ሕንጸተ ቤተ ክርስቲያንቅድስት ቤተ ክርስቲያን ከምታከብራቸው የእመቤታችን ፴፫ በዓላት አንዱ ሰኔ ፳ ቀን በኬልቄዶን አውራጃ በቂሣርያ አገር የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን ያለ እንጨት፣ ያለ ጭቃና ያለ ውኃ በሦስት ድንጋዮች በተወደደ ልጇ በጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የታነጸበት ዕለት ነው፡፡ ቅዱስ ጳውሎስና ቅዱስ በርናባስ ጌታችን በዐረገ በስምንተኛው ዓመት ለፊልጵስዩስ ሰዎች የጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ወንጌል […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-06-27 12:36:072025-06-27 12:39:21ሕንጸተ ቤተ ክርስቲያን
“ከሰማይ ከወረደው የሰው ልጅ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ የለም፡፡” (ዮሐ. ፫፥፲፫)በዳዊት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ልጆች ድኅነት በራሱ ፈቃድ፣ በአባቱም ፈቃድ፣ በመንፈስ ቅዱስም ፈቃድ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም የነሣውን የሰውን ልጅ ሥጋ ተዋሕዶ(አምላክነቱ ሳይለወጥ ፍጹም ሰው ሆኖ) በምድር ተመላልሷል። በሥጋ ማርያም ተገልጦ በምድር በነበረበት ጊዜ እውነተኛውን መንገድ አስተምሯል፣ መርቷል፤ ድውያነ ሥጋን በተአምራቱ፣ ድውያነ ነፍስን በትምህርቱ ፈውሷል፤ ዓይነ ሥውራንን አብርቷል፤ ሽባውን ተርትሯል፤ ጎባጣውን አቅንቷል፤ ሥርዓተ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-05-29 07:56:052025-05-29 07:56:07“ከሰማይ ከወረደው የሰው ልጅ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ የለም፡፡” (ዮሐ. ፫፥፲፫)
የቅዱስሲኖዶስመግለጫበስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ፡፡ በመንፈስ ቅዱስ የሚመራው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በዓመት ሁለት ጊዜ እንዲሆን በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5 ቁጥር 164 በተደነገገው መሠረት ምልዓተ ጉባኤው ከጥቅምት 11 እስከ ጥቅምት 20 ቀን 2017 ዓ.ም. ድረስ መደበኛ ስብሰባውን ሲያካሂድ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-05-29 07:48:232025-05-29 07:48:25የቅዱስሲኖዶስመግለጫ
ሕንጸተ ቤተ ክርስቲያን
ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ከምታከብራቸው የእመቤታችን ፴፫ በዓላት አንዱ ሰኔ ፳ ቀን በኬልቄዶን አውራጃ በቂሣርያ አገር የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን ያለ እንጨት፣ ያለ ጭቃና ያለ ውኃ በሦስት ድንጋዮች በተወደደ ልጇ በጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የታነጸበት ዕለት ነው፡፡ ቅዱስ ጳውሎስና ቅዱስ በርናባስ ጌታችን በዐረገ በስምንተኛው ዓመት ለፊልጵስዩስ ሰዎች የጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ወንጌል […]
“ከሰማይ ከወረደው የሰው ልጅ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ የለም፡፡” (ዮሐ. ፫፥፲፫)
በዳዊት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ልጆች ድኅነት በራሱ ፈቃድ፣ በአባቱም ፈቃድ፣ በመንፈስ ቅዱስም ፈቃድ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም የነሣውን የሰውን ልጅ ሥጋ ተዋሕዶ(አምላክነቱ ሳይለወጥ ፍጹም ሰው ሆኖ) በምድር ተመላልሷል። በሥጋ ማርያም ተገልጦ በምድር በነበረበት ጊዜ እውነተኛውን መንገድ አስተምሯል፣ መርቷል፤ ድውያነ ሥጋን በተአምራቱ፣ ድውያነ ነፍስን በትምህርቱ ፈውሷል፤ ዓይነ ሥውራንን አብርቷል፤ ሽባውን ተርትሯል፤ ጎባጣውን አቅንቷል፤ ሥርዓተ […]
የቅዱስሲኖዶስመግለጫ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ፡፡ በመንፈስ ቅዱስ የሚመራው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በዓመት ሁለት ጊዜ እንዲሆን በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5 ቁጥር 164 በተደነገገው መሠረት ምልዓተ ጉባኤው ከጥቅምት 11 እስከ ጥቅምት 20 ቀን 2017 ዓ.ም. ድረስ መደበኛ ስብሰባውን ሲያካሂድ […]