በዮሐንስ ሊጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ መጣ!እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን! በመ/ር ቢትወደድ ወርቁ የልደትና የጥምቀት ዘመን በጽርዕ ቋንቋ ኤጲፋኒ፣ በግእዝ ዘመነ አስተርእዮ፣ በአማርኛ የመገለጥ ዘመን ይባላል። ጥምቀት የሚለው ቃል “አጥመቀ” ከሚለው የግእዝ ቃል/ግሥ የተገኘ ሲሆን በቀጥታ ሲተረጎም በውኃ ውስጥ ገብቶ መውጣት፣ መጠመቅ ማለት ነው። በምሥጢራዊ ትርጉሙ ግን ጥምቀት ከሰባቱ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን አንዱ ሲሆን ከውኃና ከመንፈስ ቅዱስ ተወልደን የሥላሴን […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-01-18 08:17:292025-01-18 08:17:57በዮሐንስ ሊጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ መጣ!
“ኦ ዝ መንክር ልደተ አምላክ እማርያም እምቅድስት ድንግል አግመረቶ ለቃል ኢቀደሞ ዘርዕ ለልደቱ” (ውዳሴ ማርያም ዘሐሙስ)በመ/ር ታዴዎስ መንግስቴ የእግዚአብሔር ሰው የመሆን ምሥጢር በሰው አእምሮ አይደለም በመላእክት ኅሊናም ለመረዳት የማይቻል ረቂቅ፣ የማይመረመር ምሥጢር፣ የማይደረስበት ሩቅ፣ ዝም ብለው የሚያደንቁት ግሩም ነው። ሊቁ ቅዱስ ኤፍሬም ድንግል ማርያምን ባመሰገነበት ውዳሴው “ኦ ዝ መንክር ልደተ አምላክ እማርያም እምቅድስት ድንግል አግመረቶ ለቃል ኢቀደሞ ዘርዕ ለልደቱ፤ ልዩ ከሆነች ድንግል ማርያም ይህ የአምላክ መወለድ ምን ይደንቅ፣ ቃልን ወሰነችው […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-01-06 10:02:092025-01-06 10:07:36“ኦ ዝ መንክር ልደተ አምላክ እማርያም እምቅድስት ድንግል አግመረቶ ለቃል ኢቀደሞ ዘርዕ ለልደቱ” (ውዳሴ ማርያም ዘሐሙስ)
“የምናመልከው አምላክ ከሚነድደው ከእሳቱ እቶን ያድነን ዘንድ ይችላል” (ዳን. ፫፥፲፯)ገብርኤል ማለት “እግዚእ ወገብር፤ የእግአብሔር አገልጋይ” ማለት ነው። እግዚአብሔር ሥነ ፍጥረት መፍጠር በጀመረበት በዕለተ እሑድ ስምንት ፍጥረታትን ፈጥሯል፡፡ ከእነዚህም መካከል ቅዱሳን መላእክት ተፈጥረዋል፡፡ አገልግሎታቸውም ሳያቋርጡ እግዚአብሔርን “ቅዱስ፣ ቅዱስ፣ ቅዱስ” እያሉ ማመስገን ነው፡፡ እግዚአብሔርም መላእክትን ከፈጠራቸው በኋላም ተሰወራቸው፡፡ በመላእክቱም ከተማ “መኑ ፈጠረነ፡ ማን ፈጠረን?” እያሉ ፈጣሪያቸውን ፍለጋ ጥረት አደረጉ፡፡ ነገር ግን ምላሽ ማግኘት ባለመቻላቸው ከመላእክቱ መካከል ሳጥናኤል በእግዚአብሔር ዙፋን ፊት ማጋረጃውን የመክፈትና የመዝጋት ክብር ተሰጥቶታልና ወደ ላይ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2024-12-28 11:46:482024-12-28 11:47:19“የምናመልከው አምላክ ከሚነድደው ከእሳቱ እቶን ያድነን ዘንድ ይችላል” (ዳን. ፫፥፲፯)
በዮሐንስ ሊጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ መጣ!
እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን! በመ/ር ቢትወደድ ወርቁ የልደትና የጥምቀት ዘመን በጽርዕ ቋንቋ ኤጲፋኒ፣ በግእዝ ዘመነ አስተርእዮ፣ በአማርኛ የመገለጥ ዘመን ይባላል። ጥምቀት የሚለው ቃል “አጥመቀ” ከሚለው የግእዝ ቃል/ግሥ የተገኘ ሲሆን በቀጥታ ሲተረጎም በውኃ ውስጥ ገብቶ መውጣት፣ መጠመቅ ማለት ነው። በምሥጢራዊ ትርጉሙ ግን ጥምቀት ከሰባቱ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን አንዱ ሲሆን ከውኃና ከመንፈስ ቅዱስ ተወልደን የሥላሴን […]
“ኦ ዝ መንክር ልደተ አምላክ እማርያም እምቅድስት ድንግል አግመረቶ ለቃል ኢቀደሞ ዘርዕ ለልደቱ” (ውዳሴ ማርያም ዘሐሙስ)
በመ/ር ታዴዎስ መንግስቴ የእግዚአብሔር ሰው የመሆን ምሥጢር በሰው አእምሮ አይደለም በመላእክት ኅሊናም ለመረዳት የማይቻል ረቂቅ፣ የማይመረመር ምሥጢር፣ የማይደረስበት ሩቅ፣ ዝም ብለው የሚያደንቁት ግሩም ነው። ሊቁ ቅዱስ ኤፍሬም ድንግል ማርያምን ባመሰገነበት ውዳሴው “ኦ ዝ መንክር ልደተ አምላክ እማርያም እምቅድስት ድንግል አግመረቶ ለቃል ኢቀደሞ ዘርዕ ለልደቱ፤ ልዩ ከሆነች ድንግል ማርያም ይህ የአምላክ መወለድ ምን ይደንቅ፣ ቃልን ወሰነችው […]
“የምናመልከው አምላክ ከሚነድደው ከእሳቱ እቶን ያድነን ዘንድ ይችላል” (ዳን. ፫፥፲፯)
ገብርኤል ማለት “እግዚእ ወገብር፤ የእግአብሔር አገልጋይ” ማለት ነው። እግዚአብሔር ሥነ ፍጥረት መፍጠር በጀመረበት በዕለተ እሑድ ስምንት ፍጥረታትን ፈጥሯል፡፡ ከእነዚህም መካከል ቅዱሳን መላእክት ተፈጥረዋል፡፡ አገልግሎታቸውም ሳያቋርጡ እግዚአብሔርን “ቅዱስ፣ ቅዱስ፣ ቅዱስ” እያሉ ማመስገን ነው፡፡ እግዚአብሔርም መላእክትን ከፈጠራቸው በኋላም ተሰወራቸው፡፡ በመላእክቱም ከተማ “መኑ ፈጠረነ፡ ማን ፈጠረን?” እያሉ ፈጣሪያቸውን ፍለጋ ጥረት አደረጉ፡፡ ነገር ግን ምላሽ ማግኘት ባለመቻላቸው ከመላእክቱ መካከል ሳጥናኤል በእግዚአብሔር ዙፋን ፊት ማጋረጃውን የመክፈትና የመዝጋት ክብር ተሰጥቶታልና ወደ ላይ […]