• እንኳን በደኅና መጡ !

የ፳፻፲፯ ዓ.ም ፵፫ኛው አጠቃላይ የሰበካ መንፈሳዊ ዓለም አቀፍ መደበኛ ጉባኤ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀ

የ፳፻፲፯ ዓ.ም ፵፫ኛው አጠቃላይ የሰበካ መንፈሳዊ ዓለም አቀፍ መደበኛ ጉባኤ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀ ፵፫ኛው አጠቃላይ የሰበካ መንፈሳዊ ዓለም አቀፍ መደበኛ ጉባኤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ጠቅላይ ቤተ ከህነት አዲሱ አዳራሽ ከጥቅምት ፮ – ፲ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም በማካሄድ ፳ ዋና ዋና ነጥቦችን ያካተተ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀ፡፡ የአቋም መግለጫውን እንደሚከተለው አቅርበነዋል፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ […]

አዲስ ዓመት እና ግቢ ጉባኤያት

ጥቅምት ፳፱ ቀን ፳፪፲፯ ዓ.ም በእንዳለ ደምስስ እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ከሰጣቸው በረከቶች መካከል ጊዜአቸውን ጠብቀው የሚፈራረቁ ወቅቶች ይገኙበታል፡፡ ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ዳዊት በመዝሙሩ “በቸርነትህ ዓመትን ታቀዳጃለህ” (መዝ. ፷፬፥፲፩) እንዲል የበጋውን፣ የበልጉንና ክረምቱን ወቅቶች አፈራርቆ መጸው  ደግሞ ምድር በአረንጓዴና በልዩ ልዩ አበባዎች በምትደምቅበት በመስከረም ወር ሰዎችም የእግዚአብሔርን ቸርነት አድንቀውና አዲስ ተስፋን ሰንቀው “እንኳን አደረሳችሁ” በማለት ዓመቱ […]

ግሸን ደብረ ከርቤ

‹‹ግሸን ማርያም›› በወሎ ክፍለ ሀገር በአምባሰል አውራጃ ውስጥ የምትገኝ ደብር ናት፤ ይህች ደብር በሐይቅና በመቅደላ፣ በደላንታ፣ በየጁ መካከልና በበሸሎ ወንዝ አዋሳኝ የምትገኝ አንድ መግቢያ በር ብቻ ያላት ዙሪያውን በገደል የተከከበች አምባ ናት፡፡ በ፲፩ኛው ክፍለ ዘመን ዐፄ ላሊበላ ከቋጥኝ ድንጋይ ፈልፍለው ‹‹እግዚአብሔር አብ›› የተሰኘ ቤተ ክርስቲያን በዚሁ ቦታ ሲያሠሩ ‹‹ደብረ እግዚአብሔር›› ተብላ ተሰየመች። ብዙም ሳይቆይ ‹‹ደብረ ነገሥት›› ተባለች። ከዚያም የሐይቅ እስጢፋኖስ ገዳም ሲመሠረት […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን