ቅድስት ሥላሴየሁሉ ፈጣሪ የዓለም ገዢ አምላካችን እግዚአብሔር ለስሙ ክብር ይግባውና በሐምሌ ፯ ቀን ወደ ጻድቁ አብርሃም ቤት በመግባት በአንድነትና በሦስትነት ክብሩ ተገለጠለት፡፡ በዚህች በከበረችም ቀን አብርሃም በደጃፉ ሆኖ ዓይኖቹን አንሥቶ ሲመለከት ሦስት አረጋውያንን አየ፤ ሮጦ ሄዶም ተቀበላቸው፡፡ ‹‹ውኃ እናምጣላችሁ፤ እግራችሁን እንጠባችሁ፡፡ ከዛፉም ሥር ዕረፉ፤ እንጀራም እናምጣላችሁና ብሉ፤ ከዚያም በባሪያችሁ ዘንድ ከአረፋችሁ በኋላ፥ ወደ አሰባችሁት ትሄዳላችሁ›› አላቸው፡፡ ‹‹እንደምታየን ሽማግሌዎች […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-07-14 13:30:462021-07-14 13:30:46ቅድስት ሥላሴ
“የጻድቅ መታሰቢያ ለዘለዓለም ይኖራል”(መዝ.፻፳፮፥፮)ሐምሌ አምስት ቀን በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ከሚከበሩ በዓላት ውስጥ የክቡራን የዐበይት አባቶቻችን የቅዱስ ጴጥሮስና የቅዱስ ጳውሎስ የሰማዕትነታቸው መታሰቢያ ዕለት ነው፡፡ ቅዱስ ጴጥሮስ አሣ አጥማጅ ነበር፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን አኢየሱስ ክርስቶስ ከመረጣቸው ፲፪ቱ ሐዋርያት መካከል አንዱ ነው፡፡ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅዱስ ጴጥሮስ በፊት ወንድሙ እንዲርያስን የጠራው ሲሆን ለሐዋርያነት ከተመረጠበት ጊዜ አንስቶ ከጌታችን እግር ሥር እየተከተለ በዋለበት […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-07-12 09:32:272021-07-12 10:47:35“የጻድቅ መታሰቢያ ለዘለዓለም ይኖራል”(መዝ.፻፳፮፥፮)
የማኅበረ ቅዱሳን አመሠራረትስለ ማኅበረ ቅዱሳን አመሠራረት ስናነሣ ዘመኑ የኮምዩኒዝም ርዕዮተ ዓለምና አስተሳሰብ የሰፈነበት፤ ስመ እግዚአብሔርን መጥራት አስቸጋሪ የሆነበትና ወደ ቤተ እግዚአብሔር መሔድ እንደ ኋላ ቀርነት የሚቆጠርበት ዘመን ነበር ፲፱፻፸፯ ዓ.ም፡፡ በተለይም በየከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ በሚገኙ ተማሪዎች ዘንድ ቃለ እግዚአብሔርን በግልጽ መነጋገርም ሆነ መስማት የማይታሰብበት ወቅት ነበር፡፡ ቀደም ባሉት ጊዜያት በተለይም በንጉሠ ነገሥት ዐፄ ኃይለሥላሴ ዘመነ መንግሥት በዩኒቨርሲቲና […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2021-06-24 08:28:462021-06-24 08:40:39የማኅበረ ቅዱሳን አመሠራረት
ቅድስት ሥላሴ
የሁሉ ፈጣሪ የዓለም ገዢ አምላካችን እግዚአብሔር ለስሙ ክብር ይግባውና በሐምሌ ፯ ቀን ወደ ጻድቁ አብርሃም ቤት በመግባት በአንድነትና በሦስትነት ክብሩ ተገለጠለት፡፡ በዚህች በከበረችም ቀን አብርሃም በደጃፉ ሆኖ ዓይኖቹን አንሥቶ ሲመለከት ሦስት አረጋውያንን አየ፤ ሮጦ ሄዶም ተቀበላቸው፡፡ ‹‹ውኃ እናምጣላችሁ፤ እግራችሁን እንጠባችሁ፡፡ ከዛፉም ሥር ዕረፉ፤ እንጀራም እናምጣላችሁና ብሉ፤ ከዚያም በባሪያችሁ ዘንድ ከአረፋችሁ በኋላ፥ ወደ አሰባችሁት ትሄዳላችሁ›› አላቸው፡፡ ‹‹እንደምታየን ሽማግሌዎች […]
“የጻድቅ መታሰቢያ ለዘለዓለም ይኖራል”(መዝ.፻፳፮፥፮)
ሐምሌ አምስት ቀን በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ከሚከበሩ በዓላት ውስጥ የክቡራን የዐበይት አባቶቻችን የቅዱስ ጴጥሮስና የቅዱስ ጳውሎስ የሰማዕትነታቸው መታሰቢያ ዕለት ነው፡፡ ቅዱስ ጴጥሮስ አሣ አጥማጅ ነበር፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን አኢየሱስ ክርስቶስ ከመረጣቸው ፲፪ቱ ሐዋርያት መካከል አንዱ ነው፡፡ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅዱስ ጴጥሮስ በፊት ወንድሙ እንዲርያስን የጠራው ሲሆን ለሐዋርያነት ከተመረጠበት ጊዜ አንስቶ ከጌታችን እግር ሥር እየተከተለ በዋለበት […]
የማኅበረ ቅዱሳን አመሠራረት
ስለ ማኅበረ ቅዱሳን አመሠራረት ስናነሣ ዘመኑ የኮምዩኒዝም ርዕዮተ ዓለምና አስተሳሰብ የሰፈነበት፤ ስመ እግዚአብሔርን መጥራት አስቸጋሪ የሆነበትና ወደ ቤተ እግዚአብሔር መሔድ እንደ ኋላ ቀርነት የሚቆጠርበት ዘመን ነበር ፲፱፻፸፯ ዓ.ም፡፡ በተለይም በየከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ በሚገኙ ተማሪዎች ዘንድ ቃለ እግዚአብሔርን በግልጽ መነጋገርም ሆነ መስማት የማይታሰብበት ወቅት ነበር፡፡ ቀደም ባሉት ጊዜያት በተለይም በንጉሠ ነገሥት ዐፄ ኃይለሥላሴ ዘመነ መንግሥት በዩኒቨርሲቲና […]