ወቅታዊውን የኮሮና በሽታ አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት የተሰጠ መግለጫመጋቢት 16 ቀን 2012 ዓ.ም በአሁኑ ጊዜ በዓለም ላይ እንደ ሰደድ እሳት እየተቀጣጠለ የሰው ልጆችን ሕይወት በሞት እየቀጠፈ ያለው ተላላፊ በሽታ በአገራችን ኢትዮጵያም ከፍተኛ ስጋት እየሆነ መምጣቱ ታምኖበት ወረርሽኙም ለመቋቋም ከፍተኛ እንቅስቃሴ ላይ እንደምንገኝ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንም ባሉባት ሕዝባዊ ኃላፊነት የተነሳ ለዚሁ የመከላከል ሥራ ራሱን የቻለ የተስፋ ግብረ ኃይል በማቋቋም ኅብረተሰቡ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2020-03-25 15:42:062020-03-25 15:46:23ወቅታዊውን የኮሮና በሽታ አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት የተሰጠ መግለጫ
በስመ አብ ወወልድ ወንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ፡፡ አሜንበመላው ዓለም የተስፋፋውን የኮሮና ወረርሽኝ ለመግታት ከኢትየጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የተሰጠ መግለጫ በሀገራችን በኢትየጵያ በገጠር፣ በከተማና በመላው ዓለም ለምትገኙ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን በሙሉ! ወቅታዊ የሰው ልጅ ሥጋት በመሆን በመላው ዓለም በፍጥነት በተስፋፋው የኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት ዓለም አቀፍ ሥጋት ስለተከሰተ መንግሥታት ሀገርን ከጥፋት፣ ሕዝቡን ከሞት ለመጠበቅ አዋጆችን እያወጡ ይገኛሉ፡፡ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ክቡር የሆነውን የሰው […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2020-03-23 16:09:272020-03-24 07:25:09በስመ አብ ወወልድ ወንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ፡፡ አሜን
የኮሮና ቫይረስ እና ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትበእንዳለ ደምስስ በአሁኑ ወቅት ዓለምን እያስጨነቀና በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይወት እየቀጠፈ ያለው የኮሮና ቫይረስ ወደ ሀገራችን መግባቱን ተከትሎ የችግሩን አሳሳቢነት ከግምት ውስጥ በማስገባት መንግሥት በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ለ15 ቀናት እንዲዘጉ ሲወስን፣ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችም በየዩኒቨርስቲዎቻቸው ሆነው አስፈላጊውን ክትትል እየተደረገላቸው እንደሚቆዩ ገልጿል፡፡ ሕዝቡም ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርግ መንግሥትና የሃይማኖት አባቶች ጥሪ በማቅረብ ላይ ይገኛሉ፡፡ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2020-03-23 16:05:232020-03-23 16:05:23የኮሮና ቫይረስ እና ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት
ወቅታዊውን የኮሮና በሽታ አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት የተሰጠ መግለጫ
መጋቢት 16 ቀን 2012 ዓ.ም በአሁኑ ጊዜ በዓለም ላይ እንደ ሰደድ እሳት እየተቀጣጠለ የሰው ልጆችን ሕይወት በሞት እየቀጠፈ ያለው ተላላፊ በሽታ በአገራችን ኢትዮጵያም ከፍተኛ ስጋት እየሆነ መምጣቱ ታምኖበት ወረርሽኙም ለመቋቋም ከፍተኛ እንቅስቃሴ ላይ እንደምንገኝ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንም ባሉባት ሕዝባዊ ኃላፊነት የተነሳ ለዚሁ የመከላከል ሥራ ራሱን የቻለ የተስፋ ግብረ ኃይል በማቋቋም ኅብረተሰቡ […]
በስመ አብ ወወልድ ወንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ፡፡ አሜን
በመላው ዓለም የተስፋፋውን የኮሮና ወረርሽኝ ለመግታት ከኢትየጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የተሰጠ መግለጫ በሀገራችን በኢትየጵያ በገጠር፣ በከተማና በመላው ዓለም ለምትገኙ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን በሙሉ! ወቅታዊ የሰው ልጅ ሥጋት በመሆን በመላው ዓለም በፍጥነት በተስፋፋው የኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት ዓለም አቀፍ ሥጋት ስለተከሰተ መንግሥታት ሀገርን ከጥፋት፣ ሕዝቡን ከሞት ለመጠበቅ አዋጆችን እያወጡ ይገኛሉ፡፡ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ክቡር የሆነውን የሰው […]
የኮሮና ቫይረስ እና ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት
በእንዳለ ደምስስ በአሁኑ ወቅት ዓለምን እያስጨነቀና በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይወት እየቀጠፈ ያለው የኮሮና ቫይረስ ወደ ሀገራችን መግባቱን ተከትሎ የችግሩን አሳሳቢነት ከግምት ውስጥ በማስገባት መንግሥት በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ለ15 ቀናት እንዲዘጉ ሲወስን፣ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችም በየዩኒቨርስቲዎቻቸው ሆነው አስፈላጊውን ክትትል እየተደረገላቸው እንደሚቆዩ ገልጿል፡፡ ሕዝቡም ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርግ መንግሥትና የሃይማኖት አባቶች ጥሪ በማቅረብ ላይ ይገኛሉ፡፡ […]