• እንኳን በደኅና መጡ !

“የሕይወት ቀን” በግቢ ጉባኤያት

ወርቃማው የወጣትነት ዘመናችን በተስፋ፣ በመልካም ምኞትና በትጋት የተሞላ፣ ዕውቀትንና አቅምን ያማከለ ማንነታችን የሚታነጽበት፣ መንፈሳዊነታችን የሚገለጽበት የዕድሜ ክልል እንደመሆኑ የሕይወታችን መሠረት ነው፡፡ መንፈሳዊ ፍሬን አፍርተን ርስተ መንግሥተ ሰማያት ለምንወርስብትም የሕይወት ስንቅ የምንሰንቅበት የተጋድሎ ዘመን ስለመሆኑ ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ከልጅነታችን ጀምሮ አበክራ ታስተምረናለች፡፡ በሰንበት ትምህርት ቤቶቿም ኮትኩታ አሳድጋ መንፈሳዊ ፍሬ ለማፍራት ታበቃናለች፡፡ ለዚህ የመሸጋገሪያ ዕድሜ በደረስንበት ጊዜም […]

“በማርያም ልደት ዛሬ ደስታ ሆነ” (ቅዱስ ያሬድ)

በቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ግንቦት አንድ ቀን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ልደት የሚከበርበት ዕለት ነው፡፡ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልደት እግዚአብሔር አስቀድሞ በትንቢት፣ በምሳሌና በራዕይ የሰውን ልጅ ድኅነት በጉጉት ሲጠባበቁ ለነበሩ ነቢያት ገልጿል፡፡ በልዩ ልዩ ምሳሌዎችም መስለው ከፊታቸው ያለውን ዘመን አሻግረው በመመልከት ተናግረዋል፡፡ ነቢየ እግዚአብሔር ኢሳይያስ “ከዕሴይ ሥር በትር ትወጣለች፤ አበባም ከእርሷ ይወጣል፡፡” ብሎ […]

ማኅበረ ቅዱሳን እና ግቢ ጉባኤያት

ክፍል ሁለት ማኅበረ ቅዱሳን በቅዱስ ሲኖዶስ በይፋ ዕውቅና ተሰጥቶት በሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሥር ሆኖ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን አስተምህሮ መሠረት አድርጎ የአገልግሎቱን ትኩረት  በዋናነት ግቢ ጉባኤያት ላይ አደረገ፡፡ በዚህም መሠረት በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚገኙ ኦርቶዶክሳውያን ተማሪዎችን ከመደበኛው ትምህርታቸው ውጪ በየአጥቢያቸው የሚገኙ  የስብከተ ወንጌል አዳራሾችን በመጠቀም፣ አዳራሽ የሌላቸም በዛፍ ሥር እየተሰባሰቡ መምህራንን በመመደብ መሠረታዊ የቤተ ክርስቲያን ትምህርት […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን