ዘረኝነት፤ የዘመናችን ወጣቶች ተግዳሮትበአዱኛ ጌታቸው ክፍልሦስት ከዘረኝነት ጠባይ ለመራቅ ወጣቶች ምን ማድረግ አለባቸው? ሥጋዊ ማንነትንና ክርስትናን መለየት በማነንት ጉዳይ ብዙ ክርክሮች ሊኖሩ ይችላሉ፡፡ ምድራዊው ማንነት በሰዎች መንፈስ የተገነባ ሲሆን ሰማያዊው ማንነት ደግሞ በመስቀል ላይ የተገነባ ነው ይላሉ፡፡ ምድራዊ ማንነት ሙሉ በመሉ ሰው ሠራሽ ነው ብሎ መቀበል ቢከብድም ኃላፊ ጠፊ መሆኑ ግን አያጠራጥርም፡፡ በምድራዊው ማንነት ውስጥ በተፈጥሯዊ ሂደት የምንወርሳቸው […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-03-08 14:46:392022-03-08 14:49:01ዘረኝነት፤ የዘመናችን ወጣቶች ተግዳሮት
ጾምመ/ር በትረ ማርያም አበባው ፩. ጾም ምንድን ነው? ጾም ማለት ለተወሰነ ሰዓት ከምግብ መከልከል፣ ለተወሰኑ ቀናት ከጥሉላት መከልከል፣ ለዘለዓለሙ ደግሞ ከኃጢኣት መከልከል ማለት ነው። ስለ ጾም ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ ፲፭ በሰፊው ይናገራል። “ጾምሰ ተከልዖተ ብእሲ እመብልዕ በጊዜ ዕውቅ በውስተ ሕግ እንዘ ይትኤዘዝ ለዘሐገጎ፤ የጾምን ሕግ ለሠራው ጌታ እየታዘዙ ለተወሰኑ ሰዓታት ለተወሰኑ ቀናት ከምግብ መከልከል ነው።” […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-02-28 07:07:172022-02-28 07:07:17ጾም
ዘረኝነት፡ የዘመናችን ወጣቶች ተግዳሮትበአዱኛ ጌታቸው ክፍል ሁለት የዘረኝነት አስተሳሰብ በኢትዮጵያ መቼ ተጀመረ? አንዳንድ የዓለማችን ሀገራት እየተባባሰ የመጣውን የዘር ጥላቻ ለማስወገድ በሕግ አስደግፈው ቢሠሩም ዘርን ወይም ማንነትን መሠረት ያደረ ጥላቻንና መድሎን ማስቀረት አዳጋች ሆኖባቸዋል፡፡ ሠለጠኑ በሚባሉት አገራት ሳይቀር የዘረኝነትን ጠባይ ሙሉ በሙሉ ማስወገድ አልቻሉም፡፡ የዘረኝነት እሳቤ በአገራችን መቼ እንደገባ በትክክል ባይታወቅም በሰነድ የተደገፈ እንቅስቃሴ የተጀመረው ከ፲፱፻፷ዎቹ ጀምሮ እንደሆነ የተለያዩ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-02-26 07:19:212022-02-26 07:20:01ዘረኝነት፡ የዘመናችን ወጣቶች ተግዳሮት
ዘረኝነት፤ የዘመናችን ወጣቶች ተግዳሮት
በአዱኛ ጌታቸው ክፍልሦስት ከዘረኝነት ጠባይ ለመራቅ ወጣቶች ምን ማድረግ አለባቸው? ሥጋዊ ማንነትንና ክርስትናን መለየት በማነንት ጉዳይ ብዙ ክርክሮች ሊኖሩ ይችላሉ፡፡ ምድራዊው ማንነት በሰዎች መንፈስ የተገነባ ሲሆን ሰማያዊው ማንነት ደግሞ በመስቀል ላይ የተገነባ ነው ይላሉ፡፡ ምድራዊ ማንነት ሙሉ በመሉ ሰው ሠራሽ ነው ብሎ መቀበል ቢከብድም ኃላፊ ጠፊ መሆኑ ግን አያጠራጥርም፡፡ በምድራዊው ማንነት ውስጥ በተፈጥሯዊ ሂደት የምንወርሳቸው […]
ጾም
መ/ር በትረ ማርያም አበባው ፩. ጾም ምንድን ነው? ጾም ማለት ለተወሰነ ሰዓት ከምግብ መከልከል፣ ለተወሰኑ ቀናት ከጥሉላት መከልከል፣ ለዘለዓለሙ ደግሞ ከኃጢኣት መከልከል ማለት ነው። ስለ ጾም ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ ፲፭ በሰፊው ይናገራል። “ጾምሰ ተከልዖተ ብእሲ እመብልዕ በጊዜ ዕውቅ በውስተ ሕግ እንዘ ይትኤዘዝ ለዘሐገጎ፤ የጾምን ሕግ ለሠራው ጌታ እየታዘዙ ለተወሰኑ ሰዓታት ለተወሰኑ ቀናት ከምግብ መከልከል ነው።” […]
ዘረኝነት፡ የዘመናችን ወጣቶች ተግዳሮት
በአዱኛ ጌታቸው ክፍል ሁለት የዘረኝነት አስተሳሰብ በኢትዮጵያ መቼ ተጀመረ? አንዳንድ የዓለማችን ሀገራት እየተባባሰ የመጣውን የዘር ጥላቻ ለማስወገድ በሕግ አስደግፈው ቢሠሩም ዘርን ወይም ማንነትን መሠረት ያደረ ጥላቻንና መድሎን ማስቀረት አዳጋች ሆኖባቸዋል፡፡ ሠለጠኑ በሚባሉት አገራት ሳይቀር የዘረኝነትን ጠባይ ሙሉ በሙሉ ማስወገድ አልቻሉም፡፡ የዘረኝነት እሳቤ በአገራችን መቼ እንደገባ በትክክል ባይታወቅም በሰነድ የተደገፈ እንቅስቃሴ የተጀመረው ከ፲፱፻፷ዎቹ ጀምሮ እንደሆነ የተለያዩ […]