“ከሰማይ ከወረደው የሰው ልጅ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ የለም” (ዮሐ.፫፥፲፫) በቀሲስ ኃይለሚካኤል ብርሃኑ ቃሉን የተናገረው ለስም አጠራሩ ክብር ምስጋና ይድረሰውና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ አንዳንዶች ይህንን ቃል ለምን እንደተነገረና ምን ማለት እንደሆነ ባለመረዳት ሲሰነካከሉበት ይስተዋላል፡፡ ለስህተታቸውም እንደ ማስረጃ ለመጠቀም ይሞክራሉ፡፡ በተለይ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ዕርገት ሲነሣ የሚረብሻቸው የዲያብሎስ የግብር ልጆች ከሞት አልተነሣችም አላረገችም ለማለት ሲጠቀሙበት ይታያል፡፡ ነገር ግን ይህ ቃል እመቤታችን ቅድስት ድንግል […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-06-12 09:18:492021-06-12 09:18:49“ከሰማይ ከወረደው የሰው ልጅ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ የለም” (ዮሐ.፫፥፲፫)
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫበስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በዓመት ሁለት ጊዜያት እንዲሆን በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ ፭ ቁጥር ፻፷፬ በተደነገገው መሠረት ምልዓተ ጉባኤው የመክፈቻው ሥርዓተ ጸሎት ከተፈጸመበት ከግንቦት ፲፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ግንቦት ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. ድረስ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-05-31 11:40:172021-05-31 11:42:23ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ
የክርስቶስ ሞትና ትንሣኤመ/ር ሕሊና በለጠ ክፍል ሁለት የሞቱና የትንሣኤው ፍሬ ነገሮች ጌታችን በመስቀል ላይ ሲሞት ድኅነታችን ተከናወነ፣ ሞትን ድል አድርጎ ሲነሣ ደግሞ ትንሣኤያችን እውን ሆኖ ተገለጠ፡፡ ለቤተ ክርስቲያን የማይቋረጥ አገልግሎት መሠረት የሆነ ድል፣ የምድርም የደስታዋ ምንጭ ሆነ፡፡ “ወምድርኒ ትገብር ፋሲካ ተሐፂባ በደመ ክርስቶስ፤ በክርስቶስ ደም ታጥባ ምድርም ደስታን ታደርጋለች” በማለት ሊቁ ቅዱስ ያሬድ እንደገለጸልን እኛም ደስታችንን ለመግለጽ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-05-31 11:35:322021-05-31 11:35:32የክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ
“ከሰማይ ከወረደው የሰው ልጅ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ የለም” (ዮሐ.፫፥፲፫)
በቀሲስ ኃይለሚካኤል ብርሃኑ ቃሉን የተናገረው ለስም አጠራሩ ክብር ምስጋና ይድረሰውና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ አንዳንዶች ይህንን ቃል ለምን እንደተነገረና ምን ማለት እንደሆነ ባለመረዳት ሲሰነካከሉበት ይስተዋላል፡፡ ለስህተታቸውም እንደ ማስረጃ ለመጠቀም ይሞክራሉ፡፡ በተለይ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ዕርገት ሲነሣ የሚረብሻቸው የዲያብሎስ የግብር ልጆች ከሞት አልተነሣችም አላረገችም ለማለት ሲጠቀሙበት ይታያል፡፡ ነገር ግን ይህ ቃል እመቤታችን ቅድስት ድንግል […]
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በዓመት ሁለት ጊዜያት እንዲሆን በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ ፭ ቁጥር ፻፷፬ በተደነገገው መሠረት ምልዓተ ጉባኤው የመክፈቻው ሥርዓተ ጸሎት ከተፈጸመበት ከግንቦት ፲፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ግንቦት ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. ድረስ […]
የክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ
መ/ር ሕሊና በለጠ ክፍል ሁለት የሞቱና የትንሣኤው ፍሬ ነገሮች ጌታችን በመስቀል ላይ ሲሞት ድኅነታችን ተከናወነ፣ ሞትን ድል አድርጎ ሲነሣ ደግሞ ትንሣኤያችን እውን ሆኖ ተገለጠ፡፡ ለቤተ ክርስቲያን የማይቋረጥ አገልግሎት መሠረት የሆነ ድል፣ የምድርም የደስታዋ ምንጭ ሆነ፡፡ “ወምድርኒ ትገብር ፋሲካ ተሐፂባ በደመ ክርስቶስ፤ በክርስቶስ ደም ታጥባ ምድርም ደስታን ታደርጋለች” በማለት ሊቁ ቅዱስ ያሬድ እንደገለጸልን እኛም ደስታችንን ለመግለጽ […]