«መጽአ ኀበ እግዚእ ኢየሱስ ቀዲሙ ሌሊተ፣ አስቀድሞ በሌሊት ወደ ጌታ ኢየሱስ መጣ።»የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ሦስት ቁጥር አንድ (፫፥፩) ላይ ይህንን ሃሳብ እናገኛለን፡፡ በዚህ ርዕስ ማን እንደመጣ፣ ለምን እንደመጣ እንመለከታለን፡፡ የመጣው በምዕራፉ መጀመሪያ ላይ እንደምናገኘው ኒቆዲሞስ ነው፡፡ ኒቆዲሞስ ፡- የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ሦስት ገልጠን ስናነብ «ከፈሪሳውያን ወገን የነበረ የአይሁድ አለቃ የሆነ ኒቆዲሞስ የሚባል አንድ ሰው ነበረ፡፡» እያለ ስሙ እስከነ ወገኑና ሙያው ይነግረናል፣ ወገኑን የመግለጡ ነገር ለምን ይሆን […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2026-04-01 08:36:062026-04-15 07:23:27«መጽአ ኀበ እግዚእ ኢየሱስ ቀዲሙ ሌሊተ፣ አስቀድሞ በሌሊት ወደ ጌታ ኢየሱስ መጣ።»
ቃና ዘገሊላይህ በዓል ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ከዘጠኙ ንዑሳን በዓላት መካከል አንዱ ሲሆን ይህም ጥር ፲፪ቀን ይውላል፡፡ የቃና ዘገሊላ ጥንተ ነገሩ ወይም ታሪኩ የተፈፀመው የካቲት ፳፫ ቀን ነው፡፡ ነገር ግን አባቶቻችን የውኃን በዓል ከውኃ በዓል ጋር ለማክበር ብለው የየካቲቱን በዓል ወደ ጥር ፲፪ አምጥተውታል፡፡ ይህም ውኃ ወደ ወይን የተለወጠበትን በዓል ከጌታ ጥምቀት በዓል ጋር በማስተሳሰር ለማክበር […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2026-01-19 17:41:322026-01-19 17:41:34ቃና ዘገሊላ
ጥምቀትየጥምቀት ትርጉም እና ምንነት ጥምቀት ማለት አጥመቀ(አጠመቀ) ከሚለው የግእዝ ግስ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም መነከር፣ መጥለቅ፣ መደፈቅ፣ በውኃ ውስጥ መጠመቅ ማለት ነው። በሌላ አገላለጽ፡- ጥምቀት አስተርእዮ ወይም መገለጥ ማለት ነው። (ነገረ ሃይማኖት ዘተዋሕዶ ገጽ ፻፵፭)። በግሪክ ደግሞ ኤጲፋንያ ሲባል ትርጓሜውም መለኮት የተገለጠበት ማለት ነው (ስንክሳር ዘጥር ፲፩)።ይህም የእግዚአብሔር አንድነት እና ሦስትነት የተገለጠበት ታላቅ ምሥጢር መሆኑን የሚያመለክት […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2026-01-19 09:27:272026-01-19 09:44:24ጥምቀት
«መጽአ ኀበ እግዚእ ኢየሱስ ቀዲሙ ሌሊተ፣ አስቀድሞ በሌሊት ወደ ጌታ ኢየሱስ መጣ።»
የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ሦስት ቁጥር አንድ (፫፥፩) ላይ ይህንን ሃሳብ እናገኛለን፡፡ በዚህ ርዕስ ማን እንደመጣ፣ ለምን እንደመጣ እንመለከታለን፡፡ የመጣው በምዕራፉ መጀመሪያ ላይ እንደምናገኘው ኒቆዲሞስ ነው፡፡ ኒቆዲሞስ ፡- የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ሦስት ገልጠን ስናነብ «ከፈሪሳውያን ወገን የነበረ የአይሁድ አለቃ የሆነ ኒቆዲሞስ የሚባል አንድ ሰው ነበረ፡፡» እያለ ስሙ እስከነ ወገኑና ሙያው ይነግረናል፣ ወገኑን የመግለጡ ነገር ለምን ይሆን […]
ቃና ዘገሊላ
ይህ በዓል ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ከዘጠኙ ንዑሳን በዓላት መካከል አንዱ ሲሆን ይህም ጥር ፲፪ቀን ይውላል፡፡ የቃና ዘገሊላ ጥንተ ነገሩ ወይም ታሪኩ የተፈፀመው የካቲት ፳፫ ቀን ነው፡፡ ነገር ግን አባቶቻችን የውኃን በዓል ከውኃ በዓል ጋር ለማክበር ብለው የየካቲቱን በዓል ወደ ጥር ፲፪ አምጥተውታል፡፡ ይህም ውኃ ወደ ወይን የተለወጠበትን በዓል ከጌታ ጥምቀት በዓል ጋር በማስተሳሰር ለማክበር […]
ጥምቀት
የጥምቀት ትርጉም እና ምንነት ጥምቀት ማለት አጥመቀ(አጠመቀ) ከሚለው የግእዝ ግስ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም መነከር፣ መጥለቅ፣ መደፈቅ፣ በውኃ ውስጥ መጠመቅ ማለት ነው። በሌላ አገላለጽ፡- ጥምቀት አስተርእዮ ወይም መገለጥ ማለት ነው። (ነገረ ሃይማኖት ዘተዋሕዶ ገጽ ፻፵፭)። በግሪክ ደግሞ ኤጲፋንያ ሲባል ትርጓሜውም መለኮት የተገለጠበት ማለት ነው (ስንክሳር ዘጥር ፲፩)።ይህም የእግዚአብሔር አንድነት እና ሦስትነት የተገለጠበት ታላቅ ምሥጢር መሆኑን የሚያመለክት […]