ደብረ ዘይት (የዐቢይ ጾም አምስተኛ ሳምንት)ደብረ ዘይት የቃሉን ፍቺ ስንመለከት “ደብር” ተራራ ማለት ሲሆን “ዘይት” የሚለው ቃል ደግሞ ወይራ ማለት ነው። ስለዚህ ደብረ ዘይት በወይራ ዛፍ የተሸፈነ ተራራ ማለት ነው። ይህ የደብረ ዘይት ተራራ ከኢየሩሳሌም በስተምሥራቅ በደብረ ቄድሮን ሸለቆ ብቻ አለ። ከታች ጌቴ ሴማኒ የተባለው የአትክልት ስፍራ ሲገኝ የጸሎተ ሐሙስ ማታ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተያዘበትና በኋላም የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ቅዱስ ሥጋዋ ረፈበት በዚህ ተራራ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-03-22 10:59:482025-03-22 11:01:02ደብረ ዘይት (የዐቢይ ጾም አምስተኛ ሳምንት)
“ልትድን ትወዳለህን?”በኢየሩሳሌም በበጎች በር አጠገብ አንዲት መጠመቂያ ነበረች፡፡ ይህች መጠመቂያም በእብራይስጥ ቤተ ሳይዳ ስትባል አምስት አርከኖች ነበሯት፡፡ በዚያም ዕውሮችና አንካሶች፣ ሰውነታቸው የሰለለ በርካታ ድውያን ተጠምቀው ይድኑ ዘንድ የእግዚአብሔር መልአክ ወደ ወንዙ ወርዶ ውኃውን እስኪያነዋውጠው ድረስ ይጠባበቁ ነበር፡፡ ውኃው በሚነዋወጥበት ጊዜም በመጀመሪያ ወርዶ የተጠመቀባት ካለበት ደዌ ሁሉ ይፈወስ ነበር፡፡ (ዮ.፭፥፩-፬) በዚህ ሥፍራ ለሠላሳ ስምንት ዓመታት ያህል ድኅነትን […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-03-17 12:21:042025-03-17 12:21:07“ልትድን ትወዳለህን?”
ምኵራብ (የዐቢይ ጾም ሶስተኛ ሳምንት)ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን የዐቢይ ጾም ሦስተኛ ሳምንትን ምኵራብ ብላ ትጠራዋለች። ምኵራብ ሰቀላ መሰል አዳራሽ፣ የአይሁድ የጸሎት ቤት ማለት ነው፡፡ በብሉይ ኪዳን ዘመን አይሁድ በኢየሩሳሌም ሥርዓተ አምልኮ የሚፈጽሙበት ቤተ መቅደስ ነበር፡፡ ናቡከደነፆር ኢየሩሳሌምን በመውረር ቤተ መቅደሳቸውን አፍርሶ ሕዝቡን ወደ ባቢሎን ካፈለሰ ጊዜ ጀምሮ አይሁድ በሚገኙባቸው ስፍራዎች ሁሉ ለጸሎት ምኵራብ መሥራት እንደ ጀመሩ የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላትይገልጻል፡፡ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-03-08 07:36:202025-03-08 07:36:22ምኵራብ (የዐቢይ ጾም ሶስተኛ ሳምንት)
ደብረ ዘይት (የዐቢይ ጾም አምስተኛ ሳምንት)
ደብረ ዘይት የቃሉን ፍቺ ስንመለከት “ደብር” ተራራ ማለት ሲሆን “ዘይት” የሚለው ቃል ደግሞ ወይራ ማለት ነው። ስለዚህ ደብረ ዘይት በወይራ ዛፍ የተሸፈነ ተራራ ማለት ነው። ይህ የደብረ ዘይት ተራራ ከኢየሩሳሌም በስተምሥራቅ በደብረ ቄድሮን ሸለቆ ብቻ አለ። ከታች ጌቴ ሴማኒ የተባለው የአትክልት ስፍራ ሲገኝ የጸሎተ ሐሙስ ማታ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተያዘበትና በኋላም የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ቅዱስ ሥጋዋ ረፈበት በዚህ ተራራ […]
“ልትድን ትወዳለህን?”
በኢየሩሳሌም በበጎች በር አጠገብ አንዲት መጠመቂያ ነበረች፡፡ ይህች መጠመቂያም በእብራይስጥ ቤተ ሳይዳ ስትባል አምስት አርከኖች ነበሯት፡፡ በዚያም ዕውሮችና አንካሶች፣ ሰውነታቸው የሰለለ በርካታ ድውያን ተጠምቀው ይድኑ ዘንድ የእግዚአብሔር መልአክ ወደ ወንዙ ወርዶ ውኃውን እስኪያነዋውጠው ድረስ ይጠባበቁ ነበር፡፡ ውኃው በሚነዋወጥበት ጊዜም በመጀመሪያ ወርዶ የተጠመቀባት ካለበት ደዌ ሁሉ ይፈወስ ነበር፡፡ (ዮ.፭፥፩-፬) በዚህ ሥፍራ ለሠላሳ ስምንት ዓመታት ያህል ድኅነትን […]
ምኵራብ (የዐቢይ ጾም ሶስተኛ ሳምንት)
ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን የዐቢይ ጾም ሦስተኛ ሳምንትን ምኵራብ ብላ ትጠራዋለች። ምኵራብ ሰቀላ መሰል አዳራሽ፣ የአይሁድ የጸሎት ቤት ማለት ነው፡፡ በብሉይ ኪዳን ዘመን አይሁድ በኢየሩሳሌም ሥርዓተ አምልኮ የሚፈጽሙበት ቤተ መቅደስ ነበር፡፡ ናቡከደነፆር ኢየሩሳሌምን በመውረር ቤተ መቅደሳቸውን አፍርሶ ሕዝቡን ወደ ባቢሎን ካፈለሰ ጊዜ ጀምሮ አይሁድ በሚገኙባቸው ስፍራዎች ሁሉ ለጸሎት ምኵራብ መሥራት እንደ ጀመሩ የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላትይገልጻል፡፡ […]