ሥርዓተ ሰሙነ ሕማማትበሊቀ ጠበብት ሐረገወይን አገዘ ክፍል ሁለት ጸሎተ ሐሙስ፡- በብሉይ ኪዳን የቂጣ በዓል የሚለውን ትርጉም ከመሰጠቱ በተጨማሪ ጌታችን ምሥጢረ ቁርባንን ከምሥጢረ ጸሎት ጋር አዋሕዶ የገለጠበት ዕለት ስለሆነ ታላቅ የምሥጢር ቀን ነው፡፡ በዚህ ዕለት ስግደቱ፣ ጸሎቱ፣ ምንባባቱ እንደተለመደው ይከናወናሉ፡፡ ለየት ያለው ሥርዓት መንበሩ/ታቦት/ ጥቁር ልብስ ይለብሳል፣ ጸሎተ ዕጣን ይጸለያል፣ ቤተ ክርስቲያኑ በማዕጠንት ይታጠናል፡፡ በዘጠኝ ሰዓት ዲያቆኑ ሁለት […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-04-28 12:59:112021-04-28 12:59:11ሥርዓተ ሰሙነ ሕማማት
“ሰባቱ አጽርሐ መስቀል”በቀሲስ ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ እና የአምልኮ ሥርዓት ከሆሣዕና ጀምሮ እስከ ትንሣኤ ያሉት ቀናት ሰሙነ ሕማማት ይባላሉ፡፡ ከሆሣዕና ማግስት ሰኛ ጀምሮ እያንዳንዱ ቀናት ስያሜ አላቸው፡፡ እነሱም፡- ሰኞ መርገመ በለስ፣ አንጽሖተ ቤተ መቅደስ፣ ማክሰኞ፡- የጥያቄ ቀን፣ የትምህርት ቀን ረቡዕ፡- ምክረ አይሁድ፣ የዕንባ ቀን፣ የመልካም መዓዛ ቀን፣ ሐሙስ፡- ሕጽበተ እግር፣ የምሥጢር ቀን፣ ጸሎተ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-04-28 08:34:412021-04-28 08:38:39“ሰባቱ አጽርሐ መስቀል”
ሥርዓተ ሰሙነ ሕማማትከሊቀ ጠበብት ሐረገወይን አገዘ ሥርዓት ምንድነው? “ወንድሞች ሆይ ከእኛ የተቀበለው ወግ ሳይሆን ያለ ሥርዓት ከሚሔድ ወንድም ትለዩ ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እናዛችኋለን” (፪ኛ ተሰ.፫፥፮)፡፡ ሥርዓት የሥነ ፍጥረት ሕይወት ምሕዋር፣ መቆጣጠሪያ መሣሪያ ነው፡፡ የመዓልቱ በሌሊት የሌሊቱ በመዓልት በመሠልጠን ሥርዓተ ዑደትን እንዳይጥስና የመዓልቱ በመዓልት፣ የሌሊቱ በሌሊት እየተመላለሰ ዕለታዊ ግብሩን እንዲያከናውን ማንኛውንም ፍጡር ፈጣሪው በሥርዓት አሰማርቶታል፡፡(መዝ.፩፻፳፭፥፲፱-፳፬)፡፡ በተለይ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-04-27 13:45:272021-04-27 13:45:27ሥርዓተ ሰሙነ ሕማማት
ሥርዓተ ሰሙነ ሕማማት
በሊቀ ጠበብት ሐረገወይን አገዘ ክፍል ሁለት ጸሎተ ሐሙስ፡- በብሉይ ኪዳን የቂጣ በዓል የሚለውን ትርጉም ከመሰጠቱ በተጨማሪ ጌታችን ምሥጢረ ቁርባንን ከምሥጢረ ጸሎት ጋር አዋሕዶ የገለጠበት ዕለት ስለሆነ ታላቅ የምሥጢር ቀን ነው፡፡ በዚህ ዕለት ስግደቱ፣ ጸሎቱ፣ ምንባባቱ እንደተለመደው ይከናወናሉ፡፡ ለየት ያለው ሥርዓት መንበሩ/ታቦት/ ጥቁር ልብስ ይለብሳል፣ ጸሎተ ዕጣን ይጸለያል፣ ቤተ ክርስቲያኑ በማዕጠንት ይታጠናል፡፡ በዘጠኝ ሰዓት ዲያቆኑ ሁለት […]
“ሰባቱ አጽርሐ መስቀል”
በቀሲስ ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ እና የአምልኮ ሥርዓት ከሆሣዕና ጀምሮ እስከ ትንሣኤ ያሉት ቀናት ሰሙነ ሕማማት ይባላሉ፡፡ ከሆሣዕና ማግስት ሰኛ ጀምሮ እያንዳንዱ ቀናት ስያሜ አላቸው፡፡ እነሱም፡- ሰኞ መርገመ በለስ፣ አንጽሖተ ቤተ መቅደስ፣ ማክሰኞ፡- የጥያቄ ቀን፣ የትምህርት ቀን ረቡዕ፡- ምክረ አይሁድ፣ የዕንባ ቀን፣ የመልካም መዓዛ ቀን፣ ሐሙስ፡- ሕጽበተ እግር፣ የምሥጢር ቀን፣ ጸሎተ […]
ሥርዓተ ሰሙነ ሕማማት
ከሊቀ ጠበብት ሐረገወይን አገዘ ሥርዓት ምንድነው? “ወንድሞች ሆይ ከእኛ የተቀበለው ወግ ሳይሆን ያለ ሥርዓት ከሚሔድ ወንድም ትለዩ ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እናዛችኋለን” (፪ኛ ተሰ.፫፥፮)፡፡ ሥርዓት የሥነ ፍጥረት ሕይወት ምሕዋር፣ መቆጣጠሪያ መሣሪያ ነው፡፡ የመዓልቱ በሌሊት የሌሊቱ በመዓልት በመሠልጠን ሥርዓተ ዑደትን እንዳይጥስና የመዓልቱ በመዓልት፣ የሌሊቱ በሌሊት እየተመላለሰ ዕለታዊ ግብሩን እንዲያከናውን ማንኛውንም ፍጡር ፈጣሪው በሥርዓት አሰማርቶታል፡፡(መዝ.፩፻፳፭፥፲፱-፳፬)፡፡ በተለይ […]