• እንኳን በደኅና መጡ !

“ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል” (ዮሐ. ፲፩፥፳፭)

እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን……. በዐቢይ ኃይል ወሥልጣን አሰሮ ለሰይጣን …….. አግዓዞ ለአዳም ሰላም….…. እምይእዜሰ ኮነ……. ፍሥሓ ወሰላም ትንሣኤ የሚለው ቃል “ተንሥአ፤ ተነሣ” ከሚለው የግእዝ ቃል የወጣ ሲሆን ትርጉሙ መነሣት ማለት ነው፡፡ ይኸውም የሰው ልጅ ሞቶ ሥጋው ፈርሶና በስብሶ እንደማይቀር እና በዳግም ምጽአት ጊዜ እንደሚነሣ የሚያመለክት ነው፡፡ የሰው ልጅ ከፈጣሪ የተሰጠውን ትእዛዝ […]

የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት

አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር አዳምና ሔዋን በገነት ሳሉ አትብሉ የተባሉትን ዕፀ በለስን ቀጥፈው በመብላታቸው ከገነት ለመባረራቸው ምክንያት ሆነ፡፡ አዳምም ጸጋው በመገፈፉ ምክንያት በገነታ ካሉ ዛፎች መካካል ቅጠል አገልድሞ ተሸሸገ፡፡ አእግዚአብሔር አዳምና ሔዋን ያደረጉት ሁሉ ያውቃልና “አዳም አዳም የት ነህ?” ሲል ተጣርቷል፡፡ አዳም ግን በፈጣሪው ፊት መቆም አልቻለምና ከትእዛዙ ተላልፎ ዕፀ በለስን በልታልና እንደተሸሸገ ተናገረ፡፡ በሔዋን ላይ […]

ሰባቱ የመስቀል ላይ ጩኸቶች

ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለአይሁድ በይሁዳ አማካይነት ተላልፎ ከተሰጠበት ሐሙስ ምሽት ጀምሮ ስቃይ ሲያጸኑበት ቆይተዋል፡፡ በዕለተ ዐርብም ይሰቅሉት ዘንድ አስከ ቀራንዮ መስቀል አሸክመው የተለያዩ ጸዋትወ መከራ እያጸኑበት ወስደውታል፡፡ በመሰቀል ላይ በሁለቱ ወንበዴዎች መካከል ከተሰቀለበት ሰዓት ጀምሮም የተናገራቸው ቃላት ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን “ሰባቱ የመስቀል ላይ ጩኸቶች ወይም “ሰባቱ አጽርሐ መስቀል” በማለት ሰይማ ታስባቸዋለች፡፡ እነርሱም በመጽሐፍ ቅዱስ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን