• እንኳን በደኅና መጡ !

“ግቢ ጉባኤ ቤተ ክርስቲያን በወጣትነት ዘመናቸው ልጆቿን አቅፋ የያዘችበት ትልቁ ተቋም ነው” (ዐወቀ አበብሽ ከጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ)

ክፍል አንድ  በእንዳለ ደምስስ ዐወቀ አበብሽ ይባላል፡፡ በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ በሜዲካል ላቦራቶሪ ትምህርት ዘርፍ   ተከታትሎ ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ በ፳፻፲፮ ዓ.ም የዩኒቨርሲቲው ዋንጫና ሜዳልያ ተሸላሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ ከትውልድ ቀዬው ጎጃም ወደ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሲመደብ ፍርሃት ነበረው፤ ነገር ግን ጠንክሮ በመማር፣ በግቢ ጉባኤያት ከመሣተፍ አልፎ በአገልግሎትም ከሚፋጠኑ ወንድሞች አንዱ ሆኖ አሳልፏል፡፡ የተወለደው ምሥራቅ ጎጃም ጎንቻ ሰውነቴ […]

ቅድስት

ትዕግሥት ባሳዝነው ሰውነቴን ሳስብ በትዕቢት መዛሉን፣                                                   ሰው ከንቱ፣ ሰው መና፤ ከአምላኩ ተጣልቶ፣ ከንቱነቴን አየሁ በስስት መድከሙን፣                                  […]

ቅድስት (የዐቢይ ጾም ሁለተኛ ሳምንት)

ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ በጾመ ድጓ ድርሰቱ በዐቢይ ጾም ለሚገኙት ሳምንታት ማለትም በየሳምንቱ ለሚውሉት እሑዶች መዝሙር አዘጋጅቶላቸዋል፡፡ በዚህም መሠረት እያንዳንዱ እሑድ በመዝሙሩ ስም ይጠራል። ባለፈው ሳምንት “ዘወረደ”ን እንዳቀረብን ሁሉ በዚህ ዝግጅታችን ደግሞ ሁለተኛውን ሳምንት ቅድስትን እንመለከታለን፡፡ ፡፡ የዐቢይ ጾም ሁለተኛው እሑድ ቅድስት ተብሎ ተሰይሟል። ቅድስት የሚለው ቃል ግሱ “ቀደሰ” ሲሆን “ለየ፣ አከበረ፣ መረጠ የሚል ትርጉም ሲኖረው፤- […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን