ቅዱስ ማርቆስ

ውድ የእግዚአብሔር ልጆች! እንዴት አላችሁ? እንኳን ለዚህ ዕለት አደረሳችሁ! በእግዚአብሔር ምሕረት፣ በትንሣኤው ትንሣኤያችን ተበሥሮልን ከዛሬ ዕለት ደረስን! በቸርነቱ ለዚህ ያደረሰን ፈጣሪ ይመስገን!

ውድ የእግዚአብሔር ልጆች! ለዛሬ ያዘጋጀንላቸሁ የወንጌላዊው ቅዱስ ማርቆስን ታሪክ ነው፡፡

ዘርና ቦዝ አንቀጽ

የተወደዳችሁ አንባብያን! እንደምን ሰነበታችሁ? የእግዚአብሔር አምላካችን ስም የተመሰገነ ይሁን! በዓለ ትንሣኤን በሰላም እንዳሳለፋችሁ ተስፋ እናደርጋለን፤ መልካም!

ታስታውሱ እንደሆነ ባለፈው የትምህርት ክፍለ ጊዜያችን ‹ንዑስ አንቀጽና ቅጽሎች› በሚል ርእስ አስተምረናችኋል። በዚያም መሠረት ትምህርቱን በተረዳችሁበት መጠን እንድትሠሩትም የሰጠናችሁ መልመጃ ነበር። ስለዚህም በዚህ ትምህርት ክፍለ ጊዜ ላቀረብንላችሁ የመልመጃ ጥያቄዎች ምላሻቸውን እንዲሁም ስለ ‹ዘርና ቦዝ አንቀጽ› አቅርበንላችኋል፤ በጥሞና ተከታተሉን!

ምስካዬ ኅዙናን መድኃኒዓለም ገዳም

ምስካዬ ኀዙናን መድኃኒዓለም በታሪካዊ ሂደቱና በአገልግሎቱ የተለያዩ ሥራዎችን በመጀመር ለሌሎች ቤተ ክርስቲያናት አርአያ የሆነ ገዳም ነው፡፡