“የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ” (፩ኛዮሐ. ፫፥፰)መ/ር ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ “የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ” በማለት የመሰከረው የመገለጡን ምክንያትም አያይዞ በመጥቀስ ነው፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ ይህንን ምስክርነት የሰጠውም ስለ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ከዓለም አስቀድሞ ከባሕርይ አባቱ ከእግዚአብሔር አብ የተወለደ በመለኮቱ ከአብ ጋር አንድ የሆነ ከሦስቱ አካል አንዱ ወልድ በተለየ አካሉ በባሕርይ አባቱ በአብ፣በባሕርይ ሕይወቱ በመንፈስ ቅዱስ፣በራሱም ፈቃድ ለድኅነተ ዓለም […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-01-06 10:59:062021-01-06 10:59:06“የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ” (፩ኛዮሐ. ፫፥፰)
የጸሎት ጊዜያትበእንዳለ ደምስስ ክፍል አምስት “የጽድቅን ጥሩር ልበሱ” በሚል ርእስ አራት ተከታታይ ክፍሎችን ማቅረባችን ይታወሳል፡፡ በዛሬው ክፍል አምስት መርሐ ግብራችንም የጸሎት ጊዜያትን እንቃኛለን፡፡ በቤተ ክርስቲያናችን የጸሎት ጊዜያት የታወቁ ናቸው፡፡ ጸሎትን አስመልክቶ ቅዱሳት መጻሕፍትን መሠረት አድርገን ቤተ ክርስቲያናችን የደነገገቻቸውን ሰባቱን የጸሎት ጊዜያት ከነምክንያታቸው አንደሚከተለው እንመለከታለን፡- ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ዳዊት “ስለ እውነት ፍርድህ ሰባት ጊዜ በቀን አመሰግንሃለሁ” እንዲል(መዝ. […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-01-04 13:24:362021-01-04 13:24:36የጸሎት ጊዜያት
አዳም አርብ ቀን ተፈጠረ (ዘፍ.፩፥፳፯)መ/ር ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ አዳም ማለት፡- ያማረ መልከ መልካም ውብ ፍጡር ማለት ነው፡፡ አዳም የተፈጠረው ከአራቱ ባሕርያተ ሥጋ እና ከሦስቱ ባሕርያተ ነፍስ ነው፡፡ አራቱ ባሕርያተ ሥጋ የሚባሉት ውኃ፣ እሳት፣ ነፋስ፣ መሬት ሲሆኑ ሦስቱ ባሕርያተ ነፍስ የሚባሉት ደግሞ ለባዊት(የምታስብ)፣ ነባቢት(የምትናገር)፣ ሕያዊት(የምትኖር) ወይም በሌላ አገላለጽ ልብ፣ ቃል፣ እስትንፋስ ማለት ነው፡፡ እግዚአብሔር አምላክ እሑድ ፍጥረትን መፍጠር የጀመረባት ቀን […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2020-12-31 08:00:112020-12-31 08:00:11አዳም አርብ ቀን ተፈጠረ (ዘፍ.፩፥፳፯)
“የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ” (፩ኛዮሐ. ፫፥፰)
መ/ር ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ “የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ” በማለት የመሰከረው የመገለጡን ምክንያትም አያይዞ በመጥቀስ ነው፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ ይህንን ምስክርነት የሰጠውም ስለ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ከዓለም አስቀድሞ ከባሕርይ አባቱ ከእግዚአብሔር አብ የተወለደ በመለኮቱ ከአብ ጋር አንድ የሆነ ከሦስቱ አካል አንዱ ወልድ በተለየ አካሉ በባሕርይ አባቱ በአብ፣በባሕርይ ሕይወቱ በመንፈስ ቅዱስ፣በራሱም ፈቃድ ለድኅነተ ዓለም […]
የጸሎት ጊዜያት
በእንዳለ ደምስስ ክፍል አምስት “የጽድቅን ጥሩር ልበሱ” በሚል ርእስ አራት ተከታታይ ክፍሎችን ማቅረባችን ይታወሳል፡፡ በዛሬው ክፍል አምስት መርሐ ግብራችንም የጸሎት ጊዜያትን እንቃኛለን፡፡ በቤተ ክርስቲያናችን የጸሎት ጊዜያት የታወቁ ናቸው፡፡ ጸሎትን አስመልክቶ ቅዱሳት መጻሕፍትን መሠረት አድርገን ቤተ ክርስቲያናችን የደነገገቻቸውን ሰባቱን የጸሎት ጊዜያት ከነምክንያታቸው አንደሚከተለው እንመለከታለን፡- ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ዳዊት “ስለ እውነት ፍርድህ ሰባት ጊዜ በቀን አመሰግንሃለሁ” እንዲል(መዝ. […]
አዳም አርብ ቀን ተፈጠረ (ዘፍ.፩፥፳፯)
መ/ር ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ አዳም ማለት፡- ያማረ መልከ መልካም ውብ ፍጡር ማለት ነው፡፡ አዳም የተፈጠረው ከአራቱ ባሕርያተ ሥጋ እና ከሦስቱ ባሕርያተ ነፍስ ነው፡፡ አራቱ ባሕርያተ ሥጋ የሚባሉት ውኃ፣ እሳት፣ ነፋስ፣ መሬት ሲሆኑ ሦስቱ ባሕርያተ ነፍስ የሚባሉት ደግሞ ለባዊት(የምታስብ)፣ ነባቢት(የምትናገር)፣ ሕያዊት(የምትኖር) ወይም በሌላ አገላለጽ ልብ፣ ቃል፣ እስትንፋስ ማለት ነው፡፡ እግዚአብሔር አምላክ እሑድ ፍጥረትን መፍጠር የጀመረባት ቀን […]