ከፊት ይልቅ ትጉ (፪ኛ.ጴጥ. ፩፥፲)በመጋቤ ሃይማኖት መ/ር ምትኩ አበራ ይህንን ኃይለ ቃል የተናገረው ሊቀ ሐዋርያት ቅዱስ ጴጥሮስ ነው፡፡ ኃይለ ቃሉን የምናገኘው ደግሞ በ፪ኛ ጴጥ. ፩፥፭-፲፩ ላይ ነው፡፡ ሙሉው ንባብ እንዲህ ይላል፡- “… ስለዚህ ምክንያት ትጋትን ሁሉ እያሳያችሁ በእምነታችሁ በጎነትን ጨምሩ፤ በበጎነትም ዕውቀትን፤ በዕውቀትም ራስን መግዛት፤ ራስንም በመግዛት መጽናትን፤ በመጽናትም እግዚአብሔርን መምሰል፤ እግዚአብሔርንም በመምሰል የወንድማማችን መዋደድ፤ በወንድማማችም መዋደድ ፍቅርን ጨምሩ፤ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-10-12 08:35:442022-10-12 08:35:44ከፊት ይልቅ ትጉ (፪ኛ.ጴጥ. ፩፥፲)
ዘመነ ጽጌበኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የወቅቶች አቆጣጠር መሠረት ከመስከረም ፳፮ እስከ ኅዳር ፭ ቀን ያለው ወቅት “ዘመነ ጽጌ” ተብሎ ይጠራል፡፡ በግእዝ ቋንቋ “ጸገየ” ማለት “አበበ፤ አፈራ፤ በውበት ተንቆጠቆጠ፤ አጌጠ፤ የፍሬ ምልክት አሣየ” ማለት ነው፡፡ ዘመነ ጽጌ ምድር በልምላሜ የምትንቆጠቆጥበት ወቅት ሲሆን በቅድስት ቤተ ክርስቲያን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ልጇን ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ሊገድለው ከሚሻው ከሄሮድስና ከጭፍሮቹ ለማዳን […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-10-10 13:21:412022-10-13 07:32:33ዘመነ ጽጌ
በዓላማ መጽናትበቀሲስ ዐቢይ ሙሉቀን “ምክር ሠናይት ለኵሉ ዘይገብራ፤ ለሚያደርጋት ሁሉ ምክር መልካም ናት” በማለት ነቢየ እግዚአብሔር ዳዊት እንደተናገረው ነቢያት፣ ሐዋርያት፣ ሊቃውንት በአጠቃላይ እግዚአብሔር ድንቅ ሥራውን የሚሠራባቸው ቅዱሳን አባቶቻችን እኛ ከእግዚአብሔር ጋር ሊኖረን የሚገባው ኅብረት መሰናክል እንዳይገጥመውና በአግባቡ ጸንተን እንድንኖር ይመክሩናል። የአበው ምክር እኛ ላሰብነው ዓላማ ታማኝ እንድንሆን፣ በዚች ውጣ ውረድ በበዛባት ዓለም ስንኖር ሊደርስብን በሚችለው መከራ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2022-10-06 08:44:412022-10-06 08:44:41በዓላማ መጽናት
ከፊት ይልቅ ትጉ (፪ኛ.ጴጥ. ፩፥፲)
በመጋቤ ሃይማኖት መ/ር ምትኩ አበራ ይህንን ኃይለ ቃል የተናገረው ሊቀ ሐዋርያት ቅዱስ ጴጥሮስ ነው፡፡ ኃይለ ቃሉን የምናገኘው ደግሞ በ፪ኛ ጴጥ. ፩፥፭-፲፩ ላይ ነው፡፡ ሙሉው ንባብ እንዲህ ይላል፡- “… ስለዚህ ምክንያት ትጋትን ሁሉ እያሳያችሁ በእምነታችሁ በጎነትን ጨምሩ፤ በበጎነትም ዕውቀትን፤ በዕውቀትም ራስን መግዛት፤ ራስንም በመግዛት መጽናትን፤ በመጽናትም እግዚአብሔርን መምሰል፤ እግዚአብሔርንም በመምሰል የወንድማማችን መዋደድ፤ በወንድማማችም መዋደድ ፍቅርን ጨምሩ፤ […]
ዘመነ ጽጌ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የወቅቶች አቆጣጠር መሠረት ከመስከረም ፳፮ እስከ ኅዳር ፭ ቀን ያለው ወቅት “ዘመነ ጽጌ” ተብሎ ይጠራል፡፡ በግእዝ ቋንቋ “ጸገየ” ማለት “አበበ፤ አፈራ፤ በውበት ተንቆጠቆጠ፤ አጌጠ፤ የፍሬ ምልክት አሣየ” ማለት ነው፡፡ ዘመነ ጽጌ ምድር በልምላሜ የምትንቆጠቆጥበት ወቅት ሲሆን በቅድስት ቤተ ክርስቲያን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ልጇን ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ሊገድለው ከሚሻው ከሄሮድስና ከጭፍሮቹ ለማዳን […]
በዓላማ መጽናት
በቀሲስ ዐቢይ ሙሉቀን “ምክር ሠናይት ለኵሉ ዘይገብራ፤ ለሚያደርጋት ሁሉ ምክር መልካም ናት” በማለት ነቢየ እግዚአብሔር ዳዊት እንደተናገረው ነቢያት፣ ሐዋርያት፣ ሊቃውንት በአጠቃላይ እግዚአብሔር ድንቅ ሥራውን የሚሠራባቸው ቅዱሳን አባቶቻችን እኛ ከእግዚአብሔር ጋር ሊኖረን የሚገባው ኅብረት መሰናክል እንዳይገጥመውና በአግባቡ ጸንተን እንድንኖር ይመክሩናል። የአበው ምክር እኛ ላሰብነው ዓላማ ታማኝ እንድንሆን፣ በዚች ውጣ ውረድ በበዛባት ዓለም ስንኖር ሊደርስብን በሚችለው መከራ […]