የጾመፍልሰታየዕለታትምንባባት፣ ምስባክ፣ ወንጌልና ቅዳሴነሐሴ ፩ ምንባባት . ፩ኛጢሞ. ፭ ፥፲፩ . ፩ኛዮሐ. ፭፥ ፩-፮ . ግብ.ሐዋ. ፭ ፥፳፯-፴፬ ምስባክ . ወእነግር ስምዐከ በቅድመ ነገሥት ወኢትይኀፈር፤ ወአነብብ ትእዛዘከ ዘአፍቀርኩ ጥቀ፤ ወአነሥእ እደውየ ኀበ ትእዛዝከ ዘአፈቅር ወንጌል . ዮሐ. ፲፱፥፴፰-ፍጻሜ ቅዳሴ . ዘዮሐንስ አፈወርቅ አው ዘእግዝእትነ ነሐሴ ፪ ምንባባት . ፩ኛጢሞ. ፪፥፰-ፍጻሜ . ፩ኛጴጥ. ፫፥፩-፮ . ግብ.ሐዋ. ፲፮፥፲፫-፲፱ ምስባክ . […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-08-13 06:46:412025-08-13 06:46:43የጾመፍልሰታየዕለታትምንባባት፣ ምስባክ፣ ወንጌልና ቅዳሴ
ጾመ ፍልሰታ ለማርያምእንኳን ለፍልሰታ ለማርያም ጾም በሰላም አደረሳችሁ! ጾመ ፍልሰታ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ከደነገገቻቸው ሰባቱ የዐዋጅ አጽዋማት አንዱ ነው፡፡ ይህንንም ጾም ከነሐሴ ፩-፲፮ ቀን ድረስ ለሁለት ሱባኤ ከሰባት ዓመት ሕፃናት ጀምሮ ኦርቶዶክሳውያን ሁሉ የሚጾሙትና በናፍቆት የሚጠበቅ ጾም ነው፡፡ ቤተ ክርስቲያን ሐዋርያትን አብነት አድርጋ የምትጾመው ጾም እንደመሆኑ ምእመናን በየገዳማቱና አድባራት በመገኘት ራሳቸውን ለእግዚአብሔር በማስገዛት በሱባኤ በጾም፣ በጸሎት፣ በስግደትና […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-08-07 09:42:532025-08-08 08:51:54ጾመ ፍልሰታ ለማርያም
መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክመልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፤ በሀገራችን በኢትዮጵያና በመላው ዓለም የምትገኙ ሕዝበ ክርስቲያን በሙሉ፡- የክብር ባለቤት እግዚአብሔር አምላካችን እንኳን ለሁለት ሺሕ ዐሥራ ሰባት ዓ.ም የቅድስት ድንግል ማርያም ጾመ ፍልሰታ በሰላም አደረሳችሁ! ‹‹ታዓብዮ ነፍስየ ለእግዚአብሔር፤ ነፍሴ እግዚአብሔርን እጅግ ታከብረዋለች›› (ሉቃ. ፩÷፵፮)፤ ይህንን ዐረፍተ ነገር የተናገረችው ማኅደረ መንፈስ ቅዱስ የሆነችው ቅድስት ድንግል […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-08-07 06:36:412025-08-07 06:36:42መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ
የጾመፍልሰታየዕለታትምንባባት፣ ምስባክ፣ ወንጌልና ቅዳሴ
ነሐሴ ፩ ምንባባት . ፩ኛጢሞ. ፭ ፥፲፩ . ፩ኛዮሐ. ፭፥ ፩-፮ . ግብ.ሐዋ. ፭ ፥፳፯-፴፬ ምስባክ . ወእነግር ስምዐከ በቅድመ ነገሥት ወኢትይኀፈር፤ ወአነብብ ትእዛዘከ ዘአፍቀርኩ ጥቀ፤ ወአነሥእ እደውየ ኀበ ትእዛዝከ ዘአፈቅር ወንጌል . ዮሐ. ፲፱፥፴፰-ፍጻሜ ቅዳሴ . ዘዮሐንስ አፈወርቅ አው ዘእግዝእትነ ነሐሴ ፪ ምንባባት . ፩ኛጢሞ. ፪፥፰-ፍጻሜ . ፩ኛጴጥ. ፫፥፩-፮ . ግብ.ሐዋ. ፲፮፥፲፫-፲፱ ምስባክ . […]
ጾመ ፍልሰታ ለማርያም
እንኳን ለፍልሰታ ለማርያም ጾም በሰላም አደረሳችሁ! ጾመ ፍልሰታ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ከደነገገቻቸው ሰባቱ የዐዋጅ አጽዋማት አንዱ ነው፡፡ ይህንንም ጾም ከነሐሴ ፩-፲፮ ቀን ድረስ ለሁለት ሱባኤ ከሰባት ዓመት ሕፃናት ጀምሮ ኦርቶዶክሳውያን ሁሉ የሚጾሙትና በናፍቆት የሚጠበቅ ጾም ነው፡፡ ቤተ ክርስቲያን ሐዋርያትን አብነት አድርጋ የምትጾመው ጾም እንደመሆኑ ምእመናን በየገዳማቱና አድባራት በመገኘት ራሳቸውን ለእግዚአብሔር በማስገዛት በሱባኤ በጾም፣ በጸሎት፣ በስግደትና […]
መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ
መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፤ በሀገራችን በኢትዮጵያና በመላው ዓለም የምትገኙ ሕዝበ ክርስቲያን በሙሉ፡- የክብር ባለቤት እግዚአብሔር አምላካችን እንኳን ለሁለት ሺሕ ዐሥራ ሰባት ዓ.ም የቅድስት ድንግል ማርያም ጾመ ፍልሰታ በሰላም አደረሳችሁ! ‹‹ታዓብዮ ነፍስየ ለእግዚአብሔር፤ ነፍሴ እግዚአብሔርን እጅግ ታከብረዋለች›› (ሉቃ. ፩÷፵፮)፤ ይህንን ዐረፍተ ነገር የተናገረችው ማኅደረ መንፈስ ቅዱስ የሆነችው ቅድስት ድንግል […]