ቅዱስ ፓትርያርኩ ልደተ እግዚእን አስመልክቶ ቃለ ምዕዳን አስተላለፉ

ታኅሣሥ 25 ቀን 2006 ዓ.ም. 

 

abuna m 2006የ2006 ዓ.ም. የጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት (ልደተ እግዚእ) በማስመልከት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ለመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን የእንኳን አደረሳችሁ ቃለ ምዕዳን አስተላለፉ፡፡

ቅዱስነታቸው ያስተላለፉትን ቃለ ምዕዳን ከዚህ በታች አቅርበነዋል፡፡

 lidt 2006 01lidt 2006 02