የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ የአዲስ ዓመት ቃለ በረከትቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በበዓለ ርእሰ ዐውደ ዓመት ዘዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወአምስቱ ዓመተ ምሕረት፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡ -በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፣ -ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፣ -የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፣ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/2222.jpg 177 284 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-09-10 07:23:322022-09-10 07:29:58የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ የአዲስ ዓመት ቃለ በረከት
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሩፋኤልበጳጉሜን ወር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ከሚከበሩ በዓላት አንዱ የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሩፋኤል ዓመታዊ በዓል ነው፡፡ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሩፋኤል ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት አንዱ ነው፡፡ “ከከበሩ ከሰባቱ አለቆች አንዱ አለቃ እኔ ሩፋኤል ነኝ” እንዲል፡፡ (ጦቢ. ፲፪፥፲፭) ቅድስት ቤተ ክርስቲያንም ይህንን መሠረት አድርጋ ጳጉሜን ፫ ቀን በየዓመቱ በዓሉን ታከብራለች፡፡ በዓሉን የምናከብርበት ምክንያት በድርሳነ ሩፋኤል […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-09-08 12:24:202022-09-08 12:24:20ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሩፋኤል
ሱባዔያችን በረከት የሚያሰጥ ይሁንእንኳን ለእመቤታችን የትንሣኤና ዕርገት በዓል በሰላም አደረሳችሁ – አደረሰን፡፡ በእንዳለ ደምስስ ከነሐሴ አንድ ቀን ጀምሮ ኦርቶዶክሳውያን ሁሉ ከእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በረከት እናገኝ ዘንድ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ከደነገገቻቸው ሰባቱ አጽዋማት መካከል ፍልሰታ ለማርያም ጾምን ስንጾም ቆይተናል፡፡ ከጾሙ ጋር ተያይዞ አንዳንድ ሥርዓት ሊበጅላቸውና “ሳይቃጠል በቅጠል” እንዲሉ አበው ሊስተካከል ይገባል ያልኩትን በሐመር መጽሔት ፳፻፲፩ ዓ.ም መንገደኛው ዓምድ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-08-22 07:05:012022-08-22 07:29:33ሱባዔያችን በረከት የሚያሰጥ ይሁን
የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ የአዲስ ዓመት ቃለ በረከት
ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በበዓለ ርእሰ ዐውደ ዓመት ዘዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወአምስቱ ዓመተ ምሕረት፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡ -በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፣ -ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፣ -የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፣ […]
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሩፋኤል
በጳጉሜን ወር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ከሚከበሩ በዓላት አንዱ የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሩፋኤል ዓመታዊ በዓል ነው፡፡ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሩፋኤል ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት አንዱ ነው፡፡ “ከከበሩ ከሰባቱ አለቆች አንዱ አለቃ እኔ ሩፋኤል ነኝ” እንዲል፡፡ (ጦቢ. ፲፪፥፲፭) ቅድስት ቤተ ክርስቲያንም ይህንን መሠረት አድርጋ ጳጉሜን ፫ ቀን በየዓመቱ በዓሉን ታከብራለች፡፡ በዓሉን የምናከብርበት ምክንያት በድርሳነ ሩፋኤል […]
ሱባዔያችን በረከት የሚያሰጥ ይሁን
እንኳን ለእመቤታችን የትንሣኤና ዕርገት በዓል በሰላም አደረሳችሁ – አደረሰን፡፡ በእንዳለ ደምስስ ከነሐሴ አንድ ቀን ጀምሮ ኦርቶዶክሳውያን ሁሉ ከእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በረከት እናገኝ ዘንድ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ከደነገገቻቸው ሰባቱ አጽዋማት መካከል ፍልሰታ ለማርያም ጾምን ስንጾም ቆይተናል፡፡ ከጾሙ ጋር ተያይዞ አንዳንድ ሥርዓት ሊበጅላቸውና “ሳይቃጠል በቅጠል” እንዲሉ አበው ሊስተካከል ይገባል ያልኩትን በሐመር መጽሔት ፳፻፲፩ ዓ.ም መንገደኛው ዓምድ […]