መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክበስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! በሀገር ውስጥና በውጭ የምትገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናንና ምእመናት፣ እንዲሁም ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት በሙሉ! የይቅርታ ባለቤት የሆነው እግዚአብሔር አምላካችን እንኳን ለድንግል ማርያም ጾመ ፍልሰታ በሰላም አደረሳችሁ!! “ወሣህሉኒ ለትውልደ ትውልድ ለእለ ይፈርሕዎ፣ ይቅርታው ለሚፈሩት ለልጅ ልጅ ነው” (ሉቃ.፩፥፶)፡፡ ይህ ኃይለ ቃል የቅዱስ መጽሐፍ ቀዋሚ ምሰሶ ሆኖ በብዙ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2020-08-07 10:38:142020-08-07 10:39:07መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ
ውጣ ውረድበእንዳለ ደምስስ ከአርሲ ነገሌ አምስት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከሚገኘው የአቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን መጠለያ ውስጥ ከአንድ መቶ ያልበለጥን ኦርቶዶክሳውያን ክርስቲያኖች ሰሞኑን “መንደራችንን ከክርስቲያኖች የማጽዳት ዘመቻ” በሚል በጽንፈኛ አክራሪ ሙስሊሞች በተከሠተ ወረራ መሰል ዘመቻ ተፈናቅለን ተጠልለናል፡፡ መኖሪያ ቤቶቻችን ተቃጥለዋል፣ ንብረቶቻችን ወድመዋል፣ ከጥቂት አባወራዎች በስተቀር አባቶቻችን ታርደዋል፡፡ በእግዚአብሔር ቸርነት የተረፍነው ቤት ንብረታችንን ጥለን ራሳችንን ለማዳን […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2020-07-30 11:58:472020-08-04 12:23:09ውጣ ውረድ
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ወደ ቤተሰቦቻቸው በመሔድ ላይ ይገኛሉየሳይንስና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተያይዞ ሊፈጠር የሚችለውን አደጋ ለመቀነስና ለመታደግ ወደየቤተሰቦቻቸው እንዲሔዱ በወሰነው መሠረት በርካታ ዩኒቨርስቲዎች ተማሪዎቻቸውን በመሸኘት ላይ ይገኛሉ፡፡ የትራንስፖርት አቅርቦቱ የሳይንስና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከትራንስፖርት ሚኒስቴር ጋር የተቀናጀ ሥራ በመሥራትና በማመቻቸት ለተማሪዎቹ እንደሚቀርብ የተገለጸ ሲሆን ላልተወሰነ ጊዜ ከቤተሰቦቻቸው ጋር በሚቆዩበት ወቅት ትምህርታቸውን እያጠኑ እንዲቆዩ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2020-03-26 14:04:092020-03-26 14:05:34የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ወደ ቤተሰቦቻቸው በመሔድ ላይ ይገኛሉ
መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! በሀገር ውስጥና በውጭ የምትገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናንና ምእመናት፣ እንዲሁም ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት በሙሉ! የይቅርታ ባለቤት የሆነው እግዚአብሔር አምላካችን እንኳን ለድንግል ማርያም ጾመ ፍልሰታ በሰላም አደረሳችሁ!! “ወሣህሉኒ ለትውልደ ትውልድ ለእለ ይፈርሕዎ፣ ይቅርታው ለሚፈሩት ለልጅ ልጅ ነው” (ሉቃ.፩፥፶)፡፡ ይህ ኃይለ ቃል የቅዱስ መጽሐፍ ቀዋሚ ምሰሶ ሆኖ በብዙ […]
ውጣ ውረድ
በእንዳለ ደምስስ ከአርሲ ነገሌ አምስት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከሚገኘው የአቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን መጠለያ ውስጥ ከአንድ መቶ ያልበለጥን ኦርቶዶክሳውያን ክርስቲያኖች ሰሞኑን “መንደራችንን ከክርስቲያኖች የማጽዳት ዘመቻ” በሚል በጽንፈኛ አክራሪ ሙስሊሞች በተከሠተ ወረራ መሰል ዘመቻ ተፈናቅለን ተጠልለናል፡፡ መኖሪያ ቤቶቻችን ተቃጥለዋል፣ ንብረቶቻችን ወድመዋል፣ ከጥቂት አባወራዎች በስተቀር አባቶቻችን ታርደዋል፡፡ በእግዚአብሔር ቸርነት የተረፍነው ቤት ንብረታችንን ጥለን ራሳችንን ለማዳን […]
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ወደ ቤተሰቦቻቸው በመሔድ ላይ ይገኛሉ
የሳይንስና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተያይዞ ሊፈጠር የሚችለውን አደጋ ለመቀነስና ለመታደግ ወደየቤተሰቦቻቸው እንዲሔዱ በወሰነው መሠረት በርካታ ዩኒቨርስቲዎች ተማሪዎቻቸውን በመሸኘት ላይ ይገኛሉ፡፡ የትራንስፖርት አቅርቦቱ የሳይንስና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከትራንስፖርት ሚኒስቴር ጋር የተቀናጀ ሥራ በመሥራትና በማመቻቸት ለተማሪዎቹ እንደሚቀርብ የተገለጸ ሲሆን ላልተወሰነ ጊዜ ከቤተሰቦቻቸው ጋር በሚቆዩበት ወቅት ትምህርታቸውን እያጠኑ እንዲቆዩ […]