የአቅም ማጎልበቻ ሥልጠና እና የምክክር መርሐ ግር ተካሄደበማኅበረ ቅዱሳን በግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ማስተባበሪያ አዘጋጅነት ለማእከላት ግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ዋና ክፍል ኃላፊዎች፣ ለመደበኛ አስተባባሪዎች እና በዋናው ማእከል ለግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ማስተባሪያ አባላት የአቅም ማጎልበቻ ሥልጠና እና የምክክር መርሐ ግብር ከኅዳር ፫-፬ ቀን ፳፻፲፭ ዓ.ም ተካሄደ፡፡ በማኅበሩ መሰብሰቢያ አዳራሽ ለሁለት ቀናት በተካሄደው ሥልጠናም አዲሱን የማኅበሩን ተቋማዊ ለውጥ በተመለከተ በመጋቤ ሀብታት ታደሰ አሰፋ እና አቶ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-11-16 13:44:322022-11-16 13:49:25የአቅም ማጎልበቻ ሥልጠና እና የምክክር መርሐ ግር ተካሄደ
ቁስቋም ማርያምነቢየ እግዚአብሔር ኢሳይያስ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጋር ወደ ግብፅ እንደሚሰደድ “ወይወርድ እግዚእነ ውስተ ምድረ ግብፅ እንዘ ይጼዐን ዲበ ደመና ቀሊል፤ ጌታችን በፈጣን ደመና (በእመቤታችን ጀርባ) ተጭኖ ወደ ግብፅ ይወርዳል” ብሎ በተናገረው ትንቢት መሠረት ስደትን ለመባረክ፣ የግብጽን ጣኦታት ያጠፋ ዘንድ ተሰዷል፡፡ (ኢሳ. ፲፱፥፩) ወንጌላዊው ቅዱስ ማቴዎስም የጌታችንን ስደት በተመለከተ “የእግዚአብሔር መልአክ ለዮሴፍ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-11-15 11:15:572022-11-15 11:15:57ቁስቋም ማርያም
ንስሓ አባቶችና የግቢ ጉባኤያት አገልግሎትዲ/ን ኢያሱ መስፍን የግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ወጣቱን ወደ መንፈሳዊ ልዕልና ለማድረስ የሚደረግ ውጣ ውረድ የበዛበት ጉዞ ነው። ለዚህም የጉዞው ተሳታፊዎች እና ጉዞውን የተቃና ለማድረግ ከፊት የሚቀድሙ መሪዎች የአገልግሎት ተነሳሽነትና ቁርጠኝነት ለውጤቱ ማማር ትልቁን ድርሻ ይወስዳሉ፡፡ በየጊዜው የግቢ ጉባኤያትን አገልግሎት የሚረከቡ ወጣቶች በሚኖራቸው ዕውቀት፣ መረዳት እና ትጋት ልክ አገልግሎቱን ለማስኬድ እንዲሁም ከታለመለት ግብ ለማድረስ መጣራቸው አያጠራጥርም። […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-11-11 13:03:372022-11-11 13:03:37ንስሓ አባቶችና የግቢ ጉባኤያት አገልግሎት
የአቅም ማጎልበቻ ሥልጠና እና የምክክር መርሐ ግር ተካሄደ
በማኅበረ ቅዱሳን በግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ማስተባበሪያ አዘጋጅነት ለማእከላት ግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ዋና ክፍል ኃላፊዎች፣ ለመደበኛ አስተባባሪዎች እና በዋናው ማእከል ለግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ማስተባሪያ አባላት የአቅም ማጎልበቻ ሥልጠና እና የምክክር መርሐ ግብር ከኅዳር ፫-፬ ቀን ፳፻፲፭ ዓ.ም ተካሄደ፡፡ በማኅበሩ መሰብሰቢያ አዳራሽ ለሁለት ቀናት በተካሄደው ሥልጠናም አዲሱን የማኅበሩን ተቋማዊ ለውጥ በተመለከተ በመጋቤ ሀብታት ታደሰ አሰፋ እና አቶ […]
ቁስቋም ማርያም
ነቢየ እግዚአብሔር ኢሳይያስ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጋር ወደ ግብፅ እንደሚሰደድ “ወይወርድ እግዚእነ ውስተ ምድረ ግብፅ እንዘ ይጼዐን ዲበ ደመና ቀሊል፤ ጌታችን በፈጣን ደመና (በእመቤታችን ጀርባ) ተጭኖ ወደ ግብፅ ይወርዳል” ብሎ በተናገረው ትንቢት መሠረት ስደትን ለመባረክ፣ የግብጽን ጣኦታት ያጠፋ ዘንድ ተሰዷል፡፡ (ኢሳ. ፲፱፥፩) ወንጌላዊው ቅዱስ ማቴዎስም የጌታችንን ስደት በተመለከተ “የእግዚአብሔር መልአክ ለዮሴፍ […]
ንስሓ አባቶችና የግቢ ጉባኤያት አገልግሎት
ዲ/ን ኢያሱ መስፍን የግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ወጣቱን ወደ መንፈሳዊ ልዕልና ለማድረስ የሚደረግ ውጣ ውረድ የበዛበት ጉዞ ነው። ለዚህም የጉዞው ተሳታፊዎች እና ጉዞውን የተቃና ለማድረግ ከፊት የሚቀድሙ መሪዎች የአገልግሎት ተነሳሽነትና ቁርጠኝነት ለውጤቱ ማማር ትልቁን ድርሻ ይወስዳሉ፡፡ በየጊዜው የግቢ ጉባኤያትን አገልግሎት የሚረከቡ ወጣቶች በሚኖራቸው ዕውቀት፣ መረዳት እና ትጋት ልክ አገልግሎቱን ለማስኬድ እንዲሁም ከታለመለት ግብ ለማድረስ መጣራቸው አያጠራጥርም። […]