• እንኳን በደኅና መጡ !

ሥርዓተ ሰሙነ ሕማማት

በሊቀ ጠበብት ሐረገወይን አገዘ ክፍል ሁለት ጸሎተ ሐሙስ፡- በብሉይ ኪዳን የቂጣ በዓል የሚለውን ትርጉም ከመሰጠቱ በተጨማሪ ጌታችን ምሥጢረ ቁርባንን ከምሥጢረ ጸሎት ጋር አዋሕዶ የገለጠበት ዕለት ስለሆነ ታላቅ የምሥጢር ቀን ነው፡፡ በዚህ ዕለት ስግደቱ፣ ጸሎቱ፣ ምንባባቱ እንደተለመደው ይከናወናሉ፡፡ ለየት ያለው ሥርዓት መንበሩ/ታቦት/ ጥቁር ልብስ ይለብሳል፣ ጸሎተ ዕጣን ይጸለያል፣ ቤተ ክርስቲያኑ በማዕጠንት ይታጠናል፡፡ በዘጠኝ ሰዓት ዲያቆኑ ሁለት […]

“ሰባቱ አጽርሐ መስቀል”

በቀሲስ ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ እና የአምልኮ ሥርዓት ከሆሣዕና ጀምሮ እስከ ትንሣኤ ያሉት ቀናት ሰሙነ ሕማማት ይባላሉ፡፡ ከሆሣዕና ማግስት ሰኛ ጀምሮ እያንዳንዱ ቀናት ስያሜ አላቸው፡፡ እነሱም፡- ሰኞ መርገመ በለስ፣ አንጽሖተ ቤተ መቅደስ፣ ማክሰኞ፡- የጥያቄ ቀን፣ የትምህርት ቀን ረቡዕ፡- ምክረ አይሁድ፣ የዕንባ ቀን፣ የመልካም መዓዛ ቀን፣ ሐሙስ፡- ሕጽበተ እግር፣ የምሥጢር ቀን፣ ጸሎተ […]

ሥርዓተ ሰሙነ ሕማማት

ከሊቀ ጠበብት ሐረገወይን አገዘ ሥርዓት ምንድነው? “ወንድሞች ሆይ ከእኛ የተቀበለው ወግ ሳይሆን ያለ ሥርዓት ከሚሔድ ወንድም ትለዩ ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እናዛችኋለን” (፪ኛ ተሰ.፫፥፮)፡፡ ሥርዓት የሥነ ፍጥረት ሕይወት ምሕዋር፣ መቆጣጠሪያ መሣሪያ ነው፡፡ የመዓልቱ በሌሊት የሌሊቱ በመዓልት በመሠልጠን ሥርዓተ ዑደትን እንዳይጥስና የመዓልቱ በመዓልት፣ የሌሊቱ በሌሊት እየተመላለሰ ዕለታዊ ግብሩን እንዲያከናውን ማንኛውንም ፍጡር ፈጣሪው በሥርዓት አሰማርቶታል፡፡(መዝ.፩፻፳፭፥፲፱-፳፬)፡፡ በተለይ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን