የሚከራከርልን መምህርመምህር ዘየዐሲ፥ መምህር ዘይትቃወም ለነ (የሚሰጥ መምህር፥ የሚከራከርልን መምህር) ጌታችን ዋጋ የሚሰጥ መምህር ነው። ከዚህ ዓለም መምህር ሲለይ የሚሰጥ መምህር አለ፤ የዚህ ዓለም መምህር ሲያስተምር ውሎ “ይደልዎ አስቦ ለዘይትቀነይ፤ ለሠራተኛ ደመወዙ ይገባዋል”[ሉቃ. ፲÷፯] ይላል ብሎ ዋጋ ይቀበላል እንጂ አይሰጥም። እርሱ ግን ይሰጣል እንጂ አይቀበልምና አንድም ሃይማኖት አስይዞ ምግባር አሠርቶ የዚያን ዋጋ የሚሰጥ መምህር እርሱ ነው። […] Read more https://eotcmk.org/fe/wp-content/uploads/fe-logo.png 0 0 fareast@eotcmk.org https://eotcmk.org/fe/wp-content/uploads/fe-logo.png fareast@eotcmk.org2025-06-04 09:25:072025-06-04 09:54:18የሚከራከርልን መምህር
ሆሣዕናሆሣዕና የሚለው ቃል በዕብራይስጥ ሆሼዕናህ የሚል ሲሆን ትርጉሙም እባክህ አሁን አድን ማለት ነው፡፡ ይህ ቃል በዘመነ ብሉይ በቀደምት ነቢያት ዘንድ የተለመደ ቃል ነው። ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝሙሩ “ኦ እግዚኦ አድኅንሶ፤ ኦ እግዚኦ ሠርሕሶ፤ ቡሩክ ዘይመጽእ በስመ እግዚአብሔር [አቤቱ እባክህ አድነን፤ አቤቱ ጎዳናችንን(መንገዳችንን) አቅና፤ በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ ቡሩከ ነው]” እንዳለ። መዝ. ፻፲፯፥፳፭-፳፮። ሆሣዕና ከስምንቱ የዐቢይ ጾም ሰንበታት […] Read more https://eotcmk.org/fe/wp-content/uploads/fe-logo.png 0 0 fareast@eotcmk.org https://eotcmk.org/fe/wp-content/uploads/fe-logo.png fareast@eotcmk.org2025-04-12 11:07:452025-04-13 10:01:44ሆሣዕና
ኒቆዲሞስ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ዘለዓለም ሥላሴ እንኳን ለዐቢይ ጾም ሰባተኛ ሳምንት (ኒቆዲሞስ) አደረሳችሁ/አደረሰን። ክብር ይግባውና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደዚህ ምድር መጥቶ በመዋዕለ ሥጋዌው በኪደተ እግር ከቦታ ቦታ እየተመላለሰ የምስራቹን ቃል ሲያውጅ እስራኤላውያን የተቀበሉት በተደበላለቀ ስሜት ነበር። በአንድ በኩል ሕዝቡ ለብዙ ዘመናት በባርነት ሲገዛ ስለነበር ከሮማውያን ቅኝ ግዛት ነጻ የሚያወጣቸው መሲህ […] Read more https://eotcmk.org/fe/wp-content/uploads/fe-logo.png 0 0 fareast@eotcmk.org https://eotcmk.org/fe/wp-content/uploads/fe-logo.png fareast@eotcmk.org2025-04-05 10:29:262025-04-05 18:21:51ኒቆዲሞስ
የሚከራከርልን መምህር
መምህር ዘየዐሲ፥ መምህር ዘይትቃወም ለነ (የሚሰጥ መምህር፥ የሚከራከርልን መምህር) ጌታችን ዋጋ የሚሰጥ መምህር ነው። ከዚህ ዓለም መምህር ሲለይ የሚሰጥ መምህር አለ፤ የዚህ ዓለም መምህር ሲያስተምር ውሎ “ይደልዎ አስቦ ለዘይትቀነይ፤ ለሠራተኛ ደመወዙ ይገባዋል”[ሉቃ. ፲÷፯] ይላል ብሎ ዋጋ ይቀበላል እንጂ አይሰጥም። እርሱ ግን ይሰጣል እንጂ አይቀበልምና አንድም ሃይማኖት አስይዞ ምግባር አሠርቶ የዚያን ዋጋ የሚሰጥ መምህር እርሱ ነው። […]
ሆሣዕና
ሆሣዕና የሚለው ቃል በዕብራይስጥ ሆሼዕናህ የሚል ሲሆን ትርጉሙም እባክህ አሁን አድን ማለት ነው፡፡ ይህ ቃል በዘመነ ብሉይ በቀደምት ነቢያት ዘንድ የተለመደ ቃል ነው። ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝሙሩ “ኦ እግዚኦ አድኅንሶ፤ ኦ እግዚኦ ሠርሕሶ፤ ቡሩክ ዘይመጽእ በስመ እግዚአብሔር [አቤቱ እባክህ አድነን፤ አቤቱ ጎዳናችንን(መንገዳችንን) አቅና፤ በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ ቡሩከ ነው]” እንዳለ። መዝ. ፻፲፯፥፳፭-፳፮። ሆሣዕና ከስምንቱ የዐቢይ ጾም ሰንበታት […]
ኒቆዲሞስ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ዘለዓለም ሥላሴ እንኳን ለዐቢይ ጾም ሰባተኛ ሳምንት (ኒቆዲሞስ) አደረሳችሁ/አደረሰን። ክብር ይግባውና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደዚህ ምድር መጥቶ በመዋዕለ ሥጋዌው በኪደተ እግር ከቦታ ቦታ እየተመላለሰ የምስራቹን ቃል ሲያውጅ እስራኤላውያን የተቀበሉት በተደበላለቀ ስሜት ነበር። በአንድ በኩል ሕዝቡ ለብዙ ዘመናት በባርነት ሲገዛ ስለነበር ከሮማውያን ቅኝ ግዛት ነጻ የሚያወጣቸው መሲህ […]