• እንኳን በደኅና መጡ !

ሰሙነ ሕማማት ዕለተ ረቡዕ

በሰሙነ ሕማማት ሰኞ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መራቡንና ከቅጠል በስተቀር ፍሬ ያልተገኘባትን በለስ አግኝቶ ፍሬ አልባ ቅጠል ብቻ ሆና አግኝቷታልና “እንግዲህ ወዲህ ለዘለዓለም ፍሬ አይኑርብሽ” በማለት እንደ ረገማትና ወዲያውኑ በለሲቱ እንደ ደረቀች የሚታሰብበት ቀን እንደሆነ ባለፉት ክፍሎች ተመልክተናል፡፡ (ማቴ. ፳፩፥፲፰-፲፱)  በሰሙነ ሕማማት ዕለተ ማክሰኞ (ሁለተኛ ቀን) ደግሞ የጥያቄ ቀን በመባል እንደሚታወቅ ተገልጿል፡፡ ሹመትን ወይም ሥልጣንን […]

የሰሙነ ሕማማት ሁለተኛ ቀን

ከሰሙነ ሕማማት ዕለታት ውስጥ ዕለተ ሠሉስ የጥያቄ ቀን በመባል ይታወቃል፤ ምክንያቱም ሹመትን ወይም ሥልጣንን ለሰው ልጅ የሰጠ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰኞ ዕለት አንጽሖተ ቤተ መቅደስን ከፈጸመ በኋላ በዚህች ዕለት ወደ ቤተ መቅደስ ገብቶ ሲያስተምር የካህናት አለቆችና የሕዝቡ ሽማግሌዎች ወደ እርሱ መጥተው “በማን ሥልጣን ይህ ታደርጋለህ? ይህንስ ሥልጣን ማን ሰጠህ?” በማለት ጠይቀውታል፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ […]

“ለንስሓ የሚገባ ፍሬ አድርጉ።” (ማቴ. ፫፥፰)

በደሳለኝ ብርሃኑ ክፍል ሁለት የንስሓ እንቅፋቶች ፩. ኃጢአትንና ጽድቅን ለይቶ አለማወቅ:- ድንቁርና ጨለማ ነው። ኃጢአት በውኃ ይመሰላል፣ ውኃ የተኛበት መሬት ከስር ምን እንዳለ እንደማይታወቅ የኃጢአት ውኃ የተኛበትም ሰው ኃጢአቱ ከእርሱ እስኪወገድ ድረስ ምንም አያውቅም። ኃጢአት ልብን ይደፍናል። “ሕዝቤ ዕውቀት ከማጣት የተነሣ ጠፋ” (ሆሴ. ፬) እንዳለው ነቢዩ ኃጢአትና ጽድቅን ለይቶ አለማወቅ የንስሓን በር ይዘጋብናል። ቅዱስ ጳውሎስ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን