• እንኳን በደኅና መጡ !

“በልቅሶ የሚዘሩ በደስታ ይሰበስባሉ”(መዝ.፩፻፳፭:፭)

በመምህር ፍቃዱ ሳህሌ ክፍል ሁለት የተከበራችሁ የድረ ገጻችን ተከታታዮች፡- በክፍል አንድ ዝግጅታችን ቅዱስ ዳዊት “በልቅሶ የሚዘሩ በደስታ ይሰበስባሉ” በማለት የተናገረበትን ምክንያት በተብራራበት ጽሑፋችን ስላለፈው ዘመን መናገሩን ገልጸን ቀሪውን በክፍል ሁለት እንደምናቀርብ በገባነው ቃል መሠረት ይዘንላችሁ ቀርበናል፡- ለ. ስለ ጊዜው ተናግሮታል፡- ስለ ጊዜው ተናግሮታል ስንል ቅዱስ ዳዊት በነበረባቸው ዘመናት ስለተፈጠረው ክስተት የተናገረውን የሚያመላክት ነው፡፡ በአንደበቱም ሆነ […]

በለቅሶ የሚዘሩ በደስታ ይሰበስባሉ (መዝ.፩፻፳፭:፭)

በመምህር ፍቃዱ ሳህሌ ክፍል አንድ                                       ይህ የቅዱስ ደዊት መዝሙር የመዓርግ መዝሙሮች ከሚባሉት መካከል የሚመደብ ነው፡፡ እስራኤላውያን በእግረ ሥጋ ወደ ኢየሩሳሌም፣ በእግረ ሕሊና/ነፍስ/ ደግሞ ወደ እግዚአብሔር ሲወጡ ይዘምሯቸው ስለነበር ይህን ስያሜ አግኝተዋል፡፡ “አፌን በምሳሌ እከፍታለሁ” ተብሎ በቅዱስ መጽሐፍ እንደተገለጠው በዚህ ኃይለ ቃል ውስጥ የምናገኛቸው ቁም ነገሮች እግዚአብሔር በምናውቀውና በምንረዳው በዕለት ተዕለት ተግባራቸው ምሳሌነት ገልጦልናል፡፡ ዛሬም […]

‘‘እርስ በርሳችሁ ትዋደዱ ዘንድ ትእዛዜ ይህች ናት’’(ማቴ. ፲፭፥፲፪)

በመ/ር ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እውነተኛ የወይን ሐረግ ስለመሆኑና አምነው የተከተሉት ሁሉ ደግሞ ቅርንጫፎች እንደሆኑ በብዙ ምሳሌ ካስረዳ በኋላ ከላይ በርዕስ የተነሣንበትን ቃል ተናግሯል፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚነግረን ቃል በቃል ስንመለከተው “እኔ እንደወደድኋችሁ እርስ በርሳችሁ እንድትዋደዱ የእኔ ትእዛዜ ይህች ናት፣ ስለ ወዳጆቹ ሕይወቱን አሳልፎ የሚሰጥ ሰው ያለ እንደሆነ ከዚህ የሚበልጥ ፍቅር የለም፤ እናንተስ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን