• እንኳን በደኅና መጡ !

ሰሙነ ሕማማት ሠሉስ

ከመምህር ተፈሪ መንገሻ በኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክርስቲያን ሥርዓት መሠረት የሰሙነ ሕማማት ዕለታት የየራሳቸው ስያሜና ምሥጢር አላቸው። ከእነዚያ መካከል ዕለተ ሠሉስ የትምህርት ቀን የጥያቄ ቀን በመባል ይታወቃል። ይህንንም አስመልክቶ ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን በዕለቱ ጌታ ረጅም ትምህርት ያስተማረበትና ከአይሁድ፣ ከጸሓፍትና ከፈሪሳውያን ብዙ የተንኮል ጥያቄዎችን ተቀብሎ ለእነርሱም በጥበብ መልስ የሰጠበትን ድንቅ ትምህርት ሥርዓት ሠርታ ትዘክራለች/ታስታውሳለች። ይህች ዕለት የሰው ልጅ ውሱን በሆነው […]

የጥያቄ ቀን

ከኄራኒ ጠና የጥያቄ ቀን  ለፍጥረተ ዓለም ሶስተኛ ቀን የሆነችው ማክሰኞ በህማማት ሳምንት የጥያቄ/ የትምህርት ቀን ተሰኝታ፤ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቀድሞ በተናገረውና ባደረገው ላይ አይሁድ ጥያቄ ማቅረባቸው እንዲሁም እርሱ መልስ በመስጠት ማስተማሩ ይዘከርባታል።  ዕለቱን የጥያቄ ቀን ያሰኘው ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዕለተ ሰኑይ ያደረገውን አንጽሆተ ቤተ መቅደስ ተከትሎ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን ይህንን ገበያ መፍታት፤ ተአምራትን ማድረግ […]

መርገመ በለስ

ከመምህር አበበ ፍቅሬ ̎ስንዱ እመቤት” የሆነችው ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ለሀገራችን ኢትዮጵያ ሀገራዊ የዘመን አቆጣጠር፤ (calendar) ሰርታ ያስረከበች እንደመሆኗ መጠን የእያንዳንዱ የነገረ መለኮት አስተምህሮ፣ ሥርዓተ አምልኮ፤ (Liturgical worship) ፣ አጽዋማት፤ (fasts) ፤ ክብረ በዓላት እኒህን የመሳሰሉ ሁሉ የምታከናውነው ከታላቁ መጸሐፍ ቅዱስ መሠረት አድርጋ በዘመን ቀመር ነው። (ዘፍ. ፩፥፲፬) ዓመት፣ ወር፣ ሳምንት፣ ቀን፣ ሰዓት እያለ እስከ ሣድሲት […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን