• እንኳን በደኅና መጡ !

“ሞትሰ ለመዋቲ ይደሉ፣ ሞታ ለማርያም የዐጽብ ለኵሉ” (ድጓ ዘአስተርእዮ ማርያም)

በእንዳለ ደምስስ አስተርእዮ ቃሉ አስተርአየ፤ ታየ፣ ተገለጠ ከሚለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ቃል ሲሆን መታየት፣ መገለጥ ማለት ነው። ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋ፣ ከነፍሷ ነፍስን ነሥቶ ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በማሕፀኗ አድሮ የተወለደበት (በሥጋ የተገለጠበት)፣ አንድነት፣ ሦስትነቱም የተገለጠበት ወቅት በመሆኑ ከልደት በዓል እስከ ጥር መጨረሻ ዘመነ አስተርእዮ በመባል ይታወቃል። የእመቤታችን ቅድስት […]

ቃና ዘገሊላ

እንደ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ በጥምቀት በዓል ማግስት ጥር ፲፪ ቀን የቃና ዘገሊላ በዓል ይከበራል፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በቃና ዘገሊላ በተደረገ ሠርግ ቤት ያደረገውን ተአምር በማሰብ በዓልን ታደርጋለች፡፡ በዓሉ ቃና ዘገሊላ የሚል ስያሜ ያገኘው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከገሊላ ክፍል ቃና በተባለችው ቦታ በፈፀመው ተአምር መነሻነት ነው፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በቃና […]

“ባሕር አየች፣ ሸሸችም” (መዝ. ፻፲፫፥፫)

በዲ/ን አሻግሬ አምጤ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከገሊላ ተነሥቶ ወደ ዮርዳኖስ ሄዶ፣ በዮሐንስ እጅ በተጠመቀ ጊዜ ባሕር ሸሸች፣ ዮረዳስም ወደ ኋላ ተመልሷል፡፡ ጌታችን ወደ ዮርዳኖስ ወንዝ የወረደው በጥምቀቱ ክብር ሊያገኝበት፣ የጎደለው ነገር ኖሮ ሊመላበት ሳይሆን እኛም ከውኃ እና ከመንፈስ ቅዱስ ተወልደን ልጅነትን እንድናገኝ፣ በኃጢአት ምክንያት ጎድሎብን የነበረው እንዲሞላልን፣ አጥተነው የነበረው ልጅነት እንዲመለስልን ነው፡፡ ሊቁ ቅዱስ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን