መንፈሳዊ ብስለትመንፈሳዊ ብስለት ማለት አንድ ክርስቲያን በመንፈሳዊ ሕይወት ውስጥ የሚያመጣው መንፈሳዊ እድገት ነው። መንፈሳዊ እድገት (ብስለት) የሚመጣው ደግሞ ከአካላዊ ተግባር፣ ከልቡናዊ የሐሳብ ጽርየት (ልቡናን ከክፉ ነገር ከማንጻት)፣ ከዐቂበ ርእስ እም ኃጢአት (ራስን ከገቢረ ኃጢአት መጠበቅ) ወዘተ … ነው ። ሰው መንፈሳዊ እድገት ጀመረ የሚባለው ሃይማኖቱን ተረድቶት፣ ፍቅረ እግዚአብሔር ገብቶት ሁሉንም ጉዳይ ስለ ፍቅረ እግዚአብሔር ብሎ ማድረግ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-12-23 07:52:532024-12-23 07:54:04መንፈሳዊ ብስለት
በኣታ ለማርያምታኅሣሥ ሦስት በዚህች ቀን አምላክን የወለደች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሦስት ዓመት ሲሆናት ወደ ቤተ መቅደስ የገባችበት ነው፡፡ እርሷ ለእግዚአብሔር የስእለት ልጅ ነበረችና፡፡ እናቷ ቅድስት ሐና ልጅ የሌላት ስለሆነች በቤተ እግዚአብሔር ውስጥ ከሴቶች ተለይታ ርቃ ትኖር ነበር፡፡ ሽማግሌ ከሆነ ከኢያቄም ከባሏ ጋርም እጅግ የምታዝን ሆነች፡፡ እግዚአብሔርም ሐዘናቸውን ሰማ፤ ቅድስት ሐናም እንዲህ ብላ ለእግዚአብሔር ተሳለች፡፡ “የሰጠኸኝን […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-12-12 13:50:522024-12-12 13:54:23በኣታ ለማርያም
ኦርቶዶክሳዊ የአለባበስ ሥርዓትኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮዋ የሰው ሕይወትን በመልካም ጎዳና በሥጋም ሆነ በነፍስ የሚመራ ነው፡፡ ትምህርትዋም ፍጹም መንፈሳዊ ነው፡፡ የምታስተምረውም የአምላክዋን ቃል በቀጥታ ሳትቀንስ እና ሳትጨምር ሳታስረዝምና ሳታሳጥር ለሚሰማት ሁሉ ታደርሳለች፡፡ የሥርዓትዋም መነሻ እና መድረሻ ከምድር ሳይሆን ከሰማይ ነው፡፡ “ሥርዓተ ሰማይ ተሠርዐ በምድር” እንዲል፡፡ ይህም ሰማያዊውን ሥርዓት ተከትላ በምድር ያሉ አባላቶቹዋ የሰማዩን ሥርዓት በእምነት በመመልከት በምድር […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-12-07 12:18:412024-12-07 12:28:57ኦርቶዶክሳዊ የአለባበስ ሥርዓት
መንፈሳዊ ብስለት
መንፈሳዊ ብስለት ማለት አንድ ክርስቲያን በመንፈሳዊ ሕይወት ውስጥ የሚያመጣው መንፈሳዊ እድገት ነው። መንፈሳዊ እድገት (ብስለት) የሚመጣው ደግሞ ከአካላዊ ተግባር፣ ከልቡናዊ የሐሳብ ጽርየት (ልቡናን ከክፉ ነገር ከማንጻት)፣ ከዐቂበ ርእስ እም ኃጢአት (ራስን ከገቢረ ኃጢአት መጠበቅ) ወዘተ … ነው ። ሰው መንፈሳዊ እድገት ጀመረ የሚባለው ሃይማኖቱን ተረድቶት፣ ፍቅረ እግዚአብሔር ገብቶት ሁሉንም ጉዳይ ስለ ፍቅረ እግዚአብሔር ብሎ ማድረግ […]
በኣታ ለማርያም
ታኅሣሥ ሦስት በዚህች ቀን አምላክን የወለደች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሦስት ዓመት ሲሆናት ወደ ቤተ መቅደስ የገባችበት ነው፡፡ እርሷ ለእግዚአብሔር የስእለት ልጅ ነበረችና፡፡ እናቷ ቅድስት ሐና ልጅ የሌላት ስለሆነች በቤተ እግዚአብሔር ውስጥ ከሴቶች ተለይታ ርቃ ትኖር ነበር፡፡ ሽማግሌ ከሆነ ከኢያቄም ከባሏ ጋርም እጅግ የምታዝን ሆነች፡፡ እግዚአብሔርም ሐዘናቸውን ሰማ፤ ቅድስት ሐናም እንዲህ ብላ ለእግዚአብሔር ተሳለች፡፡ “የሰጠኸኝን […]
ኦርቶዶክሳዊ የአለባበስ ሥርዓት
ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮዋ የሰው ሕይወትን በመልካም ጎዳና በሥጋም ሆነ በነፍስ የሚመራ ነው፡፡ ትምህርትዋም ፍጹም መንፈሳዊ ነው፡፡ የምታስተምረውም የአምላክዋን ቃል በቀጥታ ሳትቀንስ እና ሳትጨምር ሳታስረዝምና ሳታሳጥር ለሚሰማት ሁሉ ታደርሳለች፡፡ የሥርዓትዋም መነሻ እና መድረሻ ከምድር ሳይሆን ከሰማይ ነው፡፡ “ሥርዓተ ሰማይ ተሠርዐ በምድር” እንዲል፡፡ ይህም ሰማያዊውን ሥርዓት ተከትላ በምድር ያሉ አባላቶቹዋ የሰማዩን ሥርዓት በእምነት በመመልከት በምድር […]