የደቡባዊ አፍሪካ ማእከል![](https://eotcmk.org/sa/wp-content/uploads/mk-logo-2015-500.png)
- በ፲፱፻፺፬ዓ.ም.
- በጆሐንስበርግ የሚገኙ ወንድሞች እና እኅቶች የጋራ ጸሎት ያደርጉ እና ይማማሩ ነበር
- የሐመር መጽሔት እና የስምዐ ጽድቅ ጋዜጣ በማምጣት ያከፋፍሉ ነበር
- መንፈሳዊ ጉባኤያትን በማስተባበር እና በማስተማርም ንቁ ተሳትፎ ያደርጉ ነበር
- አብያተ ክርስቲያናት በሚገዙበት ወቅት በማስተባበር እና ገንዘብ በማሰባሰብ ይሳተፉ ነበር
- በፖርት ኤልሳቤጥ የሚገኙ ደቡብ አፍሪካዊ ኦርቶዶክሳውያንን የመጎብኘት እና የማጽናናት ሥራም ላይ ይሳተፉ ነበር
- መምህራን ከሀገር ቤት በማስመጣት ስብከተ ወንጌል እንዲስፋፋ እግዛ ያደርጉ ነበር
- በ፲፱፻፺፭ዓ.ም. የደቡብ አፍሪካ ልዩ ግንኙነት ጣቢያ በጆሐንስበርግ ተቋቋመ
- በ፳፻፩ዓ.ም. የተወሰኑ አባላት ወደ ሌላ ቦታ መዛወራቸውና በነበሩ አንዳንድ ችግሮች ጆሐንስበርግ አገልግሎት በማዳከሙ ምክንያት የግ/ጣቢያው ጽ/ቤት ወደ ፕሪቶሪያ እንዲዛወር ተደርጓል
Scroll to top