“የሰላም መንገድ” (መዝ.፲፬፥፮)በመ/ር ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ ሰላም ማለት ጸጥታ፣ ዕረፍት፣ እርጋታ፣ እርካታ ማለት ሲሆን የእርስ በእርስ ስምምነት፣ በአንድነት አብሮ መኖር፣ መቻልና የዕረፍት ስሜት እንደሆነ የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት ያስረዳል፡፡ ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት ክፉዎች የሰላምን መንገድ የማያውቁ መሆናቸውን “ደምን ለማፍሰስ እግራቸው ፈጣን ነው፣ ጥፋትና ጉስቁልና በመንገዳቸው አለ፣ የሰላምን መንገድ አላወቁአትምና እግዚአብሔርን መፍራት በዓይናቸው ፊት የለም” (መዝ.፲፬፥፮) ሲል […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2020-12-12 07:51:562020-12-12 07:51:56“የሰላም መንገድ” (መዝ.፲፬፥፮)
“የጽድቅንም ጥሩር ልበሱ”/ኤፌ.፮.፲፬/ክፍል አንድ በእንዳለ ደምስስ መንፈሳዊ ሰው ርስት መንግሥተ ሰማያትን ይወርስ ዘንድ፣ ራስን ለእግዚአብሔር ማስገዛት፣ ትእዛዙንም መፈጸም ይጠበቅበታል፡፡ ከኃጢአት ወደ ጽድቅ ለመሸጋገርም አንድ ክርስቲያን መንፈሳዊ የተጋድሎ መሣሪያዎችን ይዞ መገኘት ይገባዋል፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ለኤፌሶን ክርስቲያኖች በጻፈው መልእክቱ “እንግዲህ ወገባችሁን በእውነት ታጥቃችሁ ቁሙ፣ የጽድቅንም ጥሩር ልበሱ” እንዲል/ኤፌ.፮.፲፬/፡፡ ሃይማኖትን፣ መልካም ምግባርን፣ ፍቅርን፣ የንስሓ ሕይወትን፣ ወዘተ የያዘ ሰው ራሱን […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2020-12-05 10:05:092020-12-14 09:24:25“የጽድቅንም ጥሩር ልበሱ”/ኤፌ.፮.፲፬/
ጾመ ነቢያትጾመ ነቢያት ቅዱሳን ነቢያት ጌታ ለአዳም በሰጠው ተስፋ መሠረት ይወርዳል፣ ይወለዳል ብለው ሱባዔ በመቁጠር የክርስቶስን ልደት በመጠበቅ የጾሙት ጾም ነው፡፡ በየዘመናቱ የተነሡ ነቢያት እግዚአብሔር ወደፊት ሊያደርግ ያሰበውን በተሰጣቸው ጸጋ ትንቢት የራቀው ቀርቦ፣ የረቀቀው ገዝፎ ያዩት ነገር እንዲደርስላቸው ጾሙ፣ ጸለዩ፡፡ ነቢያት ስለ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ልደት፣ ጥምቀት፣ ስደት፣ ሞቱና ትንሣኤው፣ እንዲሁም ጨለማ የሆነውን የሰው ልጆችን […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2020-11-20 06:17:552020-11-20 06:17:55ጾመ ነቢያት
“የሰላም መንገድ” (መዝ.፲፬፥፮)
በመ/ር ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ ሰላም ማለት ጸጥታ፣ ዕረፍት፣ እርጋታ፣ እርካታ ማለት ሲሆን የእርስ በእርስ ስምምነት፣ በአንድነት አብሮ መኖር፣ መቻልና የዕረፍት ስሜት እንደሆነ የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት ያስረዳል፡፡ ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት ክፉዎች የሰላምን መንገድ የማያውቁ መሆናቸውን “ደምን ለማፍሰስ እግራቸው ፈጣን ነው፣ ጥፋትና ጉስቁልና በመንገዳቸው አለ፣ የሰላምን መንገድ አላወቁአትምና እግዚአብሔርን መፍራት በዓይናቸው ፊት የለም” (መዝ.፲፬፥፮) ሲል […]
“የጽድቅንም ጥሩር ልበሱ”/ኤፌ.፮.፲፬/
ክፍል አንድ በእንዳለ ደምስስ መንፈሳዊ ሰው ርስት መንግሥተ ሰማያትን ይወርስ ዘንድ፣ ራስን ለእግዚአብሔር ማስገዛት፣ ትእዛዙንም መፈጸም ይጠበቅበታል፡፡ ከኃጢአት ወደ ጽድቅ ለመሸጋገርም አንድ ክርስቲያን መንፈሳዊ የተጋድሎ መሣሪያዎችን ይዞ መገኘት ይገባዋል፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ለኤፌሶን ክርስቲያኖች በጻፈው መልእክቱ “እንግዲህ ወገባችሁን በእውነት ታጥቃችሁ ቁሙ፣ የጽድቅንም ጥሩር ልበሱ” እንዲል/ኤፌ.፮.፲፬/፡፡ ሃይማኖትን፣ መልካም ምግባርን፣ ፍቅርን፣ የንስሓ ሕይወትን፣ ወዘተ የያዘ ሰው ራሱን […]
ጾመ ነቢያት
ጾመ ነቢያት ቅዱሳን ነቢያት ጌታ ለአዳም በሰጠው ተስፋ መሠረት ይወርዳል፣ ይወለዳል ብለው ሱባዔ በመቁጠር የክርስቶስን ልደት በመጠበቅ የጾሙት ጾም ነው፡፡ በየዘመናቱ የተነሡ ነቢያት እግዚአብሔር ወደፊት ሊያደርግ ያሰበውን በተሰጣቸው ጸጋ ትንቢት የራቀው ቀርቦ፣ የረቀቀው ገዝፎ ያዩት ነገር እንዲደርስላቸው ጾሙ፣ ጸለዩ፡፡ ነቢያት ስለ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ልደት፣ ጥምቀት፣ ስደት፣ ሞቱና ትንሣኤው፣ እንዲሁም ጨለማ የሆነውን የሰው ልጆችን […]