• እንኳን በደኅና መጡ !

የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎቻችን እንኳን በደህና መጣችሁልን!

የተወደዳችሁ በተለያዩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የምትማሩ ኦርቶዶክሳውያን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን፤ እንኳን ለ2012 ዓ.ም የትምህርት ክፍለ ጊዜአችሁ በሠላም አደረሳችሁ፤ እንኳንም በደህና መጣችሁልን! ዘመኑ የሰላም፣ የጤና እና የውጤታማነት እንዲሆንላችሁ እየተመኘን መንፈሳዊ መልእክቶቻችንን በተለመዱት ሚዲያዎቻችን (ጉባኤ ቃና፣ ድረ ገጽ http://gibi.eotcmk.org/a/ (አማርኛ) http://gibi.eotcmk.org/ao/ (Afaan Oromoo) እና ፌስ ቡክ https://www.facebook.com/የግቢ-ጉባኤያት-አገልግሎት-ማስተባበሪያ-ገጽ-Gibi-Gubaeyat-Coordination-414397429324567/ ላይክ በማድረግ) እንድትከታተሉ ለመጠቆም እንወዳለን! ማኅበረ ቅዱሳን፣ የግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ማስተባበሪያ ጥቅምት 05 ቀን 2012 ዓ.ም Barattootni […]

ጾመ ሐዋርያት

አባ ዐሥራት ደስታ     ጾም ከክርስቲያናዊ ምግባራት ውስጥ አንዱ ነው፡፡ ጾም አንድን ክርስቲያን ክርስቲያን ከሚያሰኙት ሥራዎች እና በእግዚአብሔር ዘንድም እንዲወደድ ከሚያደርጉን ተግባራት ውስጥ አንዱ ነው፡፡ ክርሰቲያን ማለት የክርሰቶስ ወገን፤ አካል፤ ቤተሰብ፤ ደቀ መዝሙር ማለት ነው፡፡ ክርስቲያን ክርሰቶስን መስሎ የሚኖር ሰው ነው፡፡ ይህ ደግሞ ሕይወትን በጾም በጸሎት በመምራት ራስንም ከክፋት በመጠበቅ መልካም ሥራንም በመሥራት ራስን በቅድስና […]

የሕማማት ሣምንት ሐሙስ ስያሜዎች

በሰሙነ ሕማማት ውስጥ ማለትም ከሰኞ አስከ ቅዳሜ 6 ቀናት ያሉ ሲሆን በተለይ ዕለተ ሐሙስ በተለያዩ ስያሜዎች ትታወቃለች፡፡ የተወሰኑትንም ለማየት ያህል ፡- ጸሎተ ሐሙስ፡- የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ሥጋን የተዋሐደ አምላክ መሆኑን ለመግለጥና ለአርአያነት ጠላቶቹ መጥተው አስኪይዙት ድረስ ሲጸልይ ያደረበት ነውና ጸሎተ ሐሙስ ተባለ፡፡ማቴ 26 ፡1 ሕፅበተ እግር፡- ጌታችን በዚህ እለት የደቀ መዛሙርቱን እግር በፍጹም ትሕትና […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን