• እንኳን በደኅና መጡ !

ወርኃ ጳጉሜን

ወርኃ ጳጉሜን የጳጕሜን ወር አሥራ ሦስተኛዋ ወር በማለት እንጠራታለን፡፡ አሥራ ሁለቱ ወራት እያንዳንዳቸው ሠላሳ ቀናት ያሏቸው ሲሆን የጳጕሜን ወር ግን ያሏት አምስት (በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስ፣ በዘመነ ሉቃስ) እና በየአራት ዓመቱ በዘመነ ዮሐንስ ደግሞ ስድስት ቀናትን ትይዛለች፡፡ በቤተ ክርስቲያናችን አስትምህሮም የጳጕሜን ወር የዓመት ተጨማሪ ወር ትባላለች፡፡    ጳጕሜን “ኤፓጉሜኔ” ከሚለው የግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙም […]

የግቢ ጉባኤ የደረጃ ሦስት ተተኪ መምህራን ሥልጠና ተጀመረ የማኅበረ ቅዱሳን ግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ማሰተባበሪያ ከየማእከላት ለተውጣጡ 45 መምህራን የደረጃ ሦስት ሥልጠናን ከነሐሴ 28 እስከ ጳጉሜን 2 ቀን 2016 ዓ.ም ድረሰ በመስጠት ላይ ይገኛል። በዚህ ሥልጠናም:- ትምህርተ ሃይማኖት፥ አንጻራዊ ትምህርተ ሃይማኖት፥ ነገረ ድኅነት፥ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ፥ የአንድምተ ወንጌል አጠናን ስልት፥ ነገረ አበው፥ አርአያነት ያለው የመምህራን ሕይወት […]

ወጣትነትና ታማኝ አገልጋይነት

ወጣትነትና ታማኝ አገልጋይነት በዲ/ን ወልደ ቂርቆስ ደሳለኝ ክፍል ሦስት በወጣቶች አገልግሎት ላይ የሚታዩ ክፍተቶች እስከ አሁን የተመለከትናቸው አራት መሠረታዊ ነጥቦች ወጣቶች ወደ መንፈሳዊ አገልግሎት እንዳይቀርቡና ከቤተ ክርስቲያን እንዲሸሹ እያደረጉ ያሉ እንቅፋቶችን ነበር፡፡ ነገር ግን እነዚህ እንቅፋቶች በእግዚአብሔር ቸርነት፣ በደጋግ ካህናትና መምህራነ ወንጌል አበረታችነት ተቋቁመው ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን በተሰጣቸው ጸጋ ለማገልገል በደጇ የሚመላለሱ ወጣቶች ብዙዎች ናቸው፡፡ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን