• እንኳን በደኅና መጡ !

የጾመፍልሰታየዕለታትምንባባት፣ ምስባክ፣ ወንጌልና ቅዳሴ

ነሐሴ ፩ ምንባባት . ፩ኛጢሞ. ፭ ፥፲፩ . ፩ኛዮሐ. ፭፥ ፩-፮ . ግብ.ሐዋ. ፭ ፥፳፯-፴፬ ምስባክ . ወእነግር ስምዐከ በቅድመ ነገሥት ወኢትይኀፈር፤ ወአነብብ ትእዛዘከ ዘአፍቀርኩ ጥቀ፤ ወአነሥእ እደውየ ኀበ ትእዛዝከ ዘአፈቅር ወንጌል . ዮሐ. ፲፱፥፴፰-ፍጻሜ ቅዳሴ  . ዘዮሐንስ አፈወርቅ አው ዘእግዝእትነ ነሐሴ ፪ ምንባባት . ፩ኛጢሞ. ፪፥፰-ፍጻሜ  . ፩ኛጴጥ. ፫፥፩-፮ . ግብ.ሐዋ. ፲፮፥፲፫-፲፱ ምስባክ . […]

ጾመ ፍልሰታ ለማርያም

እንኳን ለፍልሰታ ለማርያም ጾም በሰላም አደረሳችሁ! ጾመ ፍልሰታ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ከደነገገቻቸው ሰባቱ የዐዋጅ አጽዋማት አንዱ ነው፡፡ ይህንንም ጾም ከነሐሴ ፩-፲፮ ቀን ድረስ ለሁለት ሱባኤ ከሰባት ዓመት ሕፃናት ጀምሮ ኦርቶዶክሳውያን ሁሉ የሚጾሙትና በናፍቆት የሚጠበቅ ጾም ነው፡፡ ቤተ ክርስቲያን ሐዋርያትን አብነት አድርጋ የምትጾመው ጾም እንደመሆኑ ምእመናን በየገዳማቱና አድባራት በመገኘት ራሳቸውን ለእግዚአብሔር በማስገዛት በሱባኤ በጾም፣ በጸሎት፣ በስግደትና […]

መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ

መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፤ በሀገራችን በኢትዮጵያና በመላው ዓለም የምትገኙ ሕዝበ ክርስቲያን በሙሉ፡- የክብር ባለቤት እግዚአብሔር አምላካችን እንኳን ለሁለት ሺሕ ዐሥራ ሰባት ዓ.ም የቅድስት ድንግል ማርያም ጾመ ፍልሰታ በሰላም አደረሳችሁ! ‹‹ታዓብዮ ነፍስየ ለእግዚአብሔር፤ ነፍሴ እግዚአብሔርን እጅግ ታከብረዋለች›› (ሉቃ. ፩÷፵፮)፤ ይህንን ዐረፍተ ነገር የተናገረችው ማኅደረ መንፈስ ቅዱስ የሆነችው ቅድስት ድንግል […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን