ነገረ ቅዱሳንመ/ር መስፍን ምትኬ ክፍል ሦስት ፫. ቅዱሳን የሚባሉት ምን የፈጸሙ ናቸው? ቅዱሳን እንደየገድላቸውና ትሩፋታቸው በተለያየ አከፋፈል ሊከፈሉ ቢችሉም በአጠቃላይ ግን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የፈጸሙ ሆነው እናገኛቸዋለን፡፡ ሀ. ያላቸውን ሁሉ ትተው አምላካቸውን የተከተሉ ናቸው፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ “እኛ ሁሉን ትተን ተከተልንህ እንግዲህ ምን እናገኛለን?” አለው፡፡ ጌታችን ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፡- እውነት እላችኋለሁ የተከተላችሁኝ እናንተ በዳግም ልደት የሰው […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-05-28 13:54:122025-05-28 13:54:14ነገረ ቅዱሳን
ነገረ ቅዱሳንመ/ር መስፍን ምትኬ ክፍል ሁለት ቅዱሳንን ማወቃችን ምን ጥቅም አለው? ሀ. ሰይጣን የብርሃን መልአክ መስሎ እንዳንታለል መከላከያ ይሆኑናል። ለ. ተኩላዎች በጎችን መስለው እንዳይገቡ እውነተኛ እረኛ ይሆኑናል። ሐ. ቤተ ክርስቲያን መታሰቢያቸውን ለይታ ለመፈጸምና ለእኛ ለማሳወቅ ያስችላታል። መ. በክርስቶስ የወይን ግንድነት ላይ ቅርንጫፍ በመሆን ብዙ ፍሬ ያፈሩ የሃይማኖት አባቶቻችንን ዐውቀን ከአታላዮች፣ ከአስመሳዮች፣ ከሐሳውያን እንድንጠበቅ ይረዱናል፡፡ የቅዱሳን ሕይወት […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-05-26 08:25:232025-05-26 08:25:25ነገረ ቅዱሳን
ነገረ ቅዱሳንመ/ር መስፍን ምትኬ ክፍል አንድ ቅድስና ምንድን ነው? ቅዱስ የሚለው ቃል ቀደሰ ከሚለው የግእዝ ግስ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም አመሰገነ፣ ለየ፣ መረጠ፣ አከበረ ማለት ነው፤ ስለዚህ ቅዱስ ማለት ልዩ፣ ክቡር፣ ንጹሕ፣ ምስጉን ማለት ነው። ቅድስና በሁለት ይከፈላል፡፡ እነርሱም፦ የባሕርይና የጸጋ ቅድስና ናቸው፡፡ ፩. የባሕርይ ቅድስና የባሕርይ ቅድስና ለእግዚአብሔር ብቻ ገንዘቡ የሆነ ነው፡፡ ይህም ማለት ቅድስናው […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-05-20 13:31:402025-05-20 13:34:57ነገረ ቅዱሳን
ነገረ ቅዱሳን
መ/ር መስፍን ምትኬ ክፍል ሦስት ፫. ቅዱሳን የሚባሉት ምን የፈጸሙ ናቸው? ቅዱሳን እንደየገድላቸውና ትሩፋታቸው በተለያየ አከፋፈል ሊከፈሉ ቢችሉም በአጠቃላይ ግን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የፈጸሙ ሆነው እናገኛቸዋለን፡፡ ሀ. ያላቸውን ሁሉ ትተው አምላካቸውን የተከተሉ ናቸው፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ “እኛ ሁሉን ትተን ተከተልንህ እንግዲህ ምን እናገኛለን?” አለው፡፡ ጌታችን ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፡- እውነት እላችኋለሁ የተከተላችሁኝ እናንተ በዳግም ልደት የሰው […]
ነገረ ቅዱሳን
መ/ር መስፍን ምትኬ ክፍል ሁለት ቅዱሳንን ማወቃችን ምን ጥቅም አለው? ሀ. ሰይጣን የብርሃን መልአክ መስሎ እንዳንታለል መከላከያ ይሆኑናል። ለ. ተኩላዎች በጎችን መስለው እንዳይገቡ እውነተኛ እረኛ ይሆኑናል። ሐ. ቤተ ክርስቲያን መታሰቢያቸውን ለይታ ለመፈጸምና ለእኛ ለማሳወቅ ያስችላታል። መ. በክርስቶስ የወይን ግንድነት ላይ ቅርንጫፍ በመሆን ብዙ ፍሬ ያፈሩ የሃይማኖት አባቶቻችንን ዐውቀን ከአታላዮች፣ ከአስመሳዮች፣ ከሐሳውያን እንድንጠበቅ ይረዱናል፡፡ የቅዱሳን ሕይወት […]
ነገረ ቅዱሳን
መ/ር መስፍን ምትኬ ክፍል አንድ ቅድስና ምንድን ነው? ቅዱስ የሚለው ቃል ቀደሰ ከሚለው የግእዝ ግስ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም አመሰገነ፣ ለየ፣ መረጠ፣ አከበረ ማለት ነው፤ ስለዚህ ቅዱስ ማለት ልዩ፣ ክቡር፣ ንጹሕ፣ ምስጉን ማለት ነው። ቅድስና በሁለት ይከፈላል፡፡ እነርሱም፦ የባሕርይና የጸጋ ቅድስና ናቸው፡፡ ፩. የባሕርይ ቅድስና የባሕርይ ቅድስና ለእግዚአብሔር ብቻ ገንዘቡ የሆነ ነው፡፡ ይህም ማለት ቅድስናው […]