ነገረ ቅዱሳንመ/ር መስፍን ምትኬ ክፍል አንድ ቅድስና ምንድን ነው? ቅዱስ የሚለው ቃል ቀደሰ ከሚለው የግእዝ ግስ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም አመሰገነ፣ ለየ፣ መረጠ፣ አከበረ ማለት ነው፤ ስለዚህ ቅዱስ ማለት ልዩ፣ ክቡር፣ ንጹሕ፣ ምስጉን ማለት ነው። ቅድስና በሁለት ይከፈላል፡፡ እነርሱም፦ የባሕርይና የጸጋ ቅድስና ናቸው፡፡ ፩. የባሕርይ ቅድስና የባሕርይ ቅድስና ለእግዚአብሔር ብቻ ገንዘቡ የሆነ ነው፡፡ ይህም ማለት ቅድስናው […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-05-20 13:31:402025-05-20 13:34:57ነገረ ቅዱሳን
የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ላይ ቅዱስ ፓትርያርኩ ያስተላለፉት መልእክትበስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!! * ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽሕፈት ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የባሕር ዳር እና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ * ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤ *ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት!! እንደዚሁም በዚህ ቀኖናዊና ዓመታዊ የርክበ ካህናት የቅዱስ […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-05-14 12:31:542025-05-14 12:34:14የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ላይ ቅዱስ ፓትርያርኩ ያስተላለፉት መልእክት
“በእንተ ልደታ ለማርያም ፍስሐ ኮነ” (ቅዱስ ያሬድ)“ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ግንቦት ፩ ቀን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከአባቷ ኢያቄምና ከእናቷ ቅድስት ሐና መወለዷን ትመሰክራለች፡፡ (ስንክሳር ግንቦት ፩፣ ተአምረ ማርያም)፡፡ ስለ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ነቢያት በልዩ ልዩ አገላለጽ በትንቢትና በምሳሌ መስለው ተናግረዋል፡፡ ከእነዚህም ውስጥ ልበ አምላክ ክቡር ዳዊት “በወርቅ ልብስ ተጎናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች” (መዝ. ፵፬፥፱) በማለት የተናገረላት እመቤታችን ቅድስት ድንግል […] Read more https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png 0 0 Gibi Gubayeat https://eotcmk.org/gibi-a/wp-content/uploads/main-header-am-gibi-1.png Gibi Gubayeat2025-05-08 13:19:492025-05-08 13:19:50“በእንተ ልደታ ለማርያም ፍስሐ ኮነ” (ቅዱስ ያሬድ)
ነገረ ቅዱሳን
መ/ር መስፍን ምትኬ ክፍል አንድ ቅድስና ምንድን ነው? ቅዱስ የሚለው ቃል ቀደሰ ከሚለው የግእዝ ግስ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም አመሰገነ፣ ለየ፣ መረጠ፣ አከበረ ማለት ነው፤ ስለዚህ ቅዱስ ማለት ልዩ፣ ክቡር፣ ንጹሕ፣ ምስጉን ማለት ነው። ቅድስና በሁለት ይከፈላል፡፡ እነርሱም፦ የባሕርይና የጸጋ ቅድስና ናቸው፡፡ ፩. የባሕርይ ቅድስና የባሕርይ ቅድስና ለእግዚአብሔር ብቻ ገንዘቡ የሆነ ነው፡፡ ይህም ማለት ቅድስናው […]
የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ላይ ቅዱስ ፓትርያርኩ ያስተላለፉት መልእክት
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!! * ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽሕፈት ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የባሕር ዳር እና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ * ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤ *ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት!! እንደዚሁም በዚህ ቀኖናዊና ዓመታዊ የርክበ ካህናት የቅዱስ […]
“በእንተ ልደታ ለማርያም ፍስሐ ኮነ” (ቅዱስ ያሬድ)
“ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ግንቦት ፩ ቀን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከአባቷ ኢያቄምና ከእናቷ ቅድስት ሐና መወለዷን ትመሰክራለች፡፡ (ስንክሳር ግንቦት ፩፣ ተአምረ ማርያም)፡፡ ስለ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ነቢያት በልዩ ልዩ አገላለጽ በትንቢትና በምሳሌ መስለው ተናግረዋል፡፡ ከእነዚህም ውስጥ ልበ አምላክ ክቡር ዳዊት “በወርቅ ልብስ ተጎናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች” (መዝ. ፵፬፥፱) በማለት የተናገረላት እመቤታችን ቅድስት ድንግል […]