• እንኳን በደኅና መጡ !

ግቢ ጉባኤያት እና የጊዜ አጠቃቀም

በእንዳለ ደምስስ እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ይጠቀሙበት ዘንድ ከሰጣቸው ሥጦታዎች ውስጥ አንዱ ጊዜ ነው፡፡፡ ሁሉንም በሥርዓት አበጅቶታልና የተሰጠውን ሥጦታ በአግባቡ የመያዝና የመጠቀም ኃላፊነት ደግሞ ከሰው ልጆች ሁሉ ይጠበቃል፡፡ “የሠራው ሥራ ሁሉ በጊዜው መልካም ነው” እንዲል (መክ.፫፥፲፩)፡፡ ጊዜ ቆሞ አይጠብቀንም፡፡ ሴኮንድ ወደ ደቂቃ፣ ደቂቃ ወደ ሰዓት፣ ሰዓታት ወደ ቀን፣ ቀን ወደ ሳምንት፣ ሳምንታት ወደ ወራት፣ ወራት ወደ […]

‹‹ተራራውን ጥግ አድርጉ›› (ኢያ.፪፥፲፮)

በመ/ር ለይኩን አዳሙ(ከባሕር ዳር ማእከል)  ይህን ኃይለ ቃል የተናገረችው ሀገረ ሙላዷ ብሔረ ነገዷ በኢያሪኮ ከተማ የነበረች የወጣ የወረደውን ያለፈ ያገደመውን በኃጢአት እያስተናገደች በመጥፎ ግብር ተሰማርታ እንደ መንገድ  እሸት ሁሉ ያለፈ ያገደመው የወጣ የወረደው ሁሉ  ይቀጥፋት  የነበረች ራኬብ ወይም ረዓብ የተባለች ሴት ናት፡፡ ይህ የምክር ቃል የተነገራቸው ደግሞ የኢያሱ መልእክተኞች ካሌብና ሰልሞን ነው፡፡ የእስራኤል ቅዱስ ልዑል […]

“ጽጌ እንተ ኢትትነገፍ፤ የማትረግፍ አበባ” (ቅዱስ ያሬድ)

በዲ/ን ሕሊና በለጠ በቤተ ክርስቲያናችን ከመስከረም ሃያ ስድስት እስከ ኅዳር አምስት ያለው ዓርባ ቀናትን የያዘው ጊዜ ዘመነ ጽጌ፣ ወርኃ ጽጌ በመባል የሚታወቅ ነው። ከዋክብትን ለሰማይ ውበት የፈጠራቸው አምላካችን እግዚአብሔር አበቦችን ደግሞ ምድርን ያስጌጧት ዘንድ ፈጥሯቸዋል። አበቦች ለመጀመሪያ ጊዜ በምድር ላይ መታየት የጀመሩት በዕለተ ሠሉስ፣ በሦስተኛው የፍጥረት ዕለት ነው። ይህንን የመዘገበልን ሙሴ በኦሪት ዘፍጥረት ላይ እንዲህ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን