ፅንሰታ ለማርያምቅደስት ቤተ ክርስቲያናችን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተፀነሰችበትን ዕለት ነሐሴ ፯ ቀን በየዓመቱ በድምቀት ታከብረዋለች፡፡ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ወላጆች በእናቷ ሐና በኩል ቅድመ አያቶቿ ጴጥሪቃና ቴክታ ደጋጐችና እግዚአብሔርን የሚፈሩና በፍጹም ልቡናቸው እግዚአብሔርን የሚያመልኩ ነበሩ፡፡ እግዚአብሔርን ማምለክ ብቻ ሳይሆን በባለጠግነታቸውም የታወቁ ነበሩ፡፡ ነገር ግን ልጅ ስላልነበራቸው በጣም ያዝኑና ይተክዙ ስለነበር አንድ ቀን ጰጥሪቃ የሀብቱን ብዛት […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-08-13 11:56:042025-08-13 11:56:42ፅንሰታ ለማርያም
የጾመፍልሰታየዕለታትምንባባት፣ ምስባክ፣ ወንጌልና ቅዳሴነሐሴ ፩ ምንባባት . ፩ኛጢሞ. ፭ ፥፲፩ . ፩ኛዮሐ. ፭፥ ፩-፮ . ግብ.ሐዋ. ፭ ፥፳፯-፴፬ ምስባክ . ወእነግር ስምዐከ በቅድመ ነገሥት ወኢትይኀፈር፤ ወአነብብ ትእዛዘከ ዘአፍቀርኩ ጥቀ፤ ወአነሥእ እደውየ ኀበ ትእዛዝከ ዘአፈቅር ወንጌል . ዮሐ. ፲፱፥፴፰-ፍጻሜ ቅዳሴ . ዘዮሐንስ አፈወርቅ አው ዘእግዝእትነ ነሐሴ ፪ ምንባባት . ፩ኛጢሞ. ፪፥፰-ፍጻሜ . ፩ኛጴጥ. ፫፥፩-፮ . ግብ.ሐዋ. ፲፮፥፲፫-፲፱ ምስባክ . […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-08-13 06:46:412025-08-13 06:46:43የጾመፍልሰታየዕለታትምንባባት፣ ምስባክ፣ ወንጌልና ቅዳሴ
ጾመ ፍልሰታ ለማርያምእንኳን ለፍልሰታ ለማርያም ጾም በሰላም አደረሳችሁ! ጾመ ፍልሰታ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ከደነገገቻቸው ሰባቱ የዐዋጅ አጽዋማት አንዱ ነው፡፡ ይህንንም ጾም ከነሐሴ ፩-፲፮ ቀን ድረስ ለሁለት ሱባኤ ከሰባት ዓመት ሕፃናት ጀምሮ ኦርቶዶክሳውያን ሁሉ የሚጾሙትና በናፍቆት የሚጠበቅ ጾም ነው፡፡ ቤተ ክርስቲያን ሐዋርያትን አብነት አድርጋ የምትጾመው ጾም እንደመሆኑ ምእመናን በየገዳማቱና አድባራት በመገኘት ራሳቸውን ለእግዚአብሔር በማስገዛት በሱባኤ በጾም፣ በጸሎት፣ በስግደትና […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-08-07 09:42:532025-08-08 08:51:54ጾመ ፍልሰታ ለማርያም
ፅንሰታ ለማርያም
ቅደስት ቤተ ክርስቲያናችን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተፀነሰችበትን ዕለት ነሐሴ ፯ ቀን በየዓመቱ በድምቀት ታከብረዋለች፡፡ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ወላጆች በእናቷ ሐና በኩል ቅድመ አያቶቿ ጴጥሪቃና ቴክታ ደጋጐችና እግዚአብሔርን የሚፈሩና በፍጹም ልቡናቸው እግዚአብሔርን የሚያመልኩ ነበሩ፡፡ እግዚአብሔርን ማምለክ ብቻ ሳይሆን በባለጠግነታቸውም የታወቁ ነበሩ፡፡ ነገር ግን ልጅ ስላልነበራቸው በጣም ያዝኑና ይተክዙ ስለነበር አንድ ቀን ጰጥሪቃ የሀብቱን ብዛት […]
የጾመፍልሰታየዕለታትምንባባት፣ ምስባክ፣ ወንጌልና ቅዳሴ
ነሐሴ ፩ ምንባባት . ፩ኛጢሞ. ፭ ፥፲፩ . ፩ኛዮሐ. ፭፥ ፩-፮ . ግብ.ሐዋ. ፭ ፥፳፯-፴፬ ምስባክ . ወእነግር ስምዐከ በቅድመ ነገሥት ወኢትይኀፈር፤ ወአነብብ ትእዛዘከ ዘአፍቀርኩ ጥቀ፤ ወአነሥእ እደውየ ኀበ ትእዛዝከ ዘአፈቅር ወንጌል . ዮሐ. ፲፱፥፴፰-ፍጻሜ ቅዳሴ . ዘዮሐንስ አፈወርቅ አው ዘእግዝእትነ ነሐሴ ፪ ምንባባት . ፩ኛጢሞ. ፪፥፰-ፍጻሜ . ፩ኛጴጥ. ፫፥፩-፮ . ግብ.ሐዋ. ፲፮፥፲፫-፲፱ ምስባክ . […]
ጾመ ፍልሰታ ለማርያም
እንኳን ለፍልሰታ ለማርያም ጾም በሰላም አደረሳችሁ! ጾመ ፍልሰታ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ከደነገገቻቸው ሰባቱ የዐዋጅ አጽዋማት አንዱ ነው፡፡ ይህንንም ጾም ከነሐሴ ፩-፲፮ ቀን ድረስ ለሁለት ሱባኤ ከሰባት ዓመት ሕፃናት ጀምሮ ኦርቶዶክሳውያን ሁሉ የሚጾሙትና በናፍቆት የሚጠበቅ ጾም ነው፡፡ ቤተ ክርስቲያን ሐዋርያትን አብነት አድርጋ የምትጾመው ጾም እንደመሆኑ ምእመናን በየገዳማቱና አድባራት በመገኘት ራሳቸውን ለእግዚአብሔር በማስገዛት በሱባኤ በጾም፣ በጸሎት፣ በስግደትና […]