ጥምቀትየጥምቀት ትርጉም እና ምንነት ጥምቀት ማለት አጥመቀ(አጠመቀ) ከሚለው የግእዝ ግስ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም መነከር፣ መጥለቅ፣ መደፈቅ፣ በውኃ ውስጥ መጠመቅ ማለት ነው። በሌላ አገላለጽ፡- ጥምቀት አስተርእዮ ወይም መገለጥ ማለት ነው። (ነገረ ሃይማኖት ዘተዋሕዶ ገጽ ፻፵፭)። በግሪክ ደግሞ ኤጲፋንያ ሲባል ትርጓሜውም መለኮት የተገለጠበት ማለት ነው (ስንክሳር ዘጥር ፲፩)።ይህም የእግዚአብሔር አንድነት እና ሦስትነት የተገለጠበት ታላቅ ምሥጢር መሆኑን የሚያመለክት […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2026-01-19 09:27:272026-01-19 09:44:24ጥምቀት
ከተራእንኳን አደረሳችሁ፣ አደረሰን! ከተራ፦ ከተረ ከበበ ካለው የግእዝ ግሥ የወጣ ነው፡፡ ፍችው ውኃ መከተር፣ መገደብ ማለት ነው፡፡ የጥምቀት ዋዜማ ታቦተ ሕጉ ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ውኃ ባለበት አካባቢ ስለሚያድር የየአጥቢያው ሕዝብ እየተሰበሰበ በወንዝ ዳር ወይም በምንጭ አካባቢ ድንኳን ይተከላል፡፡ ድንኳንም ከሌለ ዳስ ሲጥል ይውላል፡፡ የምንጮች ውኃም ጉድጓድ እየተቆፈረ ውኃው እንዳይፈስ እንዲጠራቀም ይከተራል፡፡ በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን “ከተራ” […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2026-01-17 10:52:102026-01-17 10:52:11ከተራ
“ተወልደ ኢየሱስ በቤተ ልሔም ዘይሁዳ” (ቅዱስ ያሬድ)ውድ የግቢ ጉባኤ ተማሪዎቻችን እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን! በዲ/ን አብርሃም ባንቲሁን የጌታችን ልደት በነገረ ድኅነት ትልቅ ስፍራ የያዘና እግዚአብሔር ሰው ሆኖ ዓለምን ያዳነበት ጥበቡ ፍጹም ልዩ መሆኑን ያሳየ ነው። በጌታችን ልደት ቤተ ልሔም ሰማይን የመሰለችበት፣ መስተፃርራን የነበሩ ሰውና መላእክት በአንድነት ለምስጋና የታደሙበት ነው። የእረኞች አንደበት ከመላእክት ጋር ለሰማያዊ ምስጋና […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2026-01-06 10:21:172026-01-06 10:30:37“ተወልደ ኢየሱስ በቤተ ልሔም ዘይሁዳ” (ቅዱስ ያሬድ)
ጥምቀት
የጥምቀት ትርጉም እና ምንነት ጥምቀት ማለት አጥመቀ(አጠመቀ) ከሚለው የግእዝ ግስ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም መነከር፣ መጥለቅ፣ መደፈቅ፣ በውኃ ውስጥ መጠመቅ ማለት ነው። በሌላ አገላለጽ፡- ጥምቀት አስተርእዮ ወይም መገለጥ ማለት ነው። (ነገረ ሃይማኖት ዘተዋሕዶ ገጽ ፻፵፭)። በግሪክ ደግሞ ኤጲፋንያ ሲባል ትርጓሜውም መለኮት የተገለጠበት ማለት ነው (ስንክሳር ዘጥር ፲፩)።ይህም የእግዚአብሔር አንድነት እና ሦስትነት የተገለጠበት ታላቅ ምሥጢር መሆኑን የሚያመለክት […]
ከተራ
እንኳን አደረሳችሁ፣ አደረሰን! ከተራ፦ ከተረ ከበበ ካለው የግእዝ ግሥ የወጣ ነው፡፡ ፍችው ውኃ መከተር፣ መገደብ ማለት ነው፡፡ የጥምቀት ዋዜማ ታቦተ ሕጉ ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ውኃ ባለበት አካባቢ ስለሚያድር የየአጥቢያው ሕዝብ እየተሰበሰበ በወንዝ ዳር ወይም በምንጭ አካባቢ ድንኳን ይተከላል፡፡ ድንኳንም ከሌለ ዳስ ሲጥል ይውላል፡፡ የምንጮች ውኃም ጉድጓድ እየተቆፈረ ውኃው እንዳይፈስ እንዲጠራቀም ይከተራል፡፡ በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን “ከተራ” […]
“ተወልደ ኢየሱስ በቤተ ልሔም ዘይሁዳ” (ቅዱስ ያሬድ)
ውድ የግቢ ጉባኤ ተማሪዎቻችን እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን! በዲ/ን አብርሃም ባንቲሁን የጌታችን ልደት በነገረ ድኅነት ትልቅ ስፍራ የያዘና እግዚአብሔር ሰው ሆኖ ዓለምን ያዳነበት ጥበቡ ፍጹም ልዩ መሆኑን ያሳየ ነው። በጌታችን ልደት ቤተ ልሔም ሰማይን የመሰለችበት፣ መስተፃርራን የነበሩ ሰውና መላእክት በአንድነት ለምስጋና የታደሙበት ነው። የእረኞች አንደበት ከመላእክት ጋር ለሰማያዊ ምስጋና […]