ደብረ ምጥማቅከመምህር አዲሱ በዛብህ ”አብ በሰማይ ሆኖ ተመለከተ፣ እንደ አንቺ ያለ አላገኘም፤ አንድ ልጁንም ልኮ ከአንቺ ሰው ሆነ።”[ቅዳሴ ዘእግዚእትነ ማርያም]ደብረ ምጥማቅ ከሠላሳ ሦስቱ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም በዓላት አንዱ ነው። ደብረ ምጥማቅ በግብፅ ሀገር በምኔተ ገምኑዲ አቅራቢያ የምትገኝ ቦታ ናት። እመቤታችን በስደት ሳለች ጌታ በዚህ ቦታ በስምሽ ዐቢይ ቤተ ክርስቲያን ይታነጻል፤ ስሙንም ደብረ ምጥማቅ ይሉታል ብሎ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2026-06-01 19:30:102026-06-01 19:37:15ደብረ ምጥማቅ
በዓለ ሃምሳና ተግዳሮቶቹከመምህር ተፈሪ መንገሻከሁሉ አስቀድመን እንኳን ለጌታችንንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ በማለት መንፈሳዊ ሰላምታችንን እናቀርባለን።አሁን የምንገኝበት ወቅት በዓለ ሃምሳ ነው። ይህ ወቅት የሞት ኃይል የተሰበረበት፣ የሰው ልጅ ነጻነት የታወጀበትና የመቃብር ድንጋይ ተንከባሎ የሕይወት ብርሃን የበራበት ነው።ሆኖም ግን፣ ለግቢ ጉባኤ ተማሪዎች ወይም ለክርስቲያን ወጣቶች ይህ ወቅት ሌላ ፈተና ይዞ መጥቷል። ዓቢይ ጾምን በከፍተኛ ተጋድሎ፣ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2026-05-19 12:55:442026-05-19 12:55:48በዓለ ሃምሳና ተግዳሮቶቹ
ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስከመምህር ተፈሪ መንገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ “የሰማዕታት ኮከብ” ተብሎ ይጠራል። እርሱ በምድራዊ ሥልጣኑና በሀብቱ ሳይወሰን፣ እውነተኛውን የክርስቶስን ፍቅር በመከራ ውስጥ ሆኖ መስክሯል። “እስከ ሞት ድረስ የታመንህ ሁን የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለሁ” (ራእ. ፪፥፲) የሚለው መለኮታዊ ቃል በሕይወቱ ተተርጉሞ እናገኘዋለን።ለዛሬው የግቢ ጉባኤ ተማሪ፣ የሰማዕቱ ጊዮርጊስ ገድል ትልቅ ትርጉም አለው። ግቢ ውስጥ የሚገጥሙን ልዩ ልዩ የሐሳብ፣ የሱስና የግብረገብነት ፈተናዎች […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2026-05-01 01:59:202026-05-01 01:59:22ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ
ደብረ ምጥማቅ
ከመምህር አዲሱ በዛብህ ”አብ በሰማይ ሆኖ ተመለከተ፣ እንደ አንቺ ያለ አላገኘም፤ አንድ ልጁንም ልኮ ከአንቺ ሰው ሆነ።”[ቅዳሴ ዘእግዚእትነ ማርያም]ደብረ ምጥማቅ ከሠላሳ ሦስቱ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም በዓላት አንዱ ነው። ደብረ ምጥማቅ በግብፅ ሀገር በምኔተ ገምኑዲ አቅራቢያ የምትገኝ ቦታ ናት። እመቤታችን በስደት ሳለች ጌታ በዚህ ቦታ በስምሽ ዐቢይ ቤተ ክርስቲያን ይታነጻል፤ ስሙንም ደብረ ምጥማቅ ይሉታል ብሎ […]
በዓለ ሃምሳና ተግዳሮቶቹ
ከመምህር ተፈሪ መንገሻከሁሉ አስቀድመን እንኳን ለጌታችንንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ በማለት መንፈሳዊ ሰላምታችንን እናቀርባለን።አሁን የምንገኝበት ወቅት በዓለ ሃምሳ ነው። ይህ ወቅት የሞት ኃይል የተሰበረበት፣ የሰው ልጅ ነጻነት የታወጀበትና የመቃብር ድንጋይ ተንከባሎ የሕይወት ብርሃን የበራበት ነው።ሆኖም ግን፣ ለግቢ ጉባኤ ተማሪዎች ወይም ለክርስቲያን ወጣቶች ይህ ወቅት ሌላ ፈተና ይዞ መጥቷል። ዓቢይ ጾምን በከፍተኛ ተጋድሎ፣ […]
ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ
ከመምህር ተፈሪ መንገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ “የሰማዕታት ኮከብ” ተብሎ ይጠራል። እርሱ በምድራዊ ሥልጣኑና በሀብቱ ሳይወሰን፣ እውነተኛውን የክርስቶስን ፍቅር በመከራ ውስጥ ሆኖ መስክሯል። “እስከ ሞት ድረስ የታመንህ ሁን የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለሁ” (ራእ. ፪፥፲) የሚለው መለኮታዊ ቃል በሕይወቱ ተተርጉሞ እናገኘዋለን።ለዛሬው የግቢ ጉባኤ ተማሪ፣ የሰማዕቱ ጊዮርጊስ ገድል ትልቅ ትርጉም አለው። ግቢ ውስጥ የሚገጥሙን ልዩ ልዩ የሐሳብ፣ የሱስና የግብረገብነት ፈተናዎች […]