መንፈሳዊ ተጋድሎመንፈሳዊ ተጋድሎ አንድ ሰው የሚያምንበትን እምነት፣ የሚመራበትን ሕግ፣ የሚያልመውን ተስፋ እና የሚወደውን ነገር ተከትሎ ከግቡ ለመድረስ ማድረግ ያለበትን በማድረግ፣ ማድረግ የሌለበትን በመተው በነጻ ፈቃዱ ወስኖ ሙሉ ኃይሉን አስተባብሮ የሚያከናውነው የመንፈሳዊ አገልግሎት፤ ጥረትና ትግል ነው። ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ “መልካሙን ገድል ተጋድያለሁ ሩጫዬንም ጨርሻለሁ፤ ሃይማኖቴንም ጠብቄአለሁ፡፡ እንግዲህስ የጽድቅ አክሊል ይቆየኛል፤ ይህንም ጻድቅ ፈራጅ የሆነው እግዚአብሔር በዚያ ቀን […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-11-23 11:16:152024-11-23 11:17:18መንፈሳዊ ተጋድሎ
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ያወጣው መመሪያ ተቃውሞ አስነሣየአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሃይማኖታዊ ነፃነታችንን የሚጋፋ መመሪያ አውጥቷል ሲሉ ኦርቶዶክሳውያን ተማሪዎች ገለጹ፡፡ ተማሪዎቹ ይህንን ያሉት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ፳፻፲፯ዓ.ም ያወጣውን የሥነ ምግባርና ዲሲፕሊን መመሪያ ተከትሎ ነው፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚገኙ ኦርቶዶክሳውያን ተማሪዎች ወደ መመገቢያ አዳራሽ ሲሄዱ ነጠላ እንዳይለብሱና ምግብ እንዳያወጡ ሃይማኖታዊ መብታቸውን የሚጋፋ የሥነ ምግባርና ዲሲፕሊን መመሪያ መውጣቱን አቶ አበበ በዳዳ የግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ማስተባበሪያ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-11-22 11:51:142024-11-22 11:56:09የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ያወጣው መመሪያ ተቃውሞ አስነሣ
“ልጄን ከግብፅ ጠራሁት” (ማቴ. ፪፥፲፭)ክረምቱ ለገበሬው ከባድ የሥራ ወቅት ነው፡፡ ማጡንና ድጡን፣ ዝናቡንና ጎርፉን ታግሦ በሬዎቹን ጠምዶ ሲያርስ፣ ሲጎለጉልና ምድሪቱ ዘር ታቀበል ዘንድ ሲያዘጋጅ ይቆያል፡፡ እግዚአብሔርም መልካም ፍሬ እንደሚሰጠው በማመን ዘሩን ወዳለሰለሰው መሬት ይበትናል፤ ይንከባከባል፣ አረሙንም እየነቀለ ለፍሬ ይበቃ ዘንድ ብርሃንን እየናፈቀ በተስፋ ይቆያል፤ ክረምቱ አልፎም የመጸው ወቅት ይተካል፡፡ ተራሮች፣ ሜዳና ሸንተረሩ ሁሉ ልምላሜን ይላበሳሉ፣ አበቦች ይፈካሉ፤ ገበሬው በክረምት […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-11-14 13:16:182024-11-14 13:54:40“ልጄን ከግብፅ ጠራሁት” (ማቴ. ፪፥፲፭)
መንፈሳዊ ተጋድሎ
መንፈሳዊ ተጋድሎ አንድ ሰው የሚያምንበትን እምነት፣ የሚመራበትን ሕግ፣ የሚያልመውን ተስፋ እና የሚወደውን ነገር ተከትሎ ከግቡ ለመድረስ ማድረግ ያለበትን በማድረግ፣ ማድረግ የሌለበትን በመተው በነጻ ፈቃዱ ወስኖ ሙሉ ኃይሉን አስተባብሮ የሚያከናውነው የመንፈሳዊ አገልግሎት፤ ጥረትና ትግል ነው። ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ “መልካሙን ገድል ተጋድያለሁ ሩጫዬንም ጨርሻለሁ፤ ሃይማኖቴንም ጠብቄአለሁ፡፡ እንግዲህስ የጽድቅ አክሊል ይቆየኛል፤ ይህንም ጻድቅ ፈራጅ የሆነው እግዚአብሔር በዚያ ቀን […]
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ያወጣው መመሪያ ተቃውሞ አስነሣ
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሃይማኖታዊ ነፃነታችንን የሚጋፋ መመሪያ አውጥቷል ሲሉ ኦርቶዶክሳውያን ተማሪዎች ገለጹ፡፡ ተማሪዎቹ ይህንን ያሉት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ፳፻፲፯ዓ.ም ያወጣውን የሥነ ምግባርና ዲሲፕሊን መመሪያ ተከትሎ ነው፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚገኙ ኦርቶዶክሳውያን ተማሪዎች ወደ መመገቢያ አዳራሽ ሲሄዱ ነጠላ እንዳይለብሱና ምግብ እንዳያወጡ ሃይማኖታዊ መብታቸውን የሚጋፋ የሥነ ምግባርና ዲሲፕሊን መመሪያ መውጣቱን አቶ አበበ በዳዳ የግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ማስተባበሪያ […]
“ልጄን ከግብፅ ጠራሁት” (ማቴ. ፪፥፲፭)
ክረምቱ ለገበሬው ከባድ የሥራ ወቅት ነው፡፡ ማጡንና ድጡን፣ ዝናቡንና ጎርፉን ታግሦ በሬዎቹን ጠምዶ ሲያርስ፣ ሲጎለጉልና ምድሪቱ ዘር ታቀበል ዘንድ ሲያዘጋጅ ይቆያል፡፡ እግዚአብሔርም መልካም ፍሬ እንደሚሰጠው በማመን ዘሩን ወዳለሰለሰው መሬት ይበትናል፤ ይንከባከባል፣ አረሙንም እየነቀለ ለፍሬ ይበቃ ዘንድ ብርሃንን እየናፈቀ በተስፋ ይቆያል፤ ክረምቱ አልፎም የመጸው ወቅት ይተካል፡፡ ተራሮች፣ ሜዳና ሸንተረሩ ሁሉ ልምላሜን ይላበሳሉ፣ አበቦች ይፈካሉ፤ ገበሬው በክረምት […]