“ወብዙኃን ይትፌሥሑ በልደቱ፤ በመወለዱም ብዙዎች ደስ ይላቸዋል” (ሉቃ. ፩፥፲፬)መ/ር እንዳልካቸው ንዋይ ይህን ቃል የተናገረው የእግዚአብሔር መልአክ ለካህኑ ዘካርያስ ነው፡፡ የጻፈልንም ከአራቱ ወንጌላውያን አንዱ የሆነው ቅዱስ ሉቃስ ነው፡፡ ይህ ቃል የተነገረለትም የካህኑ ዘካርያስና የኤልሳቤጥ ልጅ የሆነው መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ነው፡፡ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ አባቱ ዘካርያስ እናቱ ኤልሳቤጥ ይባላሉ፡፡ ቅዱስ ዮሐንስን እስኪወልዱ ድረስ በመካንነት (ያለ ልጅ) ኖረዋል፡፡ ጻድቃን መካን ሆነው የሚቆዩበት ጊዜ አለ፤ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-07-06 09:23:522023-07-06 09:23:52“ወብዙኃን ይትፌሥሑ በልደቱ፤ በመወለዱም ብዙዎች ደስ ይላቸዋል” (ሉቃ. ፩፥፲፬)
የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች ከምረቃ በኋላ የሚያጋጥሟቸው ፈተናዎችበመ/ር ተመስገን ዘገየ ክፍል ፩ ፈተና በቤተ ክርስቲያናችን እምነት፣ ሥርዓት፣ ቀኖናና ትውፊት መሠረት በምናደርገው መንፈሳዊ ጉዞ ውስጥ ዓላማችንን ለማደናቀፍ ከተለያዩ አካላትና አቅጣጫ የሚገጥመን መሰናክል ወይም እንቅፋት ነው፡፡ ፈተና ከየትም አቅጣጫና አካባቢ ወይም ምክንያት ይምጣ በውስጡ ግን ዓላማ ይኖረዋል።ቅዱስ ያዕቆብ “በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፡፡ ከተፈተነ በኋላ ለሚወዱት ተስፋ ስለ እርሱ የሰጣቸውን የሕይወት አክሊል ይቀበላልና፡፡ ማንም […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-07-04 13:00:012023-07-04 13:00:55የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች ከምረቃ በኋላ የሚያጋጥሟቸው ፈተናዎች
መንፈሳዊ ወጣትበእንዳለ ደምስስ የሰው ልጅ ሕይወት በዐራቱ የዕድሜ ክልል ይከፋፈላል፡፡ ይኸውም የሕፃንነት፣ የወጣትነት፣ የጎልማሳነትና የእርግና ዘመናት ተብለው ይታወቃሉ፡፡ ከእነዚህም ውስጥ የወጣትነት የዕድሜ ክልል በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን አስተምሮ መሠረት ከሃያ እስከ ዐርባ ዓመት ያለውን ዕድሜ የያዘ ነው፡፡ ቅዱሳት መጻሕፍት እነዚህን የሰው ልጅ የተፈጥሮ ባሕርያት በአራቱ ባሕርያተ ሥጋ ማለትም በነፋስ፤ በእሳት፤ በውኃና በመሬት ሲመስሏቸው አምስተኛ ነፍስን ጨምሮ በአንድ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-06-27 13:44:202023-06-27 13:44:20መንፈሳዊ ወጣት
“ወብዙኃን ይትፌሥሑ በልደቱ፤ በመወለዱም ብዙዎች ደስ ይላቸዋል” (ሉቃ. ፩፥፲፬)
መ/ር እንዳልካቸው ንዋይ ይህን ቃል የተናገረው የእግዚአብሔር መልአክ ለካህኑ ዘካርያስ ነው፡፡ የጻፈልንም ከአራቱ ወንጌላውያን አንዱ የሆነው ቅዱስ ሉቃስ ነው፡፡ ይህ ቃል የተነገረለትም የካህኑ ዘካርያስና የኤልሳቤጥ ልጅ የሆነው መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ነው፡፡ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ አባቱ ዘካርያስ እናቱ ኤልሳቤጥ ይባላሉ፡፡ ቅዱስ ዮሐንስን እስኪወልዱ ድረስ በመካንነት (ያለ ልጅ) ኖረዋል፡፡ ጻድቃን መካን ሆነው የሚቆዩበት ጊዜ አለ፤ […]
የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች ከምረቃ በኋላ የሚያጋጥሟቸው ፈተናዎች
በመ/ር ተመስገን ዘገየ ክፍል ፩ ፈተና በቤተ ክርስቲያናችን እምነት፣ ሥርዓት፣ ቀኖናና ትውፊት መሠረት በምናደርገው መንፈሳዊ ጉዞ ውስጥ ዓላማችንን ለማደናቀፍ ከተለያዩ አካላትና አቅጣጫ የሚገጥመን መሰናክል ወይም እንቅፋት ነው፡፡ ፈተና ከየትም አቅጣጫና አካባቢ ወይም ምክንያት ይምጣ በውስጡ ግን ዓላማ ይኖረዋል።ቅዱስ ያዕቆብ “በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፡፡ ከተፈተነ በኋላ ለሚወዱት ተስፋ ስለ እርሱ የሰጣቸውን የሕይወት አክሊል ይቀበላልና፡፡ ማንም […]
መንፈሳዊ ወጣት
በእንዳለ ደምስስ የሰው ልጅ ሕይወት በዐራቱ የዕድሜ ክልል ይከፋፈላል፡፡ ይኸውም የሕፃንነት፣ የወጣትነት፣ የጎልማሳነትና የእርግና ዘመናት ተብለው ይታወቃሉ፡፡ ከእነዚህም ውስጥ የወጣትነት የዕድሜ ክልል በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን አስተምሮ መሠረት ከሃያ እስከ ዐርባ ዓመት ያለውን ዕድሜ የያዘ ነው፡፡ ቅዱሳት መጻሕፍት እነዚህን የሰው ልጅ የተፈጥሮ ባሕርያት በአራቱ ባሕርያተ ሥጋ ማለትም በነፋስ፤ በእሳት፤ በውኃና በመሬት ሲመስሏቸው አምስተኛ ነፍስን ጨምሮ በአንድ […]