“ባሕር አየች፣ ሸሸችም” (መዝ. ፻፲፫፥፫)በዲ/ን አሻግሬ አምጤ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከገሊላ ተነሥቶ ወደ ዮርዳኖስ ሄዶ፣ በዮሐንስ እጅ በተጠመቀ ጊዜ ባሕር ሸሸች፣ ዮረዳስም ወደ ኋላ ተመልሷል፡፡ ጌታችን ወደ ዮርዳኖስ ወንዝ የወረደው በጥምቀቱ ክብር ሊያገኝበት፣ የጎደለው ነገር ኖሮ ሊመላበት ሳይሆን እኛም ከውኃ እና ከመንፈስ ቅዱስ ተወልደን ልጅነትን እንድናገኝ፣ በኃጢአት ምክንያት ጎድሎብን የነበረው እንዲሞላልን፣ አጥተነው የነበረው ልጅነት እንዲመለስልን ነው፡፡ ሊቁ ቅዱስ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/Timket.png 261 261 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-01-19 10:02:442024-02-23 11:01:55“ባሕር አየች፣ ሸሸችም” (መዝ. ፻፲፫፥፫)
ጾመ ጋድ(ገሃድ)ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ካሏት ሰባቱ የአዋጅ አጽዋማት መካከል አንዱ ጾመ ጋድ(ገሃድ) ነው፡፡ ገሃድ ማለት ለውጥ(ምትክ) ወይም ልዋጭ፤ እንዲሁም ግልጥ፣ ተገላጭ በማለት ይተረጎማል፡፡ ይህንንም ደስታ ተክለ ወልድ በመዝገበ ቃላት መጽሐፋቸው ጋድ(ገሃድ) እንዲህ ይተረጉሙታል፡- “ገና፣ የጥምቀት ከተራ (የልደትና የጥምቀት ዋዜማ) እንደ ዐርብ ረቡዕ እና ፍልሰታ፣ እንደ ሑዳዴ የሚጾም፡፡ ትርጓሜው የሚገለጥ፣ ተገላጭ፣ ግልጥ ማለት ነው፡፡ ጌታችን እንደ ሰውነቱ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-01-19 06:15:502024-01-19 06:15:50ጾመ ጋድ(ገሃድ)
በዓለ ግዝረትእግዚአብሔር የግዝረት ሥርዓትን ለአበ ብዙኀን አብርሃም የሰጠው የቃል ኪዳን ምልክት ነው። እግዚአብሔርም አብርሃምን አለው፡- “አንተ ደግሞ ቃል ኪዳኔን ትጠብቃለህ፤ አንተ፣ ከአንተም በኋላ ዘርህ በትውልዳቸው፡፡ በእኔና በአንተ መካከል፣ ከአንተም በኋላ በዘርህ መካከል የምትጠብቋት ቃል ኪዳኔ ይህች ናት፤ ከእናንተ ወንድ ሁሉ ይገረዝ፡፡ የሰውነታችሁን ቊልፈት ትገረዛላችሁ፤ በእኔና በእናንተ መካከል ላለውም ቃል ኪዳን ምልክት ይሆናል” በማለት ቃል ኪዳንን አኖረ፡፡ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-01-16 09:32:232024-01-16 09:32:23በዓለ ግዝረት
“ባሕር አየች፣ ሸሸችም” (መዝ. ፻፲፫፥፫)
በዲ/ን አሻግሬ አምጤ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከገሊላ ተነሥቶ ወደ ዮርዳኖስ ሄዶ፣ በዮሐንስ እጅ በተጠመቀ ጊዜ ባሕር ሸሸች፣ ዮረዳስም ወደ ኋላ ተመልሷል፡፡ ጌታችን ወደ ዮርዳኖስ ወንዝ የወረደው በጥምቀቱ ክብር ሊያገኝበት፣ የጎደለው ነገር ኖሮ ሊመላበት ሳይሆን እኛም ከውኃ እና ከመንፈስ ቅዱስ ተወልደን ልጅነትን እንድናገኝ፣ በኃጢአት ምክንያት ጎድሎብን የነበረው እንዲሞላልን፣ አጥተነው የነበረው ልጅነት እንዲመለስልን ነው፡፡ ሊቁ ቅዱስ […]
ጾመ ጋድ(ገሃድ)
ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ካሏት ሰባቱ የአዋጅ አጽዋማት መካከል አንዱ ጾመ ጋድ(ገሃድ) ነው፡፡ ገሃድ ማለት ለውጥ(ምትክ) ወይም ልዋጭ፤ እንዲሁም ግልጥ፣ ተገላጭ በማለት ይተረጎማል፡፡ ይህንንም ደስታ ተክለ ወልድ በመዝገበ ቃላት መጽሐፋቸው ጋድ(ገሃድ) እንዲህ ይተረጉሙታል፡- “ገና፣ የጥምቀት ከተራ (የልደትና የጥምቀት ዋዜማ) እንደ ዐርብ ረቡዕ እና ፍልሰታ፣ እንደ ሑዳዴ የሚጾም፡፡ ትርጓሜው የሚገለጥ፣ ተገላጭ፣ ግልጥ ማለት ነው፡፡ ጌታችን እንደ ሰውነቱ […]
በዓለ ግዝረት
እግዚአብሔር የግዝረት ሥርዓትን ለአበ ብዙኀን አብርሃም የሰጠው የቃል ኪዳን ምልክት ነው። እግዚአብሔርም አብርሃምን አለው፡- “አንተ ደግሞ ቃል ኪዳኔን ትጠብቃለህ፤ አንተ፣ ከአንተም በኋላ ዘርህ በትውልዳቸው፡፡ በእኔና በአንተ መካከል፣ ከአንተም በኋላ በዘርህ መካከል የምትጠብቋት ቃል ኪዳኔ ይህች ናት፤ ከእናንተ ወንድ ሁሉ ይገረዝ፡፡ የሰውነታችሁን ቊልፈት ትገረዛላችሁ፤ በእኔና በእናንተ መካከል ላለውም ቃል ኪዳን ምልክት ይሆናል” በማለት ቃል ኪዳንን አኖረ፡፡ […]