ኒቆዲሞስኒቆዲሞስ የሚለው ቃል የግሪክ ቃል ሲሆን፤ ድል ማድረግ ወይም አሸናፊነት ማለት ነው፡፡ ኒቆዲሞስ ከፈሪሳዊውያን ወገን ነው፡፡ ፈሪሳውያን ሕግን የሚያጠብቁ፣ ሕዝብን የሚያስመርሩ፣ እነርሱ የማይፈጽሙትን ሕግ በሕዝብ ላይ የሚጭኑ፣ ራሳቸውን ከፍ ከፍ የሚያደርጉ፣ አባታችን አብርሃም እያሉ የሚመጻደቁ ነገር ግን የአባታቸው የአብርሃምን ሥራ ከማይሠሩት ወገን እንደሆነ ቅዱሳት መጻሕፍት ያስረዳሉ፡፡ ፈሪሳውን ከመመጻደቃቸውም የተነሣ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከወግና ከልማድ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-04-05 09:51:052025-04-05 09:58:01ኒቆዲሞስ
ጀምሬአለሁበአዶና እንዳለ የግድግዳው ሰዓት እየቆጠረ ነው። ግን ደግሞ ጊዜው እየሄደ አይደለም። ሌሊቶች እንዲህ ረዝመውብኝ አያውቁም። ከቤታችን ሳሎን መስኮት ጭላንጭል ብርሃንን እየጠበቅሁ ዓይኖቼን ከመጋረጃው ላይ መንቀል አቃተኝ። ለካ በእያንዳንዷ ማለዳ የምናያት ብርሃን ምን ያህል ትርጉም እንዳላት የምናውቀው ብርሃንን ስንናፍቅ ነው። “ቤቴል፣ ቤቴል! ተነሽ እንጂ ነጋ እኮ!” ከነበርኩበት የሰመመን እንቅልፍ ያስወጣኝ የእናቴ ድምጽ ነበር። እናቴ መጋረጃውን ስትከፍተው […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-04-04 07:34:272025-04-08 10:25:29ጀምሬአለሁ
“ለንስሓ የሚገባ ፍሬ አድርጉ።” (ማቴ. ፫፥፰)በደሳለኝ ብርሃኑ ክፍል አንድ ንስሓ “ነስሐ” ከሚለው የግዕዝ ግሥ የወጣ ሲሆን ትርጉሙም ማዘን፣ መጸጸት፣ የኖርኩበት የኃጢአት ሕይወት ይበቃኛል ማለት፣ በደለኛነትን አምኖ ኃጢአትን ለካህን መናዘዝ ማለት ነው። ንስሓ እግዚአብሔርን መፈለግ ነው። ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ዳዊት “ለይትፌሣሕ ልብ ዘየኀሦ ለእግዚአብሔር፤ እግዚአብሔርን የሚፈልግ ልብ ደስ ይበለው” (መዝ. ፻፭፥፫) በማለት እንደተናገረው። ቅዱስ ዳዊት በዚህ ብቻ አያበቃም የአምላኩን ገጸ ምሕረት […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-04-01 08:19:452025-04-01 08:19:46“ለንስሓ የሚገባ ፍሬ አድርጉ።” (ማቴ. ፫፥፰)
ኒቆዲሞስ
ኒቆዲሞስ የሚለው ቃል የግሪክ ቃል ሲሆን፤ ድል ማድረግ ወይም አሸናፊነት ማለት ነው፡፡ ኒቆዲሞስ ከፈሪሳዊውያን ወገን ነው፡፡ ፈሪሳውያን ሕግን የሚያጠብቁ፣ ሕዝብን የሚያስመርሩ፣ እነርሱ የማይፈጽሙትን ሕግ በሕዝብ ላይ የሚጭኑ፣ ራሳቸውን ከፍ ከፍ የሚያደርጉ፣ አባታችን አብርሃም እያሉ የሚመጻደቁ ነገር ግን የአባታቸው የአብርሃምን ሥራ ከማይሠሩት ወገን እንደሆነ ቅዱሳት መጻሕፍት ያስረዳሉ፡፡ ፈሪሳውን ከመመጻደቃቸውም የተነሣ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከወግና ከልማድ […]
ጀምሬአለሁ
በአዶና እንዳለ የግድግዳው ሰዓት እየቆጠረ ነው። ግን ደግሞ ጊዜው እየሄደ አይደለም። ሌሊቶች እንዲህ ረዝመውብኝ አያውቁም። ከቤታችን ሳሎን መስኮት ጭላንጭል ብርሃንን እየጠበቅሁ ዓይኖቼን ከመጋረጃው ላይ መንቀል አቃተኝ። ለካ በእያንዳንዷ ማለዳ የምናያት ብርሃን ምን ያህል ትርጉም እንዳላት የምናውቀው ብርሃንን ስንናፍቅ ነው። “ቤቴል፣ ቤቴል! ተነሽ እንጂ ነጋ እኮ!” ከነበርኩበት የሰመመን እንቅልፍ ያስወጣኝ የእናቴ ድምጽ ነበር። እናቴ መጋረጃውን ስትከፍተው […]
“ለንስሓ የሚገባ ፍሬ አድርጉ።” (ማቴ. ፫፥፰)
በደሳለኝ ብርሃኑ ክፍል አንድ ንስሓ “ነስሐ” ከሚለው የግዕዝ ግሥ የወጣ ሲሆን ትርጉሙም ማዘን፣ መጸጸት፣ የኖርኩበት የኃጢአት ሕይወት ይበቃኛል ማለት፣ በደለኛነትን አምኖ ኃጢአትን ለካህን መናዘዝ ማለት ነው። ንስሓ እግዚአብሔርን መፈለግ ነው። ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ዳዊት “ለይትፌሣሕ ልብ ዘየኀሦ ለእግዚአብሔር፤ እግዚአብሔርን የሚፈልግ ልብ ደስ ይበለው” (መዝ. ፻፭፥፫) በማለት እንደተናገረው። ቅዱስ ዳዊት በዚህ ብቻ አያበቃም የአምላኩን ገጸ ምሕረት […]