• እንኳን በደኅና መጡ !

እግዚአብሐርን ማመስገን

በዳዊት አብርሃም ክፍል ሁለት ላለማመስገን የሚቀርቡ ምክንያቶች ለራሳችን መልካም የሆነውን ስለማናውቅ፡- ጥሩ ነው ይበጀናል ብለን የምናስበው ነገር ይኖርና በእርግጥም ያንን ነገር ማግኘት የሚጠቅመን ሊመስለን ይችላል፡፡ እውነታው ደግሞ የሐሳባችን ተቃራኒ ሆኖ ሊገኝ ይችላል፡፡ ለእኛ የሚያስፈልገን በትክክል የሚያውቀው እግዚአብሔር ብቻ ነው፡፡ ሰለሆነም በእኛ ላይ ሊሆን ያለውን በሙሉ ለእርሱ ልንተው፣ እርሱ ለእኛ ያለውን ፈቃድ ልናምን ይገባናል፡፡ እመቤታችንና ጻድቁ […]

እግዚአብሐርን ማመስገን

በዳዊት አብርሃም ክፍል አንድ “እነሆም ሲሔዱ ነጹ፡፡ ከእነርሱም አንዱ እንደተፈወሰ ባየ ጊዜ በታላቅ ድምጽ እግዚአብሔርን እያከበረ ተመለሰ፤ እያመሰገነውም በእግሩ ፊት በግምባሩ ወደቀ፤ እርሱም ሳምራዊ ነበረ፡፡ ኢየሱስም መልሶ ዐሥሩ አልነጹምን? ዘጠኙስ ወዴት አሉ? ከዚህ ከልዩ ወገን እግዚአብሔርን ሊያከብሩ የተመለሱ አልተገኙም አለ፡፡” (ሉቃ. ፲፯፥፲፭-፲፰) በዚህ የወንጌል ክፍል የምናገኘው ታሪክ ስለ ምስጋና የሚያስተምር አንድ እውነት አለ፡፡ በጌታችን ገቢረ […]

በዓለ ጰራቅሊጦስ

በዲ/ን ዘአማኑኤል አንተነህ በዓለ ጰራቅሊጦስ ከዘጠኙ የጌታችን ዓበይት በዓላት አንዱ ሲሆን መንፈስ ቅዱስ ለሐዋርያት የወረደበትን ቀን የምናስብበት በዓል ነው። ጰራቅሊጦስ ማለት ከአብ እና ከወልድ ጋር ለምንሰግድለት የዘለዓለም አምላክ ለሆነው ለሚያነጻ፣ ሊሚያጽናና እና ለሚቀድስ ለመንፈስ ቅዱስ የመጠሪያ ስም ነው፡፡ በዚህም በዓለ መንፈስ ቅዱስ ለማለት በዓለ ጰራቅሊጦስ ብለን እንጠራዋለን፡፡ ይህ ታላቅ በዓል የሐዲስ ኪዳን ቤተ ክርስቲያን የተመሠረተችበት […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን