• እንኳን በደኅና መጡ !

” ቤተ ክርስቲያን በዘርና በቋንቋ አትከፈልም ” ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ሊቀጳጳስ

የብዙ ቋንቋ ተናጋሪ መሆን እድለኝነት ነው። ያለምንም. ድካም በተፈጥሮ ሂደት ካገኘነው የእናት ቋንቋችን በተጨማሪ በራስ ፍላጎትና ጥረት ተናጋሪ የሆንባቸው ቋንቋዎች የእኛን ፍላጎት ሐሳብና ጥረት የማሳየት እድል አላቸው። ጌታችንም ቅዱሳን ሐዋርያትን ዛሬም ለምንገኘው መምህራነ ወንጌል በቅዱሳን ሐዋርያት አንጻር “ወደ ዓለም ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ”(ማር ፲፮÷፲፭) በማለት እንዳዘዘን የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ተቀዳሚ ዓላማዋ ወንጌልን ለፍጥረት ሁሉ […]

   በእንተ ሢመተ ኤጲስ ቆጰሳት

   በመ/ር  እንዳልካቸው ንዋይ ክህነት “ተክህነ” ከሚለው የግዕዝ ግሥ የወጣ ቃል ሲሆን ትርጓሜውም አገለገለ ተሾመ መንፈሳዊ ሥልጣን ተቀበለ ማለት ነው፡፡በአጠቃላይ ዘይቤያዊ ትርጉሙ አገልግሎት ማለት ሲሆን በምሥጢር ለሹመት መመረጥን ያመለክታል፡፡ ካህን ማለትም በቁሙ ሲተረጎም ቄስ ጳጳስ የእግዚአብሔር አገልጋይ የሕዝብ መሪ አስተማሪ መንፈሳዊ አባት ማለት ነው፡፡ ክህነት እግዚአብሔር ለሰው ከሰጠው ሀብት አንዱና ዋናው ነው፡፡ ክህነት ከእግዚአብሔር የሚገኝ […]

ከቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት የተላለፈ መልእክት

የቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት መልእክት በብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የኒውዮርክ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፤ እንዲሁም በብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የባህርዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የተላለፈ ሲሆን ፣ በመልእክቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በማያወቀውና ሕገ ቤተ ክርስቲያንን ባልጠበቀ መንገድ በእነ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የተሰጠውን ሕገ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን