• እንኳን በደኅና መጡ !

ጾም ትፌውስ ቁስለ ነፍስ

ክፍል አንድ በዲ/ን መብራቱ ስንታየሁ (ከአዳማ ማእከል) ጾም ለሰውነት የሚያምረውን እና የሚያስጎመዠውን ነገር ሁሉ ስለ ፍቅረ እግዚአብሔር ብሎ  መተው፣ ራስን በመግዛት ጣዕመ ዓለምን በመናቅ እግዚአብሔርን መከተል ማለት ነው፡፡ ጾም  ራስን ከክፉ ሥራዎች ሁሉ በማሸሽ የመንፈሳዊ ተጋድሎ መፈጸሚያ መሣሪያ እና የሥጋ ልጓም ነው፡፡ መንፈሳዊ በረከትን ለማግኘት ለትእዛዘ እግዚአብሔር ራስን ማስገዛት ነው፡፡ ፍጹም የሆነ የእግዚአብሔርን ርዳታ ማግኛ […]

ጾመ ነነዌ

በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ከሚገኙ ታሪኮች አንዱ ትንቢተ ዮናስ ሲሆን ሰብዓ ነነዌ ኃጢአት በመሥራት እግዚአብሔርን መበደላቸውና ማሳዘናቸውን፤ በዚህም ምክንያት እግዚአብሔር መቅሰፍቱን በሕዝቡና በሀገሪቱ ላይ ከማውረዱ በፊት ንስሓ ይገቡ ዘንድ ነቢዩ ዮናስን እንደላከው እንመለከታለን፡፡ዮናስ ማለት ርግብ ማለት ነው፡፡ ርግብ የዋህ፣ ኃዳጌ በቀል እንደሆነች ሁሉ ዮናስ በሌሎች ላይ ተንኮል የማይሠራ ነውና፡፡ ትንቢተ ዮናስ የተጻፈው ከአሥራ ሁለቱ ደቂቀ ነቢያት […]

አዲሱን የግቢ ጉባኤያት ሥርዓተ ትምህርት የሙከራ ትግበራ ለሚያስፈጽሙ ሠልጣኞች የተሰጠው ሥልጠና ተጠናቀቀ

ማኅበረ ቅዱሳን ለሦስተኛ ጊዜ የተገመገመውንና ለሁለተኛ ጊዜ የተከለሰውን አዲሱን የግቢ ጉባኤያት ሥርዓተ ትምህርት ለሚያስፈጽሙ መምህራንና አስተባባሪዎች ከጥር ፴ እስከ የካቲት ፪ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም ለሁለት ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የነበረው የአሠልጣኞች ሥልጠና ተጠናቀቀ፡፡ ሥልጠናው ከአቀባበል ጀምሮ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ከቀድሞው ሥርዓተ ትምህርት ግምገማ አንስቶ የሥርዓተ ትምህርቱን የክለሳ ኀላፊነት ወስደው ሲያዘጋጁ በነበሩ ከፍተኛ የትምህርት ዝግጅትና ልምድ ባላቸው […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን