ዐርብ ዕለተ ስቅለትከመምህር አዲሱ በዛብህ ዕለተ ዓርብ በቤተክርስቲያን ልዩ ቀን ነው፡፡ የማይታመመው ታሞ የዋለበት፣ የወደቁ ከተረሱበት ከትቢያ የሚያነሳ እሱ ሲወድቅ ሲነሳ የዋለበት፣ ሕመምተኞችን የሚፈውስ እሱ ሲያቃስት የዋለበት፣ ከሲኦል የዲያብሎስ ግብር ነፃ የሚያወጣ ሲገረፍ የዋለበት፣ ወልደ እግዚአብሔር ለወዳጆቹ ድኅነት በመሥዋዕትነት ሙሽራ የሆነበት የደስታ ቀን፤ አሳዳጅ አሳሪያችን ዲያብሎስ ከነወጥመዱ ድል የተነሳበት ቀን ነው። ከዚህም የተነሳ በቤተክርስቲያን የተለያየ ምሥጢራዊ ስያሜዎች […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2026-04-08 19:40:332026-04-08 19:40:37ዐርብ ዕለተ ስቅለት
ጸሎተ ኀሙስከመምህር አዲሱ በዛብህከስቅለትና ከትንሣኤ በፊት በሕማማት ሳምንት ያለው ሐሙስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ልዩ ልዩ ስያሜዎች አሉት፡፡ እነዚህንም ስያሜያት እንደሚከተለው እንመለከታለን።ሀ. ጸሎተ ሐሙስ ይባላል።የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ይለምን ይማልድ የነበረን ሥጋ የተዋሐደ ፍጹም አምላክና ፍጹም ሰው መሆኑን ለማጠየቅ እንዲሁም ለአርአያነት ጠላቶቹ መጥተው እስኪዙት ድረስ ሲጸልይ በማደሩ ምክንያት ይህንን ስያሜ አገኘ። (ማቴ ፳፮፥፴፮-፵፮፣ ፲፯፥፩)ለ. ሕጽበተ እግር […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2026-04-08 19:30:372026-04-08 19:31:42ጸሎተ ኀሙስ
ረቡዕእያንዳንዱ የሰሙነ ሕማማት ዕለታት ስያሜ እንዳላቸው ዕለተ ረቡዕም ራሱን የቸለ ምሥጢራዊና ታሪካዊ ትርጒም አለው፡፡ ይህም እንደሚከተለው በዝርዝርእንመለከታለን።የምክር ቀን (ምክረ አይሁድ)አይሁድ ጌታችን አምላካችን ኢየሱስሰ ክርስቶስን የሚይዙበትን መንገድ ይፈልጉ ነበር፤ በመካከላቸው ምንም ዓይነት ልዩነት እንኳን ቢኖር ለኃጢአት ሥራ ግን ተባበሩ፡፡ ፰ት ለተለያየ አላማ የተቋቋመ ማኅበር (ስምንቱ ቤተ አይሁድ) ፦ ሊቃነ ካህናት፣ መገብተ ምኲራብ፣ ኃጥኣን መጸብሓን፣ ጸሓፍት ፈሪሳውያን፣ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2026-04-08 19:12:422026-04-08 19:12:47ረቡዕ
ዐርብ ዕለተ ስቅለት
ከመምህር አዲሱ በዛብህ ዕለተ ዓርብ በቤተክርስቲያን ልዩ ቀን ነው፡፡ የማይታመመው ታሞ የዋለበት፣ የወደቁ ከተረሱበት ከትቢያ የሚያነሳ እሱ ሲወድቅ ሲነሳ የዋለበት፣ ሕመምተኞችን የሚፈውስ እሱ ሲያቃስት የዋለበት፣ ከሲኦል የዲያብሎስ ግብር ነፃ የሚያወጣ ሲገረፍ የዋለበት፣ ወልደ እግዚአብሔር ለወዳጆቹ ድኅነት በመሥዋዕትነት ሙሽራ የሆነበት የደስታ ቀን፤ አሳዳጅ አሳሪያችን ዲያብሎስ ከነወጥመዱ ድል የተነሳበት ቀን ነው። ከዚህም የተነሳ በቤተክርስቲያን የተለያየ ምሥጢራዊ ስያሜዎች […]
ጸሎተ ኀሙስ
ከመምህር አዲሱ በዛብህከስቅለትና ከትንሣኤ በፊት በሕማማት ሳምንት ያለው ሐሙስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ልዩ ልዩ ስያሜዎች አሉት፡፡ እነዚህንም ስያሜያት እንደሚከተለው እንመለከታለን።ሀ. ጸሎተ ሐሙስ ይባላል።የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ይለምን ይማልድ የነበረን ሥጋ የተዋሐደ ፍጹም አምላክና ፍጹም ሰው መሆኑን ለማጠየቅ እንዲሁም ለአርአያነት ጠላቶቹ መጥተው እስኪዙት ድረስ ሲጸልይ በማደሩ ምክንያት ይህንን ስያሜ አገኘ። (ማቴ ፳፮፥፴፮-፵፮፣ ፲፯፥፩)ለ. ሕጽበተ እግር […]
ረቡዕ
እያንዳንዱ የሰሙነ ሕማማት ዕለታት ስያሜ እንዳላቸው ዕለተ ረቡዕም ራሱን የቸለ ምሥጢራዊና ታሪካዊ ትርጒም አለው፡፡ ይህም እንደሚከተለው በዝርዝርእንመለከታለን።የምክር ቀን (ምክረ አይሁድ)አይሁድ ጌታችን አምላካችን ኢየሱስሰ ክርስቶስን የሚይዙበትን መንገድ ይፈልጉ ነበር፤ በመካከላቸው ምንም ዓይነት ልዩነት እንኳን ቢኖር ለኃጢአት ሥራ ግን ተባበሩ፡፡ ፰ት ለተለያየ አላማ የተቋቋመ ማኅበር (ስምንቱ ቤተ አይሁድ) ፦ ሊቃነ ካህናት፣ መገብተ ምኲራብ፣ ኃጥኣን መጸብሓን፣ ጸሓፍት ፈሪሳውያን፣ […]