“ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ”(ኢዩ.፪፥፲፫)በእንዳለ ደምስስ ይህንን ቃል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በነቢዩ ኢዩኤል ላይ አድሮ ልባቸው ለደነደነና ኃጢአት በመሥራት ለሚተጉት አይሁድ የተናገረው ተግሣጽ ነው፡፡ እግዚአብሔር በባሕርይው ታጋሽ፣ ሁሉን ቻይ ሲሆን ስለ በደላቸው ብዛት ማጥፋት ሲችል ይመለሱ ዘንድ ከመካከላቸው ነቢያትን እያስነሣ ሲገስጻቸው እንመለከታለን፡፡ ስለ ኃጢአታቸው ተጸጸተው ወደ እርሱ ለሚጮኹ፣ ልብሳቸውን ሳይሆን ልባቸውን ለሚቀዱ ራሳቸውን ለአምላካቸው አሳልፈው ለሚሠጡ ደግሞ ምሕረቱ ቅርብ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-04-16 13:28:292021-04-16 13:28:29“ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ”(ኢዩ.፪፥፲፫)
“በወንድማማችነትም ፍቅርን ጨምሩ” (፪ኛጴጥ.፩፥፯)በቀሲስ ኃይለሚካኤል ብርሃኑ ክፍል ሦስት ፍቅር የሁሉ ማሰሪያ ነው፡” የሺህ ፍልጥ ማሰሪያው ልጥ” “እንደሚባለው የምግባራት ሁሉ መደምደሚያ ፍቅር ነው፡፡ ስለዚህ በወንድማማችነት ፍቅር መጨመር እንደሚገባ ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ በመልእክቱ አስገንዝቦናል፡፡ “እርስ በርሳችሁ ከመዋደድ በቀር ለማንም ዕዳ አይኑርባችሁ ባልንጀራውን የወደደ ግን ሕግን ሁሉ ፈጸመ” (ሮሜ.፲፫፥፰) ብሏልና፡፡ የሕግ ሁሉ ፍጻሜው ፍቅር ነው፡፡ እሱም በሁለት መልኩ ይፈጸማል የመጀመሪያው ሕግ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-04-14 11:07:302021-04-14 11:07:30“በወንድማማችነትም ፍቅርን ጨምሩ” (፪ኛጴጥ.፩፥፯)
“ጾም ትፌውስ ቁስላ ለነፍስ” (ጾመ ድጓ)ጾም ሥጋ ለነባቢት ነፍስ ትገዛ ዘንድ የተሠራ ሕግ ነው፡፡ ልዑለ ባሕርይ ቅዱስ እግዚአብሔር በጥንተ ልደት ሰውን /አዳምን/ እንዲህ ብሎ አዘዘው፡፡ “ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ፣ ነገር ግን መልካሙንና ክፉውን ከምታስታውቀው ዛፍ አትብላ፡፡ ከእርሱ በበላህ ቀን የሞት ሞትን ትሞታለህና፡፡” (ዘፍ.፪፤፲፮) ሲል የጾምን ሕግ ሲያስተምረው እናያለን፡፡ ከዐራቱ ባሕርያተ ሥጋና ከሦስቱ ባሕርያተ ነፍስ የተፈጠረው ሰው ለራሱ ሁለት ባሕርያት አሉት፡፡ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-03-27 07:21:562021-03-27 07:21:56“ጾም ትፌውስ ቁስላ ለነፍስ” (ጾመ ድጓ)
“ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ”(ኢዩ.፪፥፲፫)
በእንዳለ ደምስስ ይህንን ቃል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በነቢዩ ኢዩኤል ላይ አድሮ ልባቸው ለደነደነና ኃጢአት በመሥራት ለሚተጉት አይሁድ የተናገረው ተግሣጽ ነው፡፡ እግዚአብሔር በባሕርይው ታጋሽ፣ ሁሉን ቻይ ሲሆን ስለ በደላቸው ብዛት ማጥፋት ሲችል ይመለሱ ዘንድ ከመካከላቸው ነቢያትን እያስነሣ ሲገስጻቸው እንመለከታለን፡፡ ስለ ኃጢአታቸው ተጸጸተው ወደ እርሱ ለሚጮኹ፣ ልብሳቸውን ሳይሆን ልባቸውን ለሚቀዱ ራሳቸውን ለአምላካቸው አሳልፈው ለሚሠጡ ደግሞ ምሕረቱ ቅርብ […]
“በወንድማማችነትም ፍቅርን ጨምሩ” (፪ኛጴጥ.፩፥፯)
በቀሲስ ኃይለሚካኤል ብርሃኑ ክፍል ሦስት ፍቅር የሁሉ ማሰሪያ ነው፡” የሺህ ፍልጥ ማሰሪያው ልጥ” “እንደሚባለው የምግባራት ሁሉ መደምደሚያ ፍቅር ነው፡፡ ስለዚህ በወንድማማችነት ፍቅር መጨመር እንደሚገባ ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ በመልእክቱ አስገንዝቦናል፡፡ “እርስ በርሳችሁ ከመዋደድ በቀር ለማንም ዕዳ አይኑርባችሁ ባልንጀራውን የወደደ ግን ሕግን ሁሉ ፈጸመ” (ሮሜ.፲፫፥፰) ብሏልና፡፡ የሕግ ሁሉ ፍጻሜው ፍቅር ነው፡፡ እሱም በሁለት መልኩ ይፈጸማል የመጀመሪያው ሕግ […]
“ጾም ትፌውስ ቁስላ ለነፍስ” (ጾመ ድጓ)
ጾም ሥጋ ለነባቢት ነፍስ ትገዛ ዘንድ የተሠራ ሕግ ነው፡፡ ልዑለ ባሕርይ ቅዱስ እግዚአብሔር በጥንተ ልደት ሰውን /አዳምን/ እንዲህ ብሎ አዘዘው፡፡ “ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ፣ ነገር ግን መልካሙንና ክፉውን ከምታስታውቀው ዛፍ አትብላ፡፡ ከእርሱ በበላህ ቀን የሞት ሞትን ትሞታለህና፡፡” (ዘፍ.፪፤፲፮) ሲል የጾምን ሕግ ሲያስተምረው እናያለን፡፡ ከዐራቱ ባሕርያተ ሥጋና ከሦስቱ ባሕርያተ ነፍስ የተፈጠረው ሰው ለራሱ ሁለት ባሕርያት አሉት፡፡ […]