የተተኪ አመራርና መምህራን ሥልጠና በመካሄድ ላይ እንደሚገኝ ተገለጸማኅበረ ቅዱሳን በስድስት ማስተባበሪያዎችና በዐሥራ አንድ ሥልጠና ማእከላት የደረጃ ሁለት ተተኪ አመራርና መምህራን ሥልጠና በመስጠት ላይ እንደሚገኝ በማኅበረ ቅዱሳን የግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ማስተባበሪያ የተቋማዊ ልማት አገልግሎት ዋና ክፍል አስተባባሪ ሓጋዚ አብርሃ ገለጹ፡፡ የደረጃ ሁለት ተተኪ አመራርነት ሥልጠናው በመሐል ማእከላት፡- በአዲስ አበባ፣ በአዳማ (በአፋን ኦሮሞ) ፤ በደቡብ ማስተባበሪያ፡- በወላታና ሐዋሳ፤ በምሥራቅ ማስተባበሪያ፡- ድሬዳዋ፤ በሰሜን ምሥራቅ ማስተባበሪያ፡- […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-07-04 08:22:242025-07-04 08:22:26የተተኪ አመራርና መምህራን ሥልጠና በመካሄድ ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ
አዲስ አበባ ማእከል የግቢ ጉባኤት ተማሪዎችን አስመረቀበማኅበረ ቅዱሳን የአዲስ አበባ ማእከል በልዩ ልዩ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መደበኛ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩና በበርካታ ሰንበት ትምህርት ቤቶች መንፈሳዊ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ከአንድ ሺህ ሁለት መቶ ሠላሳ በላይ የግቢ ጉባኤት ተማሪዎችን በማኅደረ ስብሐት ቅድስት ልደታ ለማርያምና ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን እንዲሁም በጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ ሰኔ ፳፪ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም አስመረቀ። […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-06-30 15:43:532025-06-30 15:59:26አዲስ አበባ ማእከል የግቢ ጉባኤት ተማሪዎችን አስመረቀ
ማኅበረ ቅዱሳን በየከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚያስተምራቸውን የግቢ ጉባኤት ተማሪዎችን አሰመረቀማኅበረ ቅዱሳን ላለፉት ዓመታት በየከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መደበኛ ትምህርታቸውን ሲከታተሉና በግቢ ጉባኤያት መንፈሳዊ ትምህርት በመማር ላይ ይገኙ የነበሩ የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎችን ከሰኔ 2017 ዓ.ም ጀምሮ ከየማእከላቱ በማስመረቅ ላይ ይገኛል፡፡ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ተማሪዎችን በልዩ ልዩ መርሐ ግብራት በማስመረቅ ላይ መሆናቸውን ተከትሎ ማኅበረ ቅዱሳንም ባሉት መዋቅሮቹ መሠረት ከየማእከላቱ መረጃዎች እየደረሱን ይገኛሉ፡፡ ከእነዚህም ውስጥ፡- ጅግጂጋ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-06-30 09:33:342025-06-30 15:45:53ማኅበረ ቅዱሳን በየከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚያስተምራቸውን የግቢ ጉባኤት ተማሪዎችን አሰመረቀ
የተተኪ አመራርና መምህራን ሥልጠና በመካሄድ ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ
ማኅበረ ቅዱሳን በስድስት ማስተባበሪያዎችና በዐሥራ አንድ ሥልጠና ማእከላት የደረጃ ሁለት ተተኪ አመራርና መምህራን ሥልጠና በመስጠት ላይ እንደሚገኝ በማኅበረ ቅዱሳን የግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ማስተባበሪያ የተቋማዊ ልማት አገልግሎት ዋና ክፍል አስተባባሪ ሓጋዚ አብርሃ ገለጹ፡፡ የደረጃ ሁለት ተተኪ አመራርነት ሥልጠናው በመሐል ማእከላት፡- በአዲስ አበባ፣ በአዳማ (በአፋን ኦሮሞ) ፤ በደቡብ ማስተባበሪያ፡- በወላታና ሐዋሳ፤ በምሥራቅ ማስተባበሪያ፡- ድሬዳዋ፤ በሰሜን ምሥራቅ ማስተባበሪያ፡- […]
አዲስ አበባ ማእከል የግቢ ጉባኤት ተማሪዎችን አስመረቀ
በማኅበረ ቅዱሳን የአዲስ አበባ ማእከል በልዩ ልዩ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መደበኛ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩና በበርካታ ሰንበት ትምህርት ቤቶች መንፈሳዊ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ከአንድ ሺህ ሁለት መቶ ሠላሳ በላይ የግቢ ጉባኤት ተማሪዎችን በማኅደረ ስብሐት ቅድስት ልደታ ለማርያምና ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን እንዲሁም በጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ ሰኔ ፳፪ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም አስመረቀ። […]
ማኅበረ ቅዱሳን በየከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚያስተምራቸውን የግቢ ጉባኤት ተማሪዎችን አሰመረቀ
ማኅበረ ቅዱሳን ላለፉት ዓመታት በየከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መደበኛ ትምህርታቸውን ሲከታተሉና በግቢ ጉባኤያት መንፈሳዊ ትምህርት በመማር ላይ ይገኙ የነበሩ የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎችን ከሰኔ 2017 ዓ.ም ጀምሮ ከየማእከላቱ በማስመረቅ ላይ ይገኛል፡፡ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ተማሪዎችን በልዩ ልዩ መርሐ ግብራት በማስመረቅ ላይ መሆናቸውን ተከትሎ ማኅበረ ቅዱሳንም ባሉት መዋቅሮቹ መሠረት ከየማእከላቱ መረጃዎች እየደረሱን ይገኛሉ፡፡ ከእነዚህም ውስጥ፡- ጅግጂጋ […]