• እንኳን በደኅና መጡ !

መስቀል የበረከት ዐውድ

ቅዱስ አግናጥዮስ ዘአንጾኪያ /፻፲-፻፲፭/ በነበረው ጊዜ ሰማዕትነትን ሊቀበል ሲወስዱት የሚከተለውን የኑዛዜ ቃል ተናገረ፡- “ከሶሪያ እስከ ሮም ድረስ ከአውሬዎች ጋር በባሕርና በየብስ እየተዋጋሁ እስከዚህች ሰዓት ደርሻለሁ፤ ቀንና ሌሊት በዐሥር አናብስት እጠበቅ ነበር” ብሏል፡፡ ይህ ቃል የወታደሮቹን የሚያስጨንቅ አያያዛቸውን፣ ክፋታቸውንና ጭካኔያቸውን የሚያሳይ ነበር፡፡ በመቀጠልም እንዲህ አለ፡- “እነርሱ አላስፈላጊ የሆነ መከራን ባጸኑብኝ መጠን እውነተኛ ደቀ መዝሙርነት ምን ማለት […]

ልብሳችሁን እጠቡ

በመ/ር ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ ልብስ የሚለውን ቃል በቀጥታ ስንመለከተው አካል የሚሸፈንበት እርቃንን የሚሸፍን፣ ከሌሊት ቁር ከቀን ሐሩር የሚከላከል ሲሆን የሰውነት ክፍልን ከመሸፈንም አልፎ ግርማ ሞገስንና ውበትን ያላብሳል፡፡ ይህም እንደየ ሀገሩ የአለባበሱ ሥርዓት ሊለያይ ይችላል፡፡ ያም ቢሆን ግን የወንድ ልብስ እና የሴት ተብሎ ይለያል፡፡ አሁን ላይ በአንዳንዶች የምንመለከተው የአለባበስ ሥርዓት ግን ወግን ባሕልን፣ ዕሤትን፣ ሃይማኖትን ማእከል […]

ወርኀ ጳጉሜን

የዘመናት ባለቤት ቅዱስ እግዚአብሔር ከሥነ ፍጥረት ጀምሮ ጨለማንና ብርሃንን እያፈራረቀ፣ ቀናትን በቀናት እየተካ፣ ሳምንታት፣ ወራት፣ ዓመታት፣…  በማፈራረቅ ከዘመን ዘመን እንሸጋገራለን፡፡ አንዱ ሲያልፍ ሌላው እየተተካ እንደ በደላችን ሳይሆን እንደ አምላካችን እግዚአብሔር ቸርነት መሸጋገራችንን ቅዱስ ዳዊት “በቸርነትህ ዓመታትን ታቀዳጃለህ፣ ምድረ በዳዎችም ጠልን ይጠግባሉ” በማለት ገልጾታል /መዝ.፷፬፥፲፩/፡፡ እንደ ቅድስት ኢትዮጵያ የዘመን ቀመር ፲፫ ወራት ይፈራረቃሉ፡፡ ከእነዚህም ውስጥ አንዱ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን