ዶክተር ብርሃኑ ተሾመ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ!ዶክተር ብርሃኑ ተሾመ ባደረባቸው ሕመም በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በተወለዱ በ፵፩ ዓመቱ ጥር ፳፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞተ ተለይተዋል፡፡ ሥርዓተ ቀብራቸውም በደብረ ምጥማቃት ሰአሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያም እና ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ካቴድራል የካቲት ፭ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም ተፈጽሟል፡፡ Read more https://eotcmk.org/a/wp-content/uploads/ዶክተር-ብርሃኑ-3.jpg 300 300 Mahibere Kidusan http://eotcmk.org/a/wp-content/uploads/logo-4.png Mahibere Kidusan2021-02-12 14:39:032021-02-12 14:47:22ዶክተር ብርሃኑ ተሾመ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ!
የብፁዕ አቡነ ኢሬኔጅ ዜና ዕረፍትብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ኢሬኔጅ የሰርቢያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ሕይወታቸው ማለፉ ተገለጸ። Read more https://eotcmk.org/a/wp-content/uploads/Patriarch-Abune-Irenji-1-2.jpg 307 350 Mahibere Kidusan http://eotcmk.org/a/wp-content/uploads/logo-4.png Mahibere Kidusan2020-11-23 08:41:532020-11-23 09:37:59የብፁዕ አቡነ ኢሬኔጅ ዜና ዕረፍት
የ፳፻፲፫ መስቀል ደመራ በዓል በመስቀል አደባባይየ፳፻፲፫ መስቀል ደመራ በዓል የኮሮና በሽታ ወረርሽኝን ለመከላከል የሃይማኖት አባቶችን ጨምሮ አምስት ሺህ ተሳታፊዎች ብቻ በተገኙበት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ተከብሯል፡፡ Read more https://eotcmk.org/a/wp-content/uploads/አዲስ-ፎቶ.jpg 496 960 Mahibere Kidusan http://eotcmk.org/a/wp-content/uploads/logo-4.png Mahibere Kidusan2020-09-28 09:11:072020-09-28 13:37:23የ፳፻፲፫ መስቀል ደመራ በዓል በመስቀል አደባባይ
ዶክተር ብርሃኑ ተሾመ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ!
ዶክተር ብርሃኑ ተሾመ ባደረባቸው ሕመም በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በተወለዱ በ፵፩ ዓመቱ ጥር ፳፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞተ ተለይተዋል፡፡ ሥርዓተ ቀብራቸውም በደብረ ምጥማቃት ሰአሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያም እና ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ካቴድራል የካቲት ፭ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም ተፈጽሟል፡፡
የብፁዕ አቡነ ኢሬኔጅ ዜና ዕረፍት
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ኢሬኔጅ የሰርቢያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ሕይወታቸው ማለፉ ተገለጸ።
የ፳፻፲፫ መስቀል ደመራ በዓል በመስቀል አደባባይ
የ፳፻፲፫ መስቀል ደመራ በዓል የኮሮና በሽታ ወረርሽኝን ለመከላከል የሃይማኖት አባቶችን ጨምሮ አምስት ሺህ ተሳታፊዎች ብቻ በተገኙበት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ተከብሯል፡፡