ሰባቱ ምስጢራተ ቤተክርስቲያንMarch 24, 2010/in ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን /by Mahibere Kidusan በብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዓይ ቤተ ክርስቲያን የመንፈስ ቅዱስ የጸጋው ግምጃ ቤት ስለሆነች መስቀል ላይ የተሰጠውን አምላካዊ ጸጋ በእምነት ለሚቀርቧት ሁሉ ታድላለች ፣ ትምህርቷን አምነው የተቀበሉ ሁሉ የዚህ ጸጋ ተካፋዮች ናቸው፡፡ ይህን ጸጋ ለምዕመናን የምታድልባቸውን መሳሪያዎች ምሥጢራት ትላቸዋለች፡፡ ሙሉውን እዚህ በመጫን ያንብቡ https://eotcmk.org/a/wp-content/uploads/main-header-am-2.png 0 0 Mahibere Kidusan https://eotcmk.org/a/wp-content/uploads/main-header-am-2.png Mahibere Kidusan2010-03-24 19:17:362010-03-24 19:17:36ሰባቱ ምስጢራተ ቤተክርስቲያን