ከነገረ መለኮት ምሩቃን ማኅበር የተሰጠ መግለጫ
ኢ-ቀኖናዊ በሆነ መልኩ የተፈጸመውን ”ሲመተ ኤጲስ ቆጶሳት” አስመልክቶ ከነገረ መለኮት ምሩቃን ማኅበር የተሰጠ መግለጫ

ኢ-ቀኖናዊ በሆነ መልኩ የተፈጸመውን ”ሲመተ ኤጲስ ቆጶሳት” አስመልክቶ ከነገረ መለኮት ምሩቃን ማኅበር የተሰጠ መግለጫ


የወላይታ ሀገረ ስብከት በወሊሶ በተከናወነው ሕገ ወጥ ሹመት ላይ የተሳተፉትንና የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርስቲ ለሀገረ ስብከቱ በሰጠው ኮታ መሠረት በዩኒቨርስቲው እየተማሩ ይገኙ የነበሩትን ‘አባ’ አብርሃም ገብረ መስቀል የተባሉት ግለሰብ ከአገልግሎት አግዷል





አባ ጳውሎስ ከበደን ከሥራና ከደመወዝ አገደ።
@የምስራቅ ሐረርጌ ሐገረ ስብከት ጽ/ቤት Eastern Hararge Diocese secretary office


ከጎፋና ባስኬቶ ሀገረ ስብከት ጥያቄ አስተባባሪ ኮሚቴ በወቅታዊ የቤተ ክርስቲያን ጉዳይ ላይ በዛሬው ዕለት መግለጫ ተሰጥቷል፡፡


