አገልግሎትበዲ/ን አብርሃም ባንቲሁን የሰው ልጅ በፈጣሪው አምሳል ሕያው ባለአእምሮ፤ ነቢብ ሆኖ ሲፈጠር የእግዚአብሔርን ስም ይቀድስ ዘንድ እንዲሁም ዓለም ሳይፈጠር በፊት የተዘጋጀለትን ዘለዓለማዊ ክብር ይወርስ ዘንድ ነው። የእግዚአብሔርን ስም ከሚቀድስባቸው መንገዶች ውስጥ አንዱ ሥጋ እንደ ለበሰ መልአክ ሆኖ ለአገልግሎት በመትጋት ነው። ‹‹እኛ ፍጥረቱ ነንና እንመላለስበት ዘንድ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን በማለት […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2026-04-01 12:56:002026-04-01 13:05:56አገልግሎት
ኒቆዲሞስበዲ/ን ዮርዳኖስ ተክሉ ኒቆዲሞስ መምህርና የአይሁድ መሪ ሆኖ ሳለ እውነትን ለማወቅ ከክርስቶስ ዘንድ ሊማር በሌሊት መጣ። ራሱን ዝቅ አድርጎ በመማር የትሕትና አርአያ ሆነ። ከዮሴፍ ጋር የጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ቅዱስ ሥጋውን ገንዞ በሐዲስ መቃብር በጌቴሴማኒ ቀበረ። እኛስ..??? በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን ኢትዮጵያዊው ቅዱስ ያሬድ የዐቢይ ጾም የሳምንታት ስያሜዎች ከነሥርዐተ ማኅሌቱ በጾመ ድጓ መጽሐፍ ባዘጋጀው መሠረት […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2026-04-01 12:50:562026-04-01 13:01:09ኒቆዲሞስ
«መጽአ ኀበ እግዚእ ኢየሱስ ቀዲሙ ሌሊተ፣ አስቀድሞ በሌሊት ወደ ጌታ ኢየሱስ መጣ።»የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ሦስት ቁጥር አንድ (፫፥፩) ላይ ይህንን ሃሳብ እናገኛለን፡፡ በዚህ ርዕስ ማን እንደመጣ፣ ለምን እንደመጣ እንመለከታለን፡፡ የመጣው በምዕራፉ መጀመሪያ ላይ እንደምናገኘው ኒቆዲሞስ ነው፡፡ ኒቆዲሞስ ፡- የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ሦስት ገልጠን ስናነብ «ከፈሪሳውያን ወገን የነበረ የአይሁድ አለቃ የሆነ ኒቆዲሞስ የሚባል አንድ ሰው ነበረ፡፡» እያለ ስሙ እስከነ ወገኑና ሙያው ይነግረናል፣ ወገኑን የመግለጡ ነገር ለምን ይሆን […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2026-04-01 08:36:062026-04-15 07:23:27«መጽአ ኀበ እግዚእ ኢየሱስ ቀዲሙ ሌሊተ፣ አስቀድሞ በሌሊት ወደ ጌታ ኢየሱስ መጣ።»
አገልግሎት
በዲ/ን አብርሃም ባንቲሁን የሰው ልጅ በፈጣሪው አምሳል ሕያው ባለአእምሮ፤ ነቢብ ሆኖ ሲፈጠር የእግዚአብሔርን ስም ይቀድስ ዘንድ እንዲሁም ዓለም ሳይፈጠር በፊት የተዘጋጀለትን ዘለዓለማዊ ክብር ይወርስ ዘንድ ነው። የእግዚአብሔርን ስም ከሚቀድስባቸው መንገዶች ውስጥ አንዱ ሥጋ እንደ ለበሰ መልአክ ሆኖ ለአገልግሎት በመትጋት ነው። ‹‹እኛ ፍጥረቱ ነንና እንመላለስበት ዘንድ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን በማለት […]
ኒቆዲሞስ
በዲ/ን ዮርዳኖስ ተክሉ ኒቆዲሞስ መምህርና የአይሁድ መሪ ሆኖ ሳለ እውነትን ለማወቅ ከክርስቶስ ዘንድ ሊማር በሌሊት መጣ። ራሱን ዝቅ አድርጎ በመማር የትሕትና አርአያ ሆነ። ከዮሴፍ ጋር የጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ቅዱስ ሥጋውን ገንዞ በሐዲስ መቃብር በጌቴሴማኒ ቀበረ። እኛስ..??? በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን ኢትዮጵያዊው ቅዱስ ያሬድ የዐቢይ ጾም የሳምንታት ስያሜዎች ከነሥርዐተ ማኅሌቱ በጾመ ድጓ መጽሐፍ ባዘጋጀው መሠረት […]
«መጽአ ኀበ እግዚእ ኢየሱስ ቀዲሙ ሌሊተ፣ አስቀድሞ በሌሊት ወደ ጌታ ኢየሱስ መጣ።»
የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ሦስት ቁጥር አንድ (፫፥፩) ላይ ይህንን ሃሳብ እናገኛለን፡፡ በዚህ ርዕስ ማን እንደመጣ፣ ለምን እንደመጣ እንመለከታለን፡፡ የመጣው በምዕራፉ መጀመሪያ ላይ እንደምናገኘው ኒቆዲሞስ ነው፡፡ ኒቆዲሞስ ፡- የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ሦስት ገልጠን ስናነብ «ከፈሪሳውያን ወገን የነበረ የአይሁድ አለቃ የሆነ ኒቆዲሞስ የሚባል አንድ ሰው ነበረ፡፡» እያለ ስሙ እስከነ ወገኑና ሙያው ይነግረናል፣ ወገኑን የመግለጡ ነገር ለምን ይሆን […]