• እንኳን በደኅና መጡ !

«ታገኙ ዘንድ ሩጡ» (፩ኛቆሮ.፱፥፳፬)

በመ/ር ተርቢኖስ ቶሎሳ  ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በግሪክ ከነበሩ አውራጃዎች አንዷ ከሆነችው አካይያ መዲና ቆሮንቶስ ከተማ ገብቶ ለሕዝቡ ጌታ ከፅንሰቱ ጀምሮ ያደረገውን ተአምራት፣ ያስተማረውን ትምህርት፣ ቢነግራቸው ብዙዎቹ ከጣዖት አምልኮ እግዚአብሔርን ወደ ማምለክ፣ ኃጢአትን ከመሥራት ጽድቅን ወደ ማድረግ ተመለሰው፤ አምነው ተጠመቁ፡፡ (ሐዋ.፲፰፥፩–፲) ቅዱስ ጳውሎስ የቆሮንቶስ ከተማን ሕዝብ አስተምሮ፣ አሳምኖና አጥምቆ ካቆረባቸው በኋላ ከዚያ ወጥቶ ወደ ኤፌሶን ሄደ፡፡ […]

ክርስቲያናዊ ሕይወት ከግቢ ጉባኤያት በኋላ

በመ/ር ተመስገን ዘገዬ የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች ከብዙ ውጣ ውረድ ማለትም ዓለማዊና መንፈሳዊ ትምህርታቸውን በአግባቡ ከተማሩ በኋላ ተመርቀው ሲወጡ እንዴት መኖር እንደለባቸውና ምን ማድረግ እንደሚገባቸው በዚህ ጽሑፍ ለማሳየት እንሞክራለን፦ ፩. ከወንድሞች ጋር በኅብረት መኖር  የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች ከምረቃ በኋላ በተሰማሩበት ሁሉ ከማኅበረሰቡ ጋር በኅብረት መኖሩ መልካም ነው፡፡ ክርስትና የኅብረት እንጂ የብቸኝነት ሩጫ አይደለችም፡፡ መጽሐፍም «ወንድሞች በሕብረት […]

“ለፍጥረትም ሁሉ ወንጌልን ስበኩ” (ማር. ፲፮፥፲፭)

በእንዳለ ደምስስ ይህንን ቃል ለደቀ መዛሙርቱ የተናገረው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሞትን በሞቱ ድል አድርጎ ከተነሣ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገለጠው በሌሊት ፈጥነው ወደ መቃብሩ ላመሩት ለመግደላዊት ማርያም እና እርሷን ተከትለው ለመጡት ሴቶች ነበር፡፡ ወደ መቃብሩም በደረሱ ጊዜ ሁለት መላእክት ተገልጠውላቸው መግደላዊት ማርያምን “አንቺ ሴት ምን ያስለቅስሻል?” አሏት፡፡ እርስዋም “ጌታዬን ከመቃብር […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን