• እንኳን በደኅና መጡ !

የጥያቄ ቀን

ከኄራኒ ጠና የጥያቄ ቀን  ለፍጥረተ ዓለም ሶስተኛ ቀን የሆነችው ማክሰኞ በህማማት ሳምንት የጥያቄ/ የትምህርት ቀን ተሰኝታ፤ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቀድሞ በተናገረውና ባደረገው ላይ አይሁድ ጥያቄ ማቅረባቸው እንዲሁም እርሱ መልስ በመስጠት ማስተማሩ ይዘከርባታል።  ዕለቱን የጥያቄ ቀን ያሰኘው ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዕለተ ሰኑይ ያደረገውን አንጽሆተ ቤተ መቅደስ ተከትሎ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን ይህንን ገበያ መፍታት፤ ተአምራትን ማድረግ […]

መርገመ በለስ

ከመምህር አበበ ፍቅሬ ̎ስንዱ እመቤት” የሆነችው ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ለሀገራችን ኢትዮጵያ ሀገራዊ የዘመን አቆጣጠር፤ (calendar) ሰርታ ያስረከበች እንደመሆኗ መጠን የእያንዳንዱ የነገረ መለኮት አስተምህሮ፣ ሥርዓተ አምልኮ፤ (Liturgical worship) ፣ አጽዋማት፤ (fasts) ፤ ክብረ በዓላት እኒህን የመሳሰሉ ሁሉ የምታከናውነው ከታላቁ መጸሐፍ ቅዱስ መሠረት አድርጋ በዘመን ቀመር ነው። (ዘፍ. ፩፥፲፬) ዓመት፣ ወር፣ ሳምንት፣ ቀን፣ ሰዓት እያለ እስከ ሣድሲት […]

ሆሣዕና በአርያም!

ከመምህር ጌራ ሞገስ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፩ አምላክ አሜን። በባሕርዩ ሞት በመንግሥቱ ሽረት የሌለበት፤ አንድነቱን ሦስትነቱ የማይከፋፍለው ሦስትነቱን አንድነቱ የማይጠቀልለው ለዘለዓለም አንድ ሲሆን ሦስት ሦስት ሲሆን አንድ እየተባለ የሚመሰገን እግዚአብሔር አምላክ ወዶና ፈቅዶ እንኳንም ለ ፳፻፲፰ ዓ.ም በዓለ ሆሣዕና በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ። ሆሣዕና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰውን ልጅ ከዘለዓለማዊ ሞት የማዳን ሥራውን […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን