• እንኳን በደኅና መጡ !

ዘመነ ጽጌ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የወቅቶች አቆጣጠር መሠረት ከመስከረም ፳፮ እስከ ኅዳር ፭ ቀን ያለው ወቅት “ዘመነ ጽጌ” ተብሎ ይጠራል፡፡ በግእዝ ቋንቋ “ጸገየ” ማለት “አበበ፤ አፈራ፤ በውበት ተንቆጠቆጠ፤ አጌጠ፤ የፍሬ ምልክት አሣየ” ማለት ነው፡፡ ዘመነ ጽጌ ምድር በልምላሜ የምትንቆጠቆጥበት ወቅት ሲሆን በቅድስት ቤተ ክርስቲያን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ልጇን ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ሊገድለው ከሚሻው ከሄሮድስና ከጭፍሮቹ ለማዳን […]

በዓላማ መጽናት

በቀሲስ ዐቢይ ሙሉቀን “ምክር ሠናይት ለኵሉ ዘይገብራ፤ ለሚያደርጋት ሁሉ ምክር መልካም ናት” በማለት ነቢየ እግዚአብሔር ዳዊት እንደተናገረው ነቢያት፣ ሐዋርያት፣ ሊቃውንት በአጠቃላይ እግዚአብሔር ድንቅ ሥራውን የሚሠራባቸው ቅዱሳን አባቶቻችን እኛ ከእግዚአብሔር ጋር ሊኖረን የሚገባው ኅብረት መሰናክል እንዳይገጥመውና በአግባቡ ጸንተን እንድንኖር ይመክሩናል። የአበው ምክር እኛ ላሰብነው ዓላማ ታማኝ እንድንሆን፣ በዚች ውጣ ውረድ በበዛባት ዓለም ስንኖር ሊደርስብን በሚችለው መከራ […]

“ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና ዘመኑን ዋጁ “(ኤፌ ፭፥፲፮)

አዲሱ ዓመትን ለመሸጋገር በነፍስ ወከፍ አሰፍስፈንናል ምኑን ጥለን ምኑን አንጠልጥለን እንደምንሸጋገር ግን ብዙዎቻችን አናውቅም፤ ምናልባት ጥቂቶች ለባውያን (ልባሞች) ያውቁ ይሆናል:: ይህም ሲባል ባለፈው ዘመን ካከናወኑት ተግባር መካከል ወደ ኋላ የጎተታቸውንና ከዘመን ጋር ያጋጫቸውን ክፉ ነገር ትተው ወደ ፊት እንዲራመዱ ያደረጋቸውን፤ ከዘመን ጋር ያፋቀራቸውን ደግ ደጉን ይዘው መሸጋገርን ማለት ነው፡፡  ወይም ባለፈው ዘመን ከክፉ ሥራና ከስንፍና […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን