• እንኳን በደኅና መጡ !

ጾመ ሰብአ ነነዌ

“ጾመ ሰብአ ነነዌ፤ የነነዌ ሰዎች ጾም” በነነዌ ይኖሩ የነበሩ ሰዎች ለሦስት ቀን የጾሙት ጾም ነው፡፡ የነነዌ ከተማ በጤግሮስ ወንዝ ዳርቻ የምትገኝ ስትሆን መሥራቿም ናምሩድ ነው (ዘፍ.፲፥፲፩-፲፪)፡፡ ጥንታዊቷ የነነዌ ከተማ ለአሦር መነሻ የሆነች፤ እጅግ ሰፊና ያማረች፤ የቅጥሯ ርዝመትም ፲፪ ኪሎ ሜትር የሚሸፈን ነበር፡፡ በከተማዋ ንጉሡ ሰናክሬም ብዙ ሕንጻዎችን ገንብቶ ነበር (ዮናስ ፬፥፲፩)፡፡ በዚያ ዘመን የነበሩ የነነዌ ሰዎች […]

“ለግቢ ጉባኤ ትምህርቴ የመደበኛው ትምህርቴን ያህል ትኩረት ስሰጠው ነበር፡፡” (ዲ/ን ፕ/ር እንግዳ አበበ)

ክፍል ሦስት                                            በእንዳለ ደምስስ ጉባኤ ቃና፡- በከፍተኛ ትምህርት ተቋም ቆይታዎ ግቢ ጉባኤ ውስጥ በመሳተፍዎ አጋጠሞኛል የሚሉት ችግር ከነበረ ቢገልጹልን? ዲ/ን ፕ/ር እንግዳ፡- እኔ በግቢ ጉባኤ ውስጥ በመሳተፌ ገጠመኝ የምለው ችግር የለም፡፡ እንዲያውም ራሴን እንደ […]

“ለግቢ ጉባኤ ትምህርቴ የመደበኛው ትምህርቴን ያህል ትኩረት ስሰጠው ነበር፡፡” (ዲ/ን ፕ/ር እንግዳ አበበ)

ክፍል ሁለት                                           በእንዳለ ደምስስ ጉባኤ ቃና፡- በርካታ ተማሪዎች መደበኛ ትምህርቱንና የግቢ ጉባኤ ትምህርትን አጣጥሞ ለመቀጠል የጊዜ እጥረት ሊገጥመን ይችላል የሚል ስጋት ያድርባቸዋል፡፡ የእርስዎን ተሞክሮ ቢያካፍሉን? ዲ/ን ፕ/ር እንግዳ፡- አንድ ሰው ሊያደርገው የሚገባውን ነገር አስቦና አምኖበት የሚያደርግ ከሆነ በምንም ነገር ሊቸገር አይችልም፡፡ ችግር እንኳን ቢገጥመው ተቋቁሞት ያልፈዋል እንጂ ላመነበት ነገር ወደ ኋላ ማለት የለበትም፡፡ መደበኛውም […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን