• እንኳን በደኅና መጡ !

አዲሱን ሥርዓተ ትምህርት የሙከራ ትግበራ ለሚያስፈጽሙ አገልጋዮች ሥልጠና እየተሰጠ ይገኛል

ማኅበረ ቅዱሳን ለሁለተኛ ጊዜ የተከለሰውንና ለሦስተኛ ጊዜ የተዘጋጀውን ሥርዓተ ትምህርት ለመተግበር ከተመረጡ ማእከላት ለተውጣጡ መምህራንና አስተባባሪዎች የአሠልጣኞች ሥልጠና ከጥር ፴ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ተከታታይ ቀናት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ ማኀበረ ቅዱሳን የመጀመሪያውን የሥርዓተ ትምህርት ክለሳ በ፳፻፮ ዓ.ም አድርጎ የነበረ ሲሆን ለአሥር ዓመታት አገልግሎት ላይ በማዋል ለግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ትህምርት በተከታታይ ትምህርት […]

“ጌታ እግዚአብሔር ተገለጠልን” (መዝ. ፻፲፯፥፳፮)

በመ/ር ብዙወርቅ አበበ (ከአምቦ ማእከል) አስተርእዮ ማለት መገለጥ ፣ መታየት ማለት ነው፡፡ አስተርእዮ የሚለው ቃል በጽርዕ (ግሪክ) ቋንቋ “ኤጲፋኒ” ይባላል፤ ይህም ከላይ መታየት፣ መገለጥ የሚለውን ለየት አድርጎ ያስረዳል፡፡ በክርስትና ሃማኖት ደግሞ አስተርእዮ ወይም ኤጲፋንያ የአምላክን መገለጥ፣ መታየት የሚያመለክት ነው፡፡ ከልደተ ክርስቶስ ዋዜማ ጀምሮ እስከ ዐቢይ ጾም ድረስ ባሉት ሳምንታትና ቀናት “ተወልደ (ተወለደ)፣ አንሶሰወ (ተመላለሰ)፣ አስተርአየ […]

ቃና ዘገሊላ

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን