• እንኳን በደኅና መጡ !

“በሚሞት ሰውነታችሁ ኃጢአትን አታንግሡአት” (ሮሜ. ፮፥፮)

በእንዳለ ደምስስ ኃጢአት የሚለው ቃል “ኃጥአ” ከሚለው የግእዝ ቃል የወጣ ሲሆን ትርጉሙም፡- አጣ፣ መገፈፍ፣ መነጠቅ ማለት ነው፡፡ አዳም አባታችን ለሰባት ዓመታት በገነት ፍጥረታትን እየገዛና እያዘዘ በተድላና ደስታ ሲኖር በምክረ ከይሲ ተታሎ አትብላ የተባለውን ዕፀ በለስ በላ፣ ኃጢአትንም በራሱ ላይ አነገሣት፣ የእግዚአብሔርንም ትእዛዝ ተላለፈ፡፡ በዚህም ምክንያት ክብሩን አጣ፣ ጸጋውም ተገፈፈ፣ በእግዚአብሔር የተሰጠውንም የገዢነት ሥልጣን ተነጠቀ፣ እስከ መረገምም አደረሰው፡፡ “ከእርሱ […]

የጥያቄዎቻችሁ መልስ:- ከሱስ መላቀቅ አቃተኝ

ክፍል ሁለት የሁለተኛ ዓመት የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተማሪ ነኝ፤ ተወልጄ ያደግሁት በአነስተኛ የገጠር ከተማ ነው፡፡ በመንደራችን ጫት የሚቅም ሰው አይደለም ጫት ምን እንደሆነ በተግባር አይታወቅም ማለት ይቻላል፡፡ ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም በገባሁ አንድ ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በጓደኞቼ ግፊት ጫት መቃም ለንባብ ይረዳል በሚል ሰበብ የጫት ተጠቃሚ ሆንኩ፡፡ አሁን ከጫት ቃሚነት አልፌ በተለያዩ ሱሶች ተይዣለሁ፡፡ […]

የጥያቄዎቻችሁ መልስ:- ከሱስ መላቀቅ አቃተኝ

የሁለተኛ ዓመት የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተማሪ ነኝ፤ ተወልጄ ያደግሁት በአነስተኛ የገጠር ከተማ ነው፡፡ በመንደራችን ጫት የሚቅም ሰው አይደለም ጫት ምን እንደሆነ በተግባር አይታወቅም ማለት ይቻላል፡፡ ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም በገባሁ አንድ ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በጓደኞቼ ግፊት ጫት መቃም ለንባብ ይረዳል በሚል ሰበብ የጫት ተጠቃሚ ሆንኩ፡፡ አሁን ከጫት ቃሚነት አልፌ በተለያዩ ሱሶች ተይዣለሁ፡፡ ከእነዚህ ሱሰሶች […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን