ወነአምን በአሐቲ ጥምቀት (ጸሎተ ሃይማኖት ) በመ/ር ተመስገን ዘገዬ ጥምቀት በጽርዕ ቋንቋ “ኤጲፋኒ “ በግእዙ “አስተርእዮ ” በአማርኛው “መገለጥ ” የሚል ትርጉም የያዘ ቃል ነው ፡፡ቤተ ክርስቲያናችን ከበዓለ ልደቱ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-01-17 13:53:442023-01-17 13:54:12ወነአምን በአሐቲ ጥምቀት (ጸሎተ ሃይማኖት )
የደወሉ ምሥጢር መ/ር ለይኩን አዳሙ(ባሕር ዳር) ደወል ማለት ምን ማለት ነው ? ቢሉ ‹‹ጠቅዐ›› መታ፣ደወለ አቃ ጨለ፣አነቃቃ፣አነሳሳ፣ አሳሰበ ከሚለው የግእዝ ግስ የተወሰደ ሲኾን ትርጉሙም መጥቅዕ፣ መረዋ፣ቃጭል ማለት ነው፡(ኆኅተ ሰማይ በቀሲስ ያሬድ ገ/መድኀን) ደወል ከብር፣ከነሐስ፣ከብረት እና ከመሳሰሉ ድምፅ ሰጪ ከኾኑ ነገሮች በመጠኑ አነስተኛ፣መካከለኛ፣በጣም ግዙፍ ኾኖ ይዘጋጅና ከፍ ካለ ቦታ ላይ ወይም ዛፍ ላይ ይንጠለጠልና ከውስጥ የምትገኘውን […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-01-06 07:46:222023-01-06 07:56:44 የደወሉ ምሥጢር
ከኦርቶዶክሳዊ ወጣት ምን እንጠብቅ?ዲ/ን ታደለ ፈንታው(ዶ/ር) ክፍል አንድ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖታችን የደም ዋጋ ተከፍሎበት፤ ተፈትኖ፣ ነጥሮ፣ ከትውልድ ወደ ትውልድ ተሸጋግሮ በቅብብሎሽ የመጣ እውነተኛ ሃይማኖት ነው፡፡ የዓለማውያን ፍልስፍና፣ ተረት ተረት፣ ድርሰትም፣ የታዋቂ ሰዎች ድንገተኛ ፈጠራም አይደለም፡፡ ቤተ ክርስቲያን በክርስቶስ ደም ላይ ተመሥርታለች እና ተጠብቃ ከትውልድ ወደ ትውልድ እንድትሸጋገርም ወጣቶች የከፈሉት ዋጋ ደማቅ በሆነ በደም ቀለም በቤተ ክርስቲያናችን ቅዱሳት […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2023-01-06 06:27:112023-01-06 07:58:20ከኦርቶዶክሳዊ ወጣት ምን እንጠብቅ?
ወነአምን በአሐቲ ጥምቀት (ጸሎተ ሃይማኖት )
በመ/ር ተመስገን ዘገዬ ጥምቀት በጽርዕ ቋንቋ “ኤጲፋኒ “ በግእዙ “አስተርእዮ ” በአማርኛው “መገለጥ ” የሚል ትርጉም የያዘ ቃል ነው ፡፡ቤተ ክርስቲያናችን ከበዓለ ልደቱ […]
የደወሉ ምሥጢር
መ/ር ለይኩን አዳሙ(ባሕር ዳር) ደወል ማለት ምን ማለት ነው ? ቢሉ ‹‹ጠቅዐ›› መታ፣ደወለ አቃ ጨለ፣አነቃቃ፣አነሳሳ፣ አሳሰበ ከሚለው የግእዝ ግስ የተወሰደ ሲኾን ትርጉሙም መጥቅዕ፣ መረዋ፣ቃጭል ማለት ነው፡(ኆኅተ ሰማይ በቀሲስ ያሬድ ገ/መድኀን) ደወል ከብር፣ከነሐስ፣ከብረት እና ከመሳሰሉ ድምፅ ሰጪ ከኾኑ ነገሮች በመጠኑ አነስተኛ፣መካከለኛ፣በጣም ግዙፍ ኾኖ ይዘጋጅና ከፍ ካለ ቦታ ላይ ወይም ዛፍ ላይ ይንጠለጠልና ከውስጥ የምትገኘውን […]
ከኦርቶዶክሳዊ ወጣት ምን እንጠብቅ?
ዲ/ን ታደለ ፈንታው(ዶ/ር) ክፍል አንድ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖታችን የደም ዋጋ ተከፍሎበት፤ ተፈትኖ፣ ነጥሮ፣ ከትውልድ ወደ ትውልድ ተሸጋግሮ በቅብብሎሽ የመጣ እውነተኛ ሃይማኖት ነው፡፡ የዓለማውያን ፍልስፍና፣ ተረት ተረት፣ ድርሰትም፣ የታዋቂ ሰዎች ድንገተኛ ፈጠራም አይደለም፡፡ ቤተ ክርስቲያን በክርስቶስ ደም ላይ ተመሥርታለች እና ተጠብቃ ከትውልድ ወደ ትውልድ እንድትሸጋገርም ወጣቶች የከፈሉት ዋጋ ደማቅ በሆነ በደም ቀለም በቤተ ክርስቲያናችን ቅዱሳት […]