በአልባሳት ማሰባሰቢያ መርሃግብሩ የመጀመሪያ ቀን ከ175ዐ በላይ አልባሳት ተሰበሰበ
በፈትለወርቅ ደስታ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን «ሁለት ልብሶች ያሉት….» በሚል ስያሜ የሚከናወነው የአልባሳት ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር በይፋ ተከፈተ በመጀመሪያው ዕለትም ከ175ዐ በላይ አልባሳት ተሰብስቧል፡፡