• እንኳን በደኅና መጡ !

ወለርሑቃን ፈውሰ ወጥዕምተ ገብራ (ሰቈቃወ ድንግል)

ቀሲስ ዐቢይ ሙሉቀን ክፍል ሁለት ፪. ሥርዐቱ ሕጉን ጠብቀው፣ እንደ ሥርዓቱ ተጉዘው ሰማያዊውን ርስት ለመውረስ ለሚመኙት እግዚአብሔር ያስቀመጠልን ሕግና ሥርዓት የሚመች፣ የሚጥም ነው። ነገር ግን መሠረታዊ ዓላማቸው ይህ ላልሆነው፣ ጽድቁን ቢያስቡም ያለመከራ ለሥጋዊ ምኞታቸው ቅድሚያ በመስጠት ለመጽደቅ ለሚያስቡት ሕጉና ሥርዓቱ ላይመቻቸው ይችላል። ሕግና ሥርዓት ለእውነተኛ ሰው አይጎራብጥም፤ የሚጎራብጠው እውነትን መከተል ለማይፈልግ፣ ከእውነት ጎዳና አፈንግጦ በራሱ […]

ወለርሑቃን ፈውሰ ወጥዕምተ ገብራ (ሰቈቃወ ድንግል)

ክፍል ፩ በቀሲስ ዐቢይ ሙሉቀን የቃሉ ተናጋሪ አባ ጽጌ ድንግል ነው። ቃሉን የተናገረውም የቅድስት ድንግል ማርያምን ስደቷን፣ በስደቷ ጊዜም የደረሰባትን መከራና ኃዘን አምልቶና አስፍቶ በገለጸበትና በኅቱም ድንግልና ፀንሳ በኅቱም ድንግልና አምላክን የወለደች ድንግል ማርያምንም ባመሰገነበት ክፍሉ ነው። ሙሉ ቃሉን እንደሚከተለው እንመልከተው። “ሰሚዖ ሕፃን ለእሙ ገአራ፤ ባረከ ኰኵሐ ወአንቅዐ ማየ እምታሕተ እግራ፤ ወእምኔሁ ለጽምዓ ትስተይ አመራ፤ […]

‹‹በመስቀሉ አርኀወ ገነተ፤ በመስቀሉ ገነትን ከፈተ›› ድጓ ዘቅዱስ ያሬድ

በመ/ር ለይኩን አዳሙ ባሕር ዳርማእከል የመጨረሻው …ክፍል -፬ ፰.መስቀል በኢትዮጵያ ኢትዮጵያ ሀገራችን ከቤተ እስራኤል ቀጥላ እግዚአብሔርን በማምለክ ከሌሎቹ ሀገራት ቀዳሚ እንደሆነች ታሪክ ያስረዳል፡፡ ሌሎቹ ሀገራት ለጣዖት ሲሰግዱ ሲንበረከኩ መሥዋዕት ሲሠው ኢትዮጵያ ሀገራች ግን በሦስቱም ሕግጋት (በሕገ ልቡና፣በሕገ ኦሪትና በሕገ ወንጌል) እግዚአብሔርን በማምለክ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት እያቀረበች ብሉይን ከሐዲስ አንድ አድርጋ ይዛ ኑራለች፡፡ ወደ ፊትም በዚህ መልካም […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን