“ከፊት ይልቅ ትጉ”(፪ኛ ጴጥ.፩፥፲)በቀሲስ ኃይለሚካኤል ብርሃኑ የወጣትነት የዕድሜ ክልል ብርቱ አቅማችን ተጠቅመን ከሌላው ጊዜ በተሻለ ብዙ ሥራ የምንሠራበት ወቅት ነው፡፡ ትጋት ለክርስቲያናዊ ሕይወት አስፈላጊ ነው፡፡ ምክንያቱም በክርስትና እምነታችን ዕለት ዕለት በጎ ተግባራትንና ትሩፋትን በመሥራት ኑኖአችን እግዚአብሔርን ማክበር ስለሚገባ ነው፡፡ በተለይም የወጣትነት ዕድሜ ክልል አብዝቶ በመጋደል መንፈሳዊ ሩጫችንን ለማፋጠን አመቺ ነው፡፡ በዚያው ልክ ደግሞ በወጣትነት ጊዜ በራስ ሕዋሳት መፈተንና […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-02-18 08:05:042021-02-18 08:05:04“ከፊት ይልቅ ትጉ”(፪ኛ ጴጥ.፩፥፲)
የእግዚአብሔር ስጦታበእንዳለ ደምስስ ጋብቻ በእግዚአብሔር ፈቃድ ለሰው ልጅ የተሰጠ ስጦታ ነው፡፡ እግዚአብሔር “ሰውን እንደ መልካችንና ምሳሌአችን እንፍጠር” ብሎ አዳምን ከምድር አፈር ሲያበጀው፣ ሔዋንንም ከአዳም ግራ ጎን አጥንት ወስዶ ሲሠራት/ሲያስገኛት ዓላማ ነበረው፡፡ ዘወትር እርሱን እያመሰገኑ እንዲኖሩ፣ እንደ ቃሉም ይጓዙ ዘንድ፣ በምድር ያለውን ሁሉ ይገዙ ዘንድ፣ … ከዓላማዎቹ ውስጥ ጥቂቶቹ ናቸው፡፡ እግዚአብሔር ለአዳምና ለሔዋን ባርኮ ከሰጣቸው በረከቶች ውስጥ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-02-13 07:58:002021-02-13 07:58:01የእግዚአብሔር ስጦታ
“የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ” (፩ኛዮሐ. ፫፥፰)ክፍል አራት በመ/ር ኃይለሚካኤል ብርሃኑ እግዚአብሔር ሰውን መውደዱ በባሕርይ ልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ መገለጥ ፍጹም መሆንን ተረዳን፡፡ የእግዚአብሔር ልጅ በማለት ቅዱስ ዮሐንስ በመልእክቱ የመሰከረው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ እርሱም ቅድመ ዓለም የነበረ ዛሬም ያለ ወደፊትም ዓለምን አሳልፎ የሚኖር አልፋና ዖሜጋ ነው፡፡ ዓለምንም ለማዳን ሲል ከዘመን በኋላ ጊዜውና ሰዓቱ ሲደርስ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም መወለዱ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-02-06 09:56:092021-02-06 09:56:09“የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ” (፩ኛዮሐ. ፫፥፰)
“ከፊት ይልቅ ትጉ”(፪ኛ ጴጥ.፩፥፲)
በቀሲስ ኃይለሚካኤል ብርሃኑ የወጣትነት የዕድሜ ክልል ብርቱ አቅማችን ተጠቅመን ከሌላው ጊዜ በተሻለ ብዙ ሥራ የምንሠራበት ወቅት ነው፡፡ ትጋት ለክርስቲያናዊ ሕይወት አስፈላጊ ነው፡፡ ምክንያቱም በክርስትና እምነታችን ዕለት ዕለት በጎ ተግባራትንና ትሩፋትን በመሥራት ኑኖአችን እግዚአብሔርን ማክበር ስለሚገባ ነው፡፡ በተለይም የወጣትነት ዕድሜ ክልል አብዝቶ በመጋደል መንፈሳዊ ሩጫችንን ለማፋጠን አመቺ ነው፡፡ በዚያው ልክ ደግሞ በወጣትነት ጊዜ በራስ ሕዋሳት መፈተንና […]
የእግዚአብሔር ስጦታ
በእንዳለ ደምስስ ጋብቻ በእግዚአብሔር ፈቃድ ለሰው ልጅ የተሰጠ ስጦታ ነው፡፡ እግዚአብሔር “ሰውን እንደ መልካችንና ምሳሌአችን እንፍጠር” ብሎ አዳምን ከምድር አፈር ሲያበጀው፣ ሔዋንንም ከአዳም ግራ ጎን አጥንት ወስዶ ሲሠራት/ሲያስገኛት ዓላማ ነበረው፡፡ ዘወትር እርሱን እያመሰገኑ እንዲኖሩ፣ እንደ ቃሉም ይጓዙ ዘንድ፣ በምድር ያለውን ሁሉ ይገዙ ዘንድ፣ … ከዓላማዎቹ ውስጥ ጥቂቶቹ ናቸው፡፡ እግዚአብሔር ለአዳምና ለሔዋን ባርኮ ከሰጣቸው በረከቶች ውስጥ […]
“የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ” (፩ኛዮሐ. ፫፥፰)
ክፍል አራት በመ/ር ኃይለሚካኤል ብርሃኑ እግዚአብሔር ሰውን መውደዱ በባሕርይ ልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ መገለጥ ፍጹም መሆንን ተረዳን፡፡ የእግዚአብሔር ልጅ በማለት ቅዱስ ዮሐንስ በመልእክቱ የመሰከረው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ እርሱም ቅድመ ዓለም የነበረ ዛሬም ያለ ወደፊትም ዓለምን አሳልፎ የሚኖር አልፋና ዖሜጋ ነው፡፡ ዓለምንም ለማዳን ሲል ከዘመን በኋላ ጊዜውና ሰዓቱ ሲደርስ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም መወለዱ […]