• እንኳን በደኅና መጡ !

‹‹ተራራውን ጥግ አድርጉ›› (ኢያ.፪፥፲፮)

በመ/ር ለይኩን አዳሙ(ከባሕር ዳር ማእከል)  ይህን ኃይለ ቃል የተናገረችው ሀገረ ሙላዷ ብሔረ ነገዷ በኢያሪኮ ከተማ የነበረች የወጣ የወረደውን ያለፈ ያገደመውን በኃጢአት እያስተናገደች በመጥፎ ግብር ተሰማርታ እንደ መንገድ  እሸት ሁሉ ያለፈ ያገደመው የወጣ የወረደው ሁሉ  ይቀጥፋት  የነበረች ራኬብ ወይም ረዓብ የተባለች ሴት ናት፡፡ ይህ የምክር ቃል የተነገራቸው ደግሞ የኢያሱ መልእክተኞች ካሌብና ሰልሞን ነው፡፡ የእስራኤል ቅዱስ ልዑል […]

“ጽጌ እንተ ኢትትነገፍ፤ የማትረግፍ አበባ” (ቅዱስ ያሬድ)

በዲ/ን ሕሊና በለጠ በቤተ ክርስቲያናችን ከመስከረም ሃያ ስድስት እስከ ኅዳር አምስት ያለው ዓርባ ቀናትን የያዘው ጊዜ ዘመነ ጽጌ፣ ወርኃ ጽጌ በመባል የሚታወቅ ነው። ከዋክብትን ለሰማይ ውበት የፈጠራቸው አምላካችን እግዚአብሔር አበቦችን ደግሞ ምድርን ያስጌጧት ዘንድ ፈጥሯቸዋል። አበቦች ለመጀመሪያ ጊዜ በምድር ላይ መታየት የጀመሩት በዕለተ ሠሉስ፣ በሦስተኛው የፍጥረት ዕለት ነው። ይህንን የመዘገበልን ሙሴ በኦሪት ዘፍጥረት ላይ እንዲህ […]

ወለርሑቃን ፈውሰ ወጥዕምተ ገብራ (ሰቈቃወ ድንግል)

ቀሲስ ዐቢይ ሙሉቀን ክፍል ሁለት ፪. ሥርዐቱ ሕጉን ጠብቀው፣ እንደ ሥርዓቱ ተጉዘው ሰማያዊውን ርስት ለመውረስ ለሚመኙት እግዚአብሔር ያስቀመጠልን ሕግና ሥርዓት የሚመች፣ የሚጥም ነው። ነገር ግን መሠረታዊ ዓላማቸው ይህ ላልሆነው፣ ጽድቁን ቢያስቡም ያለመከራ ለሥጋዊ ምኞታቸው ቅድሚያ በመስጠት ለመጽደቅ ለሚያስቡት ሕጉና ሥርዓቱ ላይመቻቸው ይችላል። ሕግና ሥርዓት ለእውነተኛ ሰው አይጎራብጥም፤ የሚጎራብጠው እውነትን መከተል ለማይፈልግ፣ ከእውነት ጎዳና አፈንግጦ በራሱ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን