• እንኳን በደኅና መጡ !

ወርኀ ጳጉሜን

የዘመናት ባለቤት ቅዱስ እግዚአብሔር ከሥነ ፍጥረት ጀምሮ ጨለማንና ብርሃንን እያፈራረቀ፣ ቀናትን በቀናት እየተካ፣ ሳምንታት፣ ወራት፣ ዓመታት፣…  በማፈራረቅ ከዘመን ዘመን እንሸጋገራለን፡፡ አንዱ ሲያልፍ ሌላው እየተተካ እንደ በደላችን ሳይሆን እንደ አምላካችን እግዚአብሔር ቸርነት መሸጋገራችንን ቅዱስ ዳዊት “በቸርነትህ ዓመታትን ታቀዳጃለህ፣ ምድረ በዳዎችም ጠልን ይጠግባሉ” በማለት ገልጾታል /መዝ.፷፬፥፲፩/፡፡ እንደ ቅድስት ኢትዮጵያ የዘመን ቀመር ፲፫ ወራት ይፈራረቃሉ፡፡ ከእነዚህም ውስጥ አንዱ […]

“በልቅሶ የሚዘሩ በደስታ ይሰበስባሉ”(መዝ.፩፻፳፭:፭)

በመምህር ፍቃዱ ሳህሌ ክፍል ሁለት የተከበራችሁ የድረ ገጻችን ተከታታዮች፡- በክፍል አንድ ዝግጅታችን ቅዱስ ዳዊት “በልቅሶ የሚዘሩ በደስታ ይሰበስባሉ” በማለት የተናገረበትን ምክንያት በተብራራበት ጽሑፋችን ስላለፈው ዘመን መናገሩን ገልጸን ቀሪውን በክፍል ሁለት እንደምናቀርብ በገባነው ቃል መሠረት ይዘንላችሁ ቀርበናል፡- ለ. ስለ ጊዜው ተናግሮታል፡- ስለ ጊዜው ተናግሮታል ስንል ቅዱስ ዳዊት በነበረባቸው ዘመናት ስለተፈጠረው ክስተት የተናገረውን የሚያመላክት ነው፡፡ በአንደበቱም ሆነ […]

በለቅሶ የሚዘሩ በደስታ ይሰበስባሉ (መዝ.፩፻፳፭:፭)

በመምህር ፍቃዱ ሳህሌ ክፍል አንድ                                       ይህ የቅዱስ ደዊት መዝሙር የመዓርግ መዝሙሮች ከሚባሉት መካከል የሚመደብ ነው፡፡ እስራኤላውያን በእግረ ሥጋ ወደ ኢየሩሳሌም፣ በእግረ ሕሊና/ነፍስ/ ደግሞ ወደ እግዚአብሔር ሲወጡ ይዘምሯቸው ስለነበር ይህን ስያሜ አግኝተዋል፡፡ “አፌን በምሳሌ እከፍታለሁ” ተብሎ በቅዱስ መጽሐፍ እንደተገለጠው በዚህ ኃይለ ቃል ውስጥ የምናገኛቸው ቁም ነገሮች እግዚአብሔር በምናውቀውና በምንረዳው በዕለት ተዕለት ተግባራቸው ምሳሌነት ገልጦልናል፡፡ ዛሬም […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን