“ሁሉን መርምሩ መልካሙን ያዙ” (፩ኛተሰ. ፭፥፳፩)ይህ መልእክት የጥናትን ምርምርን አስፈላጊነት ከምንረዳባቸው የመጽሐፍ ቅዱስ ኃይለ ቃላት አንዱ ሲሆን በአካባቢያችን የምናገኛቸው በርካታ መልካም እና መልካም ያልሆኑ ነገሮችን መርምረን (ተመራምረን) ፈትነን መልካም የሆነውን ያውም የሚጠቅመንን ብቻ እንድንይዝ የተመከርንበት ኃይለ ቃል ነው፡፡ ምርምር ለእኛ በእግዚአብሔር ለምናምን ሰዎች አዲስና እንግዳ ነገር አይደለም፡፡ ቀደምት አባቶቻችን መርምረው (ተመራምረው) ችግሮቻቸውን ፈትተዋል፤ በርካታ ሥራዎችንም ሠርተዋል፡፡ ከኢአማኒነት ወደ አማኒነት የመጡ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-12-07 11:13:522024-12-07 11:13:53“ሁሉን መርምሩ መልካሙን ያዙ” (፩ኛተሰ. ፭፥፳፩)
ጽዮን ማርያም“እግዚአብሔር ጽዮንን መርጦአታልና፥ ማደሪያውም ትሆነው ዘንድ ወድዶአታልና፥ ይህች ለዘለዓለም ማረፊያዬ ናት መርጫታለሁና በዚህች አድራለሁ።” (መዝ. ፻፴፩፥፲፫-፲፬) እንዲል ነቢየ እግዚአብሔር ዳዊት በመዝሙሩ ቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አማናዊት የእግዚአብሔር ማደሪያ የሆነችውን የእናታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ዓመታዊ በዓል ኅዳር ፳፩ ቀን በድምቀት ታከብራለች፡፡ “ጽዮን” ማለት “አምባ፣ መጠጊያ” ማለት ነው፡፡ “ሰው እናታችን ጽዮን ይላል፤ በውስጥዋም ሰው ተወለደ” (መዝ. ፹፮፥፭) […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-11-30 07:04:402024-11-30 07:05:31ጽዮን ማርያም
ጾመ ነቢያትቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ሰባት የዐዋጅ አጽዋማትን በቀናት፣ በሳምንታትና በወራት ቀምራ ኦርቶዶክሳውያን ሁሉ እንጠቀምበት ዘንድ ደንግጋ አበርክታለች፡፡ ከእነዚህ አጽዋማት መካከል ደግሞ ጾመ ነቢያት አንዱ ሲሆን ኦርቶዶክሳውያን ከኅዳር ፲፭ እስከ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ዋዜማ ድረስ የምንጾመው ጾም ነው፡፡ እግዚአብሔር ለአዳም አባታችን በገባው ቃል ኪዳን መሠረት ይህንን ዓለም ያድን ዘንድ የሰውን ሥጋ ለብሶ እንደሚወለድ ነቢያት […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-11-29 10:03:412024-11-29 10:04:13ጾመ ነቢያት
“ሁሉን መርምሩ መልካሙን ያዙ” (፩ኛተሰ. ፭፥፳፩)
ይህ መልእክት የጥናትን ምርምርን አስፈላጊነት ከምንረዳባቸው የመጽሐፍ ቅዱስ ኃይለ ቃላት አንዱ ሲሆን በአካባቢያችን የምናገኛቸው በርካታ መልካም እና መልካም ያልሆኑ ነገሮችን መርምረን (ተመራምረን) ፈትነን መልካም የሆነውን ያውም የሚጠቅመንን ብቻ እንድንይዝ የተመከርንበት ኃይለ ቃል ነው፡፡ ምርምር ለእኛ በእግዚአብሔር ለምናምን ሰዎች አዲስና እንግዳ ነገር አይደለም፡፡ ቀደምት አባቶቻችን መርምረው (ተመራምረው) ችግሮቻቸውን ፈትተዋል፤ በርካታ ሥራዎችንም ሠርተዋል፡፡ ከኢአማኒነት ወደ አማኒነት የመጡ […]
ጽዮን ማርያም
“እግዚአብሔር ጽዮንን መርጦአታልና፥ ማደሪያውም ትሆነው ዘንድ ወድዶአታልና፥ ይህች ለዘለዓለም ማረፊያዬ ናት መርጫታለሁና በዚህች አድራለሁ።” (መዝ. ፻፴፩፥፲፫-፲፬) እንዲል ነቢየ እግዚአብሔር ዳዊት በመዝሙሩ ቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አማናዊት የእግዚአብሔር ማደሪያ የሆነችውን የእናታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ዓመታዊ በዓል ኅዳር ፳፩ ቀን በድምቀት ታከብራለች፡፡ “ጽዮን” ማለት “አምባ፣ መጠጊያ” ማለት ነው፡፡ “ሰው እናታችን ጽዮን ይላል፤ በውስጥዋም ሰው ተወለደ” (መዝ. ፹፮፥፭) […]
ጾመ ነቢያት
ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ሰባት የዐዋጅ አጽዋማትን በቀናት፣ በሳምንታትና በወራት ቀምራ ኦርቶዶክሳውያን ሁሉ እንጠቀምበት ዘንድ ደንግጋ አበርክታለች፡፡ ከእነዚህ አጽዋማት መካከል ደግሞ ጾመ ነቢያት አንዱ ሲሆን ኦርቶዶክሳውያን ከኅዳር ፲፭ እስከ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ዋዜማ ድረስ የምንጾመው ጾም ነው፡፡ እግዚአብሔር ለአዳም አባታችን በገባው ቃል ኪዳን መሠረት ይህንን ዓለም ያድን ዘንድ የሰውን ሥጋ ለብሶ እንደሚወለድ ነቢያት […]