• እንኳን በደኅና መጡ !

ነገረ ቅዱሳን

መ/ር መስፍን ምትኬ ክፍል ሦስት ፫. ቅዱሳን የሚባሉት ምን የፈጸሙ ናቸው? ቅዱሳን እንደየገድላቸውና ትሩፋታቸው በተለያየ አከፋፈል ሊከፈሉ ቢችሉም በአጠቃላይ ግን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የፈጸሙ ሆነው እናገኛቸዋለን፡፡ ሀ. ያላቸውን ሁሉ ትተው አምላካቸውን የተከተሉ ናቸው፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ “እኛ ሁሉን ትተን ተከተልንህ እንግዲህ ምን እናገኛለን?” አለው፡፡  ጌታችን ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፡- እውነት እላችኋለሁ የተከተላችሁኝ እናንተ  በዳግም ልደት የሰው […]

ነገረ ቅዱሳን

መ/ር መስፍን ምትኬ ክፍል ሁለት ቅዱሳንን ማወቃችን ምን ጥቅም አለው? ሀ. ሰይጣን የብርሃን መልአክ መስሎ እንዳንታለል መከላከያ ይሆኑናል። ለ. ተኩላዎች በጎችን መስለው እንዳይገቡ እውነተኛ እረኛ ይሆኑናል። ሐ. ቤተ ክርስቲያን መታሰቢያቸውን ለይታ ለመፈጸምና ለእኛ ለማሳወቅ ያስችላታል። መ. በክርስቶስ የወይን ግንድነት ላይ ቅርንጫፍ በመሆን ብዙ ፍሬ ያፈሩ የሃይማኖት አባቶቻችንን ዐውቀን ከአታላዮች፣ ከአስመሳዮች፣ ከሐሳውያን እንድንጠበቅ ይረዱናል፡፡ የቅዱሳን ሕይወት […]

ነገረ ቅዱሳን

መ/ር መስፍን ምትኬ ክፍል አንድ ቅድስና ምንድን ነው? ቅዱስ የሚለው ቃል ቀደሰ ከሚለው የግእዝ ግስ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም አመሰገነ፣ ለየ፣ መረጠ፣ አከበረ ማለት ነው፤ ስለዚህ ቅዱስ ማለት ልዩ፣ ክቡር፣ ንጹሕ፣ ምስጉን ማለት ነው። ቅድስና በሁለት ይከፈላል፡፡ እነርሱም፦ የባሕርይና የጸጋ ቅድስና ናቸው፡፡ ፩.  የባሕርይ ቅድስና   የባሕርይ ቅድስና ለእግዚአብሔር ብቻ ገንዘቡ የሆነ ነው፡፡ ይህም ማለት ቅድስናው […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን