• እንኳን በደኅና መጡ !

“ታስበው ዘንድ ሰው ምንድን ነው?” (መዝ.፰፥፬)

ሊቀ ነቢያት ሙሴ እግዚአብሔር ሰውን በመልኩ እንደ ምሳሌው መፍጠሩን  ጽፎልናል (ዘፍ.፩፥፳፮)፡፡ ከሃያ ሁለቱ ሥነ ፍጥረታትም በእግዚአብሔር መልክ የተፈጠረ ሰው ብቻ ነው፡፡ ነገር ግን ይህ ክቡር ሆኖ የተፈጠረ ሰው በብዙ መንገድ እግዚአብሔርን ሲበድል ይታያል፡፡ ከመጀመሪያው ሰው አዳም ጀምሮ የሰው ድካሙንና በደሉን ስናይ እንደ ቅዱስ ዳዊት ሰው ምንድን ነው? እንላለን፡፡ ከዚያ በላይ ደግሞ እጅግ የሚያስደንቀው እንዲህ ለሚበድለው […]

“የክርስቶስ መስቀል ከተቀበረበት ስለ መውጣቱ”

በቀሲስ ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዓለምን ለማዳን የተሰቀለበት ቅዱስ መስቀል በአይሁድ ክፋት ተቀብሮ ለሦስት መቶ አመታት ያህል ቆሻሻ እየተደፋበት ኖረ፡፡ በዚህ የአይሁድ የክፋት ሥራ በኢየሩሳሌም የነበሩ ክርስቲያኖች በነገሩ እያዘኑ ቢኖሩም ከተቀበረበት ለማውጣት ግን አቅም አልነበራቸውም፡፡ ነገር ግን ከተቀበረበት ለማውጣት የሚያስችል መብትም ሆነ ሥልጣን ባያገኙም የተቀበረበትን ሥፍራ ግን ለይተው ያውቁት ነበር፡፡ ይሁን እንጂ […]

“ቅድስት”

በቀሲስ ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ የዐቢይ ጾም ሁለተኛ ሳምንት ቅድስት ይባላል፡፡  እንደሚታወቀው የዐቢይ ጾም ሳምንታት ሁሉ ስያሜ አላቸው፡፡ ስያሜአቸውም   የእግዚአብሔር ባሕርይ የሚገለጽባቸውና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ዓለምን ስለ ማዳኑ ስለተቀበለው ጸዋትወ መከራ የሚያስረዱ ናቸው፡፡ የመጀመሪያው ሳምንት ዘወረደ፣ሙሴኒ፣ሕርቃል የሚሉ መጠሪያዎች ያሉት ሲሆን ዘወረደ ማለት መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰው ሆነ፣ከሰማየ ሰማያት ወረደ ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወለደ ሕግ መጽሐፋዊንና ሕግ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን