• እንኳን በደኅና መጡ !

“ጌታ እግዚአብሔር ተገለጠልን” (መዝ. ፻፲፯፥፳፮)

በመ/ር ብዙወርቅ አበበ (ከአምቦ ማእከል) አስተርእዮ ማለት መገለጥ ፣ መታየት ማለት ነው፡፡ አስተርእዮ የሚለው ቃል በጽርዕ (ግሪክ) ቋንቋ “ኤጲፋኒ” ይባላል፤ ይህም ከላይ መታየት፣ መገለጥ የሚለውን ለየት አድርጎ ያስረዳል፡፡ በክርስትና ሃማኖት ደግሞ አስተርእዮ ወይም ኤጲፋንያ የአምላክን መገለጥ፣ መታየት የሚያመለክት ነው፡፡ ከልደተ ክርስቶስ ዋዜማ ጀምሮ እስከ ዐቢይ ጾም ድረስ ባሉት ሳምንታትና ቀናት “ተወልደ (ተወለደ)፣ አንሶሰወ (ተመላለሰ)፣ አስተርአየ […]

ቃና ዘገሊላ

በዮሐንስ ሊጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ መጣ!

እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን! በመ/ር ቢትወደድ ወርቁ የልደትና የጥምቀት ዘመን በጽርዕ ቋንቋ ኤጲፋኒ፣ በግእዝ ዘመነ አስተርእዮ፣ በአማርኛ የመገለጥ ዘመን ይባላል። ጥምቀት የሚለው ቃል “አጥመቀ” ከሚለው የግእዝ ቃል/ግሥ የተገኘ ሲሆን በቀጥታ ሲተረጎም በውኃ ውስጥ ገብቶ መውጣት፣ መጠመቅ ማለት ነው። በምሥጢራዊ ትርጉሙ ግን ጥምቀት ከሰባቱ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን አንዱ ሲሆን ከውኃና ከመንፈስ ቅዱስ ተወልደን የሥላሴን […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን