[smartslider3 slider="3"]

የብፁዕ አቡነ ኢሬኔጅ ዜና ዕረፍት

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ኢሬኔጅ የሰርቢያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ሕይወታቸው ማለፉ ተገለጸ።

የ፳፻፲፫ መስቀል ደመራ በዓል በመስቀል አደባባይ

የ፳፻፲፫ መስቀል ደመራ በዓል የኮሮና በሽታ ወረርሽኝን ለመከላከል የሃይማኖት አባቶችን ጨምሮ አምስት ሺህ ተሳታፊዎች ብቻ  በተገኙበት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ተከብሯል፡፡  

የዶዶላ ኦርቶዶክሳውያን ምእመናን አሁንም የጸጥታ ሥጋት እንዳለባቸው ተናገሩ

በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ዞን ዶዶላ ከተማ የሚገኙ ኦርቶዶክሳውያን ምእመናን የፀጥታ ሥጋት እንዳለባቸው ለዝግጅት ክፍላችን ተናገሩ፡፡