ቅዳሜቅዳሜ ከመምህር አዲሱ በዛብህ የትንሣኤ ሳምንት ቅዳሜ ቅዱሳት_አንስት_ይባላል። በወንጌል ተጽፎ እንደምናነበው ፍቅሩን በማሰብ ጨለማውን ሳይፈሩ ወደ መቃብር ስለመጡት መግደላዊት ማርያም እና ማርያም ባውፍልያ በስፋት ቤተክርስቲያን እንድናስብ ስለምታስተምረን ቅዱሳት አንስት ተብሏል። ወንጌሉ ስለዚህ ዕለት እንዲህ ብሎ ይገልጻል: – “ከሳምንቱም በፊተኛው ቀን መግደላዊት ማርያም ገና ጨለማ ሳለ ማለዳ ወደ መቃብር መጣች ድንጋዩም ከመቃብሩ ተፈንቅሎ አየች።እየሮጠችም ወደ ስምዖን […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2026-04-18 09:13:202026-04-18 09:13:21ቅዳሜ
አዳምከመምህር ተስፋ ሚካኤል ታደለ በቤተክርስቲያን ትውፊት ሐሙስ “የአዳም ሐሙስ” ተብላ የምትታወቀው አዳም የተፈጠረባት ዕለት ስለሆነች ሳይሆን፣ ከገነት ተባርሮ መከራ ሲቀበል እግዚአብሔር የመመለስ ተስፋውን የሰጠበት ዕለት በመሆኗ ነው። (መጽሐፈ አክሲማሮስ ፣ ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ሳዊሮስ ስለ ድኅነተ አዳም በተናገረበት) አዳም በስድስተኛው ቀን (ዓርብ) ተፈጥሮ በዕለተ ዓርብ ቢበድልም፣ እግዚአብሔር ግን በመከራው ውስጥ ተስፋ እንዲሆነው “በሐሙስ ዕለት ወበመንፈቃ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2026-04-17 14:13:262026-04-17 15:52:14አዳም
ቅድስት ቤተ ክርስቲያንከመምህር አበበ ፍቅሬ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ከበዓለ ትንሣኤ በኋላ ያሉ የሳምንታቱ ዕለታት የራሳቸው ስያሜ ተሰጥቷቸዋል። ከእነዚህ ዕለታት ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ዕለተ ዓርብን ቤተ ክርስቲያን በማለት ሰይመዋታል። ዓርብ የሚለው ዐረበ ከሚለው የግእዝ ግስ የተገኘ ሲሆን ተካተተ የሚል ትርጕም አለው። ይህም የፍጥረት መካተቻ ቀን መሆኑን የሚያመልክት ነው። ይህች ዕለት እግዚአብሔር ̎ሰውን በአርኣያችንና በአምሳያችን እንፍጠር ብሎ አዳምን የፈጠረባት […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2026-04-17 12:30:402026-04-25 14:08:14ቅድስት ቤተ ክርስቲያን
ቅዳሜ
ቅዳሜ ከመምህር አዲሱ በዛብህ የትንሣኤ ሳምንት ቅዳሜ ቅዱሳት_አንስት_ይባላል። በወንጌል ተጽፎ እንደምናነበው ፍቅሩን በማሰብ ጨለማውን ሳይፈሩ ወደ መቃብር ስለመጡት መግደላዊት ማርያም እና ማርያም ባውፍልያ በስፋት ቤተክርስቲያን እንድናስብ ስለምታስተምረን ቅዱሳት አንስት ተብሏል። ወንጌሉ ስለዚህ ዕለት እንዲህ ብሎ ይገልጻል: – “ከሳምንቱም በፊተኛው ቀን መግደላዊት ማርያም ገና ጨለማ ሳለ ማለዳ ወደ መቃብር መጣች ድንጋዩም ከመቃብሩ ተፈንቅሎ አየች።እየሮጠችም ወደ ስምዖን […]
አዳም
ከመምህር ተስፋ ሚካኤል ታደለ በቤተክርስቲያን ትውፊት ሐሙስ “የአዳም ሐሙስ” ተብላ የምትታወቀው አዳም የተፈጠረባት ዕለት ስለሆነች ሳይሆን፣ ከገነት ተባርሮ መከራ ሲቀበል እግዚአብሔር የመመለስ ተስፋውን የሰጠበት ዕለት በመሆኗ ነው። (መጽሐፈ አክሲማሮስ ፣ ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ሳዊሮስ ስለ ድኅነተ አዳም በተናገረበት) አዳም በስድስተኛው ቀን (ዓርብ) ተፈጥሮ በዕለተ ዓርብ ቢበድልም፣ እግዚአብሔር ግን በመከራው ውስጥ ተስፋ እንዲሆነው “በሐሙስ ዕለት ወበመንፈቃ […]
ቅድስት ቤተ ክርስቲያን
ከመምህር አበበ ፍቅሬ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ከበዓለ ትንሣኤ በኋላ ያሉ የሳምንታቱ ዕለታት የራሳቸው ስያሜ ተሰጥቷቸዋል። ከእነዚህ ዕለታት ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ዕለተ ዓርብን ቤተ ክርስቲያን በማለት ሰይመዋታል። ዓርብ የሚለው ዐረበ ከሚለው የግእዝ ግስ የተገኘ ሲሆን ተካተተ የሚል ትርጕም አለው። ይህም የፍጥረት መካተቻ ቀን መሆኑን የሚያመልክት ነው። ይህች ዕለት እግዚአብሔር ̎ሰውን በአርኣያችንና በአምሳያችን እንፍጠር ብሎ አዳምን የፈጠረባት […]