ቤተ መጻሕፍት አገልግሎትማኅበረ ቅዱሳን ሩቅ ምሥራቅ ማእከል የቤተ መጻሕፍት አገልግሎት የመጽሐፉ ስም ጸሐፊ የታተመበት ዓመት መጽሐፉን ቀጥታ ለማውረድ ቀጥታ ለማንበብ የዮሐንስ ወንጌል ትርጉም ማብራሪያ መጋቤ ሐዲስ ስቡሕ አዳምጤ ፳፻፲፬ ዓ.ም 📥 Download 📖 Read Here የትዳር አንድምታው እንደ ዮሐንስ አፈወርቅ አስተምህሮ መምህር ሽመልስ መርጊያ (ትርጉም) – 📥 Download 📖 Read Here የቤተክርስቲያን ታሪክ በዓለም መድረክ ብፁዕ አቡነ […] Read more https://eotcmk.org/fe/wp-content/uploads/fe-logo.png 0 0 fareast@eotcmk.org https://eotcmk.org/fe/wp-content/uploads/fe-logo.png fareast@eotcmk.org2025-04-04 17:08:352025-04-04 17:24:41ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት
መኑ ውእቱ ገብርኄር ?በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ዘለዓለም ሥላሴ! ገብር ኄር ስድስተኛው የዐቢይ ጾም ሳምንት “ገብር ኄር” ተብሎ ይጠራል። ቃሉ “ገብር” እና “ኄር” ከሚሉ ከሁለት የግእዝ ቃላት የተገኘ ሲሆን “ገብር” የሚለው አገልጋይ፣ ሠራተኛ፣ ባሪያ ማለት ሲሆን “ኄር” የሚለው ቃል ደግም መልካም፣ ቸር፣ ጥሩ፣ ደግ የሚል ፍችን ይይዛል። በአንድነት “ገብር ኄር” ማለት “መልካም አገልጋይ ፣ ቸር […] Read more https://eotcmk.org/fe/wp-content/uploads/fe-logo.png 0 0 fareast@eotcmk.org https://eotcmk.org/fe/wp-content/uploads/fe-logo.png fareast@eotcmk.org2025-03-30 02:50:482025-03-30 07:27:36መኑ ውእቱ ገብርኄር ?
ድልዋኒክሙ ንበሩ [ተዘጋጅታችሁ ኑሩ]! ማቴ ፳፬፥፵፬እንኳን ለዐቢይ ጾም አምስተኛ ሳምንት ደብረ ዘይት በሰላም አደረሳችሁ/አደረሰን። የዚህ ጽሑፍ መሠረታዊ ዓላማ፡ የደብረ ዘይትን ምንነት ማስረዳት (ስያሜ፣ የት፣ መቼ፣ ለምን)? ፤ ጌታችን በደብረ ዘይት ቅዱሳን ሐዋርያትን ምን እንዳስተማራቸው መማር፤ አምላካችን ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለሐዋርያት ያስተማራቸውን የዳግም ምጽአት ምልክቶች ማሳወቅ ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ ዳግም በግርማ መለኮት፣ በክበበ ትስብእት፣ በይባቤ መላእክት ኅብረት እንዲኖረን ተዘጋጅተን መጠበቅ […] Read more https://eotcmk.org/fe/wp-content/uploads/fe-logo.png 0 0 fareast@eotcmk.org https://eotcmk.org/fe/wp-content/uploads/fe-logo.png fareast@eotcmk.org2025-03-23 02:19:062025-03-23 11:47:26ድልዋኒክሙ ንበሩ [ተዘጋጅታችሁ ኑሩ]! ማቴ ፳፬፥፵፬
ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት
ማኅበረ ቅዱሳን ሩቅ ምሥራቅ ማእከል የቤተ መጻሕፍት አገልግሎት የመጽሐፉ ስም ጸሐፊ የታተመበት ዓመት መጽሐፉን ቀጥታ ለማውረድ ቀጥታ ለማንበብ የዮሐንስ ወንጌል ትርጉም ማብራሪያ መጋቤ ሐዲስ ስቡሕ አዳምጤ ፳፻፲፬ ዓ.ም 📥 Download 📖 Read Here የትዳር አንድምታው እንደ ዮሐንስ አፈወርቅ አስተምህሮ መምህር ሽመልስ መርጊያ (ትርጉም) – 📥 Download 📖 Read Here የቤተክርስቲያን ታሪክ በዓለም መድረክ ብፁዕ አቡነ […]
መኑ ውእቱ ገብርኄር ?
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ዘለዓለም ሥላሴ! ገብር ኄር ስድስተኛው የዐቢይ ጾም ሳምንት “ገብር ኄር” ተብሎ ይጠራል። ቃሉ “ገብር” እና “ኄር” ከሚሉ ከሁለት የግእዝ ቃላት የተገኘ ሲሆን “ገብር” የሚለው አገልጋይ፣ ሠራተኛ፣ ባሪያ ማለት ሲሆን “ኄር” የሚለው ቃል ደግም መልካም፣ ቸር፣ ጥሩ፣ ደግ የሚል ፍችን ይይዛል። በአንድነት “ገብር ኄር” ማለት “መልካም አገልጋይ ፣ ቸር […]
ድልዋኒክሙ ንበሩ [ተዘጋጅታችሁ ኑሩ]! ማቴ ፳፬፥፵፬
እንኳን ለዐቢይ ጾም አምስተኛ ሳምንት ደብረ ዘይት በሰላም አደረሳችሁ/አደረሰን። የዚህ ጽሑፍ መሠረታዊ ዓላማ፡ የደብረ ዘይትን ምንነት ማስረዳት (ስያሜ፣ የት፣ መቼ፣ ለምን)? ፤ ጌታችን በደብረ ዘይት ቅዱሳን ሐዋርያትን ምን እንዳስተማራቸው መማር፤ አምላካችን ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለሐዋርያት ያስተማራቸውን የዳግም ምጽአት ምልክቶች ማሳወቅ ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ ዳግም በግርማ መለኮት፣ በክበበ ትስብእት፣ በይባቤ መላእክት ኅብረት እንዲኖረን ተዘጋጅተን መጠበቅ […]