መኑ ውእቱ ገብርኄር ?በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ዘለዓለም ሥላሴ! ገብር ኄር ስድስተኛው የዐቢይ ጾም ሳምንት “ገብር ኄር” ተብሎ ይጠራል። ቃሉ “ገብር” እና “ኄር” ከሚሉ ከሁለት የግእዝ ቃላት የተገኘ ሲሆን “ገብር” የሚለው አገልጋይ፣ ሠራተኛ፣ ባሪያ ማለት ሲሆን “ኄር” የሚለው ቃል ደግም መልካም፣ ቸር፣ ጥሩ፣ ደግ የሚል ፍችን ይይዛል። በአንድነት “ገብር ኄር” ማለት “መልካም አገልጋይ ፣ ቸር […] Read more https://eotcmk.org/fe/wp-content/uploads/fe-logo.png 0 0 fareast@eotcmk.org https://eotcmk.org/fe/wp-content/uploads/fe-logo.png fareast@eotcmk.org2025-03-30 02:50:482025-03-30 07:27:36መኑ ውእቱ ገብርኄር ?
ድልዋኒክሙ ንበሩ [ተዘጋጅታችሁ ኑሩ]! ማቴ ፳፬፥፵፬እንኳን ለዐቢይ ጾም አምስተኛ ሳምንት ደብረ ዘይት በሰላም አደረሳችሁ/አደረሰን። የዚህ ጽሑፍ መሠረታዊ ዓላማ፡ የደብረ ዘይትን ምንነት ማስረዳት (ስያሜ፣ የት፣ መቼ፣ ለምን)? ፤ ጌታችን በደብረ ዘይት ቅዱሳን ሐዋርያትን ምን እንዳስተማራቸው መማር፤ አምላካችን ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለሐዋርያት ያስተማራቸውን የዳግም ምጽአት ምልክቶች ማሳወቅ ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ ዳግም በግርማ መለኮት፣ በክበበ ትስብእት፣ በይባቤ መላእክት ኅብረት እንዲኖረን ተዘጋጅተን መጠበቅ […] Read more https://eotcmk.org/fe/wp-content/uploads/fe-logo.png 0 0 fareast@eotcmk.org https://eotcmk.org/fe/wp-content/uploads/fe-logo.png fareast@eotcmk.org2025-03-23 02:19:062025-03-23 11:47:26ድልዋኒክሙ ንበሩ [ተዘጋጅታችሁ ኑሩ]! ማቴ ፳፬፥፵፬
“ትፈቅድኑ ትሕየው፤ ልትድን ትወዳለህን?” (ዮሐ. ፭፥፮)Read more https://eotcmk.org/fe/wp-content/uploads/fe-logo.png 0 0 fareast@eotcmk.org https://eotcmk.org/fe/wp-content/uploads/fe-logo.png fareast@eotcmk.org2025-03-16 09:16:282025-03-16 09:20:03“ትፈቅድኑ ትሕየው፤ ልትድን ትወዳለህን?” (ዮሐ. ፭፥፮)
መኑ ውእቱ ገብርኄር ?
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ዘለዓለም ሥላሴ! ገብር ኄር ስድስተኛው የዐቢይ ጾም ሳምንት “ገብር ኄር” ተብሎ ይጠራል። ቃሉ “ገብር” እና “ኄር” ከሚሉ ከሁለት የግእዝ ቃላት የተገኘ ሲሆን “ገብር” የሚለው አገልጋይ፣ ሠራተኛ፣ ባሪያ ማለት ሲሆን “ኄር” የሚለው ቃል ደግም መልካም፣ ቸር፣ ጥሩ፣ ደግ የሚል ፍችን ይይዛል። በአንድነት “ገብር ኄር” ማለት “መልካም አገልጋይ ፣ ቸር […]
ድልዋኒክሙ ንበሩ [ተዘጋጅታችሁ ኑሩ]! ማቴ ፳፬፥፵፬
እንኳን ለዐቢይ ጾም አምስተኛ ሳምንት ደብረ ዘይት በሰላም አደረሳችሁ/አደረሰን። የዚህ ጽሑፍ መሠረታዊ ዓላማ፡ የደብረ ዘይትን ምንነት ማስረዳት (ስያሜ፣ የት፣ መቼ፣ ለምን)? ፤ ጌታችን በደብረ ዘይት ቅዱሳን ሐዋርያትን ምን እንዳስተማራቸው መማር፤ አምላካችን ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለሐዋርያት ያስተማራቸውን የዳግም ምጽአት ምልክቶች ማሳወቅ ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ ዳግም በግርማ መለኮት፣ በክበበ ትስብእት፣ በይባቤ መላእክት ኅብረት እንዲኖረን ተዘጋጅተን መጠበቅ […]
“ትፈቅድኑ ትሕየው፤ ልትድን ትወዳለህን?” (ዮሐ. ፭፥፮)